100) Sūrat Al-`Ādiyāt

Printed format

100) سُورَة الْعَادِيَات

Wa Al-`Ādiyāti Đabĥāan 100-001 እያለከለኩ ሩዋጮች በኾኑት (ፈረሶች) እምላለሁ፡፡ وَالْعَادِي‍‍َ‍ا‍تِ ضَ‍‍ب‍‍ْحا‍ً
Fālmūriyāti Qadĥāan 100-002 (በሰኮናቸው) እያጋጩ እሳትን አውጪዎች በኾኑትም፤ فَالْمُو‍ر‍‍ِي‍‍َ‍ا‍تِ قَ‍‍د‍‍ْحا‍ً
Fālmughīrāti Şubĥāan 100-003 በማለዳ ወራሪዎች በኾኑትም፤ فَالْمُغِير‍َا‍تِ صُ‍‍ب‍‍ْحا‍ً
Fa'atharna Bihi Naqan 100-004 በእርሱ አቧራን በቀሰቀሱትም፤ فَأَثَرْنَ بِهِ نَ‍‍ق‍‍ْعا‍ً
Fawasaţna Bihi Jaman 100-005 በ(ጠላት) ክቢ መካከል በእርሱ (በጧት) በተጋፈጡትም እምላለሁ፡፡ فَوَسَ‍‍ط‍‍ْنَ بِهِ جَمْعا‍ً
'Inna Al-'Insāna Lirabbihi Lakanūdun 100-006 ሰው ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لإِن‍س‍‍َ‍ا‍نَ لِرَبِّهِ لَكَن‍‍ُ‍و‍د‍ٌ
Wa 'Innahu `Alá Dhālika Lashahīdun 100-007 እርሱም በዚህ ላይ መስካሪ ነው፡፡ وَإِ‍نّ‍‍َهُ عَلَى ذَلِكَ لَشَه‍‍ِ‍ي‍‍د‍ٌ
Wa 'Innahu Liĥubbi Al-Khayri Lashadīdun 100-008 እርሱም ገንዘብን ለመውደድ በጣም ብርቱ ነው፡፡ وَإِ‍نّ‍‍َهُ لِحُبِّ ا‍لْخَيْ‍‍ر‍ِ لَشَد‍ِي‍‍د‍ٌ
'Afalā Ya`lamu 'Idhā Bu`thira Mā Fī Al-Qubūri 100-009 (ሰው) አያውቅምን? በመቃብሮች ያሉት (ሙታን) በተቀሰቀሱ ጊዜ፤ أَفَلاَ يَعْلَمُ إِذَا بُعْثِ‍‍ر‍َ مَا فِي ا‍لْقُب‍‍ُ‍و‍ر‍ِ
Wa Ĥuşşila Mā Fī Aş-Şudūri 100-010 በልቦች ውስጥ ያለውም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ (እንዴት እንደሚኾን)፡፡ وَحُصِّلَ مَا فِي ا‍لصُّد‍ُو‍ر‍ِ
'Inna Rabbahum Bihim Yawma'idhin Lakhabīrun 100-011 ጌታቸው በዚያ ቀን በእነርሱ (ነገር) በእርግጥ ውስጠ አዋቂ ነው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ رَبَّهُ‍‍م‍ْ بِهِمْ يَوْمَئِذ‍ٍ لَخَب‍‍ِ‍ي‍ر‍ٌ
Next Sūrah