&z
Dh ālika A l-Ladh ī Yubash sh ir u A l-Lahu `Ibādahu A l-Ladh ī na 'Ā manū Wa `Amilū A ş-Şāliĥā ti Qul Lā 'As'alukum `Alayhi 'Aj rāan 'Illā A l-Mawad data Fī A l-Qurb á Wa Man Yaq tar if Ĥasanatan Nazid Lahu Fīhā Ĥusnāan 'Inn a A l-Laha Gh afū run Sh akū run 042-023 ይህ (ታላቅ ችሮታ) ያ አላህ እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችን የሠሩትን ባሮቹን የሚያበስርበት ነው፡፡ آ«በእርሱ (መልክቴን በማድረሴ) ላይ በዝምድና ውዴታን እንጅ ዋጋን አልጠይቃችሁምآ» በላቸው፡፡ መልካሚቱንም ሥራ የሚሠራ ሰው ለእርሱ በእርሷ መልካምን ነገር እንጨምርለታለን፡፡ አላህ መሓሪ አመስጋኝ ነውና፡፡ ذَلِكَ ا لَّذِي يُبَشِّر ُ ا للَّهُ عِبَادَهُ ا لَّذِي نَ آمَنُوا وَعَمِلُوا ا لصَّالِحَا تِ قُل ْ لاَ أَسْأَلُكُمْ عَلَيْهِ أَ'Am Yaqūlū na A ftará `Alá A l-Lahi Kadh ibāan Fa'in Yash a'i A l-Lahu Yakh tim `Alá Qalbika Wa Yam ĥu A l-Lahu A l-Bāţila Wa Yuĥiq qu A l-Ĥaq qa Bikalimātihi 'Inn ahu `Alī mun Bidh ā ti A ş-Şudū r i 042-024 ይልቁንም آ«በአላህ ላይ ውሸትን ቀጠፈآ» ይላሉን? አላህም ቢሻ በልብህ ላይ ያትማል፡፡ አላህም ውሸቱን ያብብሳል፡፡ እውነቱንም በቃላቱ ያረጋግጣል፡፡ እርሱ በልቦች ውስጥ ያለን ሁሉ ዐዋቂ ነውና፡፡ أَمْ يَقُولُو نَ ا فْتَرَى عَلَى ا للَّهِ كَذِباً فَإِن ْ يَشَأِ ا للَّهُ يَخْتِمْ عَلَى قَلْبِكَ وَيَمْحُ ا للَّهُ ا لْبَاطِلَ وَيُحِقُّ ا لْحَقَّ بِكَلِمَاتِهِ إِنّ َهُ عَلِي مٌ بِذَا تِ ا لصُّدُو ر ِ
Wa Huwa A l-Ladh ī Yaq balu A t-Tawbat `An `Ibādihi Wa Ya`fū `Ani A s-Sayyi'ā ti Wa Ya`lamu Mā Taf`alū na 042-025 እርሱም ያ ከባሮቹ ንስሓን የሚቀበል፣ ከኃጢአቶችም ይቅር የሚል፣ የምትሠሩትንም ሁሉ የሚያውቅ ነው፡፡ وَهُوَ ا لَّذِي يَق ْبَلُ ا لتَّوبَة عَنْ عِبَادِهِ وَيَعْفُو عَنِ ا لسَّيِّئَا تِ وَيَعْلَمُ مَا تَفْعَلُو نَ
Wa Yastajī bu A l-Ladh ī na 'Ā manū Wa `Amilū A ş-Şāliĥā ti Wa Yazīduhum Min Fađlihi Wa A l-Kāfirū na Lahum `Adh ā bun Sh adī d un 042-026 እነዚያንም ያመኑትንና መልካሞችን የሠሩትን ልመናቸውን ይቀበላል፡፡ ከችሮታውም ይጨምርላቸዋል፡፡ ከሓዲዎቹም ለእነርሱ ብርቱ ቅጣት አልላቸው፡፡ وَيَسْتَجِي بُ ا لَّذِي نَ آمَنُوا وَعَمِلُوا ا لصَّالِحَا تِ وَيَزِيدُهُم ْ مِن ْ فَضْلِهِ وَا لْكَافِرُو نَ لَهُمْ عَذَا بٌ شَدِي د ٌ
Wa Law Basaţa A l-Lahu A r-R izqa Li`ibādihi Labagh aw Fī A l-'Arđi Wa Lakin Yunazzilu Biqadar in Mā Yash ā 'u 'Inn ahu Bi`ibādihi Kh abī r un Başī r un 042-027 አላህም ለባሮቹ (ሁሉ) ሲሳይን በዘረጋ ኖሮ በምድር ውስጥ (ሁሉም) ወሰን ባለፉ ነበር፡፡ ግን የሚሻውን በልክ ያወርዳል፡፡ እርሱ በባሮቹ ውስጥ ዐዋቂ ተመልካች ነውና፡፡ وَلَوْ بَسَطَ ا للَّهُ ا لرِّزْقَ لِعِبَادِهِ لَبَغَوْا فِي ا لأَرْضِ وَلَكِن ْ يُنَزِّلُ بِقَدَرٍ مَا يَشَا ءُ إِنّ َهُ بِعِبَادِهِ خَبِي رٌ بَصِي رٌ
Wa Huwa A l-Ladh ī Yunazzilu A l-Gh ayth a Min Ba`di Mā Qanaţū Wa Yan sh uru Raĥmatahu Wa Huwa A l-Walī yu A l-Ĥamī d u 042-028 እርሱም ያ ተስፋ ከቆረጡ በኋላ ዝናምን የሚያወርድ ችሮታውንም የሚዘረጋ ነው፡፡ እርሱም ረዳቱ ምስጉኑ ነው፡፡ وَهُوَ ا لَّذِي يُنَزِّلُ ا لْغَيْثَ مِن ْ بَعْدِ مَا قَنَطُوا وَيَن شُرُ رَحْمَتَهُ وَهُوَ ا لْوَلِيُّ ا لْحَمِي د ُ
Wa Min 'Ā yātihi Kh alqu A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi Wa Mā Bath th a Fīhimā Min Dā b batin Wa Huwa `Alá Jam `ihim 'Idh ā Yash ā 'u Qadī r un 042-029 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ ከተንቀሳቃሽም በሁለቱ ውስጥ የበተነውን (መፍጠሩ) ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው፡፡ እርሱም በሚሻ ጊዜ እነርሱን በመሰብሰብ ላይ ቻይ ነው፡፡ وَمِن ْ آيَاتِهِ خَلْقُ ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضِ وَمَا بَثَّ فِيهِمَا مِن ْ دَا بَّةٍ وَهُوَ عَلَى جَمْعِهِمْ إِذَا يَشَا ءُ قَدِي رٌ
Wa Mā 'Aşābakum Min Muşībatin Fabimā Kasabat 'Aydīkum Wa Ya`fū `An Kath ī r in 042-030 ከመከራም ማንኛውም ያገኛችሁ ነገር እጆቻችሁ በሠሩት (ኃጢኣት) ምክንያት ነው፡፡ ከብዙውም ይቅር ይላል፡፡ وَمَا أَصَابَكُم ْ مِن ْ مُصِيبَةٍ فَبِمَا كَسَبَتْ أَيْدِيكُمْ وَيَعْفُو عَن ْ كَثِي رٍ
Wa Mā 'An tum Bimu`jizī na Fī A l-'Arđi Wa Mā Lakum Min Dū ni A l-Lahi Min Wa Lī yin Wa Lā Naşī r in 042-031 እናንተም በምድር ውስጥ የምታቅቱ አይደላችሁም፡፡ ለእናንተም ከአላህ ሌላ ከዘመድም ከረዳትም ምንም የላችሁም፡፡ وَمَا أَن ْتُم ْ بِمُعْجِزِي نَ فِي ا لأَرْضِ وَمَا لَكُم ْ مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ مِن ْ وَلِيٍّ وَلاَ نَصِي رٍ
Wa Min 'Ā yātihi A l-Jawā r i Fī A l-Baĥr i Kāl'a`lā mi 042-032 በባሕር ላይ እንደ ጋራዎች ኾነው ተንሻላዮቹም (መርከቦች) ከአስደናቂ ምልክቶቹ ናቸው፡፡ وَمِن ْ آيَاتِهِ ا لْجَوَا ر ِ فِي ا لْبَحْر ِ كَالأَعْلاَمِ
'In Yash a' Yuskini A r-R ī ĥa Fayažlalna Rawākida `Alá Žahr ihi 'Inn a Fī Dh ālika La'ā yā tin Likulli Şab bā r in Sh akū r in 042-033 ቢሻ ነፋሱን የረጋ ያደርገዋል፡፡ በባሕሩም ጀርባ ላይ ረጊዎች ይኾናሉ፡፡ በዚህ ውሰጥ በጣም ታጋሽና አመስጋኝ ለኾነ ሁሉ በእርግጥ ምልክቶች አልሉ፡፡ إِن ْ يَشَأْ يُسْكِنِ ا لرِّي حَ فَيَظْلَلْنَ رَوَاكِدَ عَلَى ظَهْر ِهِ إِنّ َ فِي ذَلِكَ لَآيَا تٍ لِكُلِّ صَبَّا رٍ شَكُو رٍ
'Aw Yūbiq hunn a Bimā Kasabū Wa Ya`fu `An Kath ī r in 042-034 ወይም በሠሩት ኃጢኣት ምክንያት (በማስጠም) ያጠፋቸዋል፡፡ ከብዙም ይቅርታ ያደርጋል፡፡ أَوْ يُوبِق ْهُنّ َ بِمَا كَسَبُوا وَيَعْفُ عَن ْ كَثِي رٍ
Wa Ya`lama A l-Ladh ī na Yujādilū na Fī 'Ā yātinā Mā Lahum Min Maĥīşin 042-035 (ከእነርሱ ለመበቀል)፤ እነዚያንም በአንቀጾቻችን የሚከራከሩትን ለማወቅ (ያጠፋቸዋል)፡፡ ለእነርሱ ምንም መሸሻ የላቸውም፡፡ وَيَعْلَمَ ا لَّذِي نَ يُجَادِلُو نَ فِي آيَاتِنَا مَا لَهُم ْ مِن ْ مَحِي صٍ
Famā 'Ū tītum Min Sh ay'in Famatā `u A l-Ĥayāati A d -Dun yā Wa Mā `In da A l-Lahi Kh ayrun Wa 'Ab q á Lilladh ī na 'Ā manū Wa `Alá Rab bihim Yatawakkalū na 042-036 ከምንም ነገር የተሰጣችሁት የቅርቢቱ ሕይወት መጠቀሚያ ነው፡፡ አላህ ዘንድ ያለውም ምንዳ ለእነዚያ ለአመኑትና በጌታቸው ላይ ለሚጠጉት በላጭና ሁል ጊዜ ነዋሪ ነው፡፡ فَمَا أُ وتِيتُم ْ مِن ْ شَيْءٍ فَمَتَا عُ ا لْحَيَا ةِ ا لدُّن ْيَا وَمَا عِن ْدَ ا للَّهِ خَيْرٌ وَأَب ْقَى لِلَّذِي نَ آمَنُوا وَعَلَى رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُو نَ
Wa A l-Ladh ī na Yaj tanibū na Kabā 'ir a A l-'Ith mi Wa A l-Fawāĥish a Wa 'Idh ā Mā Gh ađibū Hum Yagh firū na 042-037 ለእነዚያም የኀጢኣትን ታላላቆችና ጠያፎችን የሚርቁ በተቆጡም ጊዜ እነሱ የሚምሩት ለኾኑት፡፡ وَالَّذِي نَ يَج ْتَنِبُو نَ كَبَا ئِر َ ا لإِثْمِ وَا لْفَوَاحِشَ وَإِذَا مَا غَضِبُوا هُمْ يَغْفِرُو نَ
Wa A l-Ladh ī na A stajābū Lirab bihim Wa 'Aqāmū A ş-Şalāata Wa 'Am ruhum Sh ūrá Baynahum Wa Mimm ā Razaq nāhum Yun fiqū na 042-038 ለእነዚያም የጌታቸውን ጥሪ ለተቀበሉት፣ ሶላትንም ላዘወተሩት፣ ነገራቸውም በመካከላቸው መመካከር ለኾነው ከሰጠናቸውም ሲሳይ ለሚለግሱት፡፡ وَالَّذِي نَ ا سْتَجَابُوا لِرَبِّهِمْ وَأَقَامُوا ا لصَّلاَةَ وَأَمْرُهُمْ شُورَى بَيْنَهُمْ وَمِمّ َا رَزَق ْنَاهُمْ يُن ْفِقُو نَ
Wa A l-Ladh ī na 'Idh ā 'Aşābahumu A l-Bagh yu Hum Yan taşirū na 042-039 ለእነዚያም በደል በደረሰባቸው ጊዜ እነርሱ (በመሰሉ) የሚመልሱ ለኾኑት (በላጭና ኗሪ ነው)፡፡ وَالَّذِي نَ إِذَا أَصَابَهُمُ ا لْبَغْيُ هُمْ يَن ْتَصِرُو نَ
Wa Jazā 'u Sayyi'atin Sayyi'atun Mith luhā Faman `Afā Wa 'Aşlaĥa Fa'aj ruhu `Alá A l-Lahi 'Inn ahu Lā Yuĥib bu A ž-Žālimī na 042-040 የመጥፎም ነገረ ዋጋ ብጤዋ መጥፎ ናት፡፡ ይቅርም ያለና ያሳመረ ሰው ምንዳው በአላህ ላይ ነው፡፡ እርሱ በደለኞችን አይወድም፡፡ وَجَزَا ءُ سَيِّئَةٍ سَيِّئَةٌ مِثْلُهَا فَمَنْ عَفَا وَأَصْلَحَ فَأَج ْرُهُ عَلَى ا للَّهِ إِنّ َهُ لاَ يُحِبُّ ا لظَّالِمِي نَ
Wa Lamani A n taşara Ba`da Žulmihi Fa'ū lā 'ika Mā `Alayhim Min Sabī lin 042-041 ከተበደሉም በኋላ (በመሰሉ) የተበቀሉ እነዚያ በነርሱ ላይ ምንም (የወቀሳ) መንገድ የለባቸውም፡፡ وَلَمَنِ ا ن تَصَرَ بَعْدَ ظُلْمِهِ فَأُ وْلَا ئِكَ مَا عَلَيْهِم ْ مِن ْ سَبِي لٍ
'Inn amā A s-Sabī lu `Alá A l-Ladh ī na Yažlimū na A n -Nā sa Wa Yab gh ū na Fī A l-'Arđi Bigh ayr i A l-Ĥaq qi 'Ū lā 'ika Lahum `Adh ā bun 'Alī mun 042-042 (የወቀሳ) መንገዱ በእነዚያ ሰዎችን በሚበድሉት፣ በምድርም ውስጥ ያለ ሕግ ወሰን በሚያልፉት፣ ላይ ብቻ ነው፡፡ እነዚያ ለእነርሱ አሳማሚ ቅጣት አልላቸው፡፡ إِنّ َمَا ا لسَّبِي لُ عَلَى ا لَّذِي نَ يَظْلِمُو نَ ا لنّ َا سَ وَيَب ْغُو نَ فِي ا لأَرْضِ بِغَيْر ِ ا لْحَقِّ أُ وْلَا ئِكَ لَهُمْ عَذَا بٌ أَلِي م&zwj
Wa Laman Şabara Wa Gh afara 'Inn a Dh ālika Lamin `Azmi A l-'Umū r i 042-043 የታገስና ምሕረት ያደረገም ሰው ይህ ከምርሮቹ (ከተፈላጊዎቹ) ነገሮች ነው፡፡ وَلَمَن ْ صَبَرَ وَغَفَرَ إِنّ َ ذَلِكَ لَمِنْ عَزْمِ ا لأُمُو ر ِ
Wa Man Yuđlili A l-Lahu Famā Lahu Min Wa Lī yin Min Ba`dihi Wa Tará A ž-Žālimī na Lamm ā Ra'aw A l-`Adh ā ba Yaqūlū na Hal 'Ilá Marad din Min Sabī lin 042-044 አላህ የሚያጠመውም ሰው ከእርሱ በኋለ ለእርሱ ምንም ረዳት የለውም፡፡ በደለኞችንም ቅጣቱን ባዩ ጊዜ ወደ መመለስ መንገድ አልለን? የሚሉ ሲኾኑ ታያቸዋለህ፡፡ وَمَن ْ يُضْلِلِ ا للَّهُ فَمَا لَهُ مِن ْ وَلِيٍّ مِن ْ بَعْدِهِ وَتَرَى ا لظَّالِمِي نَ لَمّ َا رَأَوْا ا لْعَذَا بَ يَقُولُو نَ هَلْ إِلَى مَرَدٍّ مِن ْ سَبِي لٍ
Wa Tarāhum Yu`rađū na `Alayhā Kh āsh i`ī na Mina A dh -Dh ulli Yan žurū na Min Ţarfin Kh afī yin Wa Qā la A l-Ladh ī na 'Ā manū 'Inn a A l-Kh āsir ī na A l-Ladh ī na Kh asirū 'An fusahum Wa 'Ahlīhim Yawma A l-Qiyāmati 'Alā 'Inn a A ž-Žālimī na Fī `Adh ā bin Muqī min 042-045 ከውርደት የተነሳ ፈሪዎች ኾነው በዓይን ስርቆት ወደእርሷ (ወደ እሳት) እያስተዋሉ በእርሷ ላይ የሚቀረቡ ሲኾኑ ታያቸዋለህ፡፡ እነዚያም ያመኑት፡- آ«በእርግጥ ከሳሪዎቹ እነዚያ ነፍሶቻቸውንና ቤተሰቦቻቸውን በትንሣኤ ቀን ያከሰሩት ናቸውآ» ይላሉ፡፡ وَتَرَاهُمْ يُعْرَضُو نَ عَلَيْهَا خَاشِعِي نَ مِنَ ا لذُّلِّ يَن ْظُرُو نَ مِن ْ طَرْفٍ خَفِيٍّ وَقَا لَ ا لَّذِي نَ آمَنُو ا إِنّ َ Wa Mā Kā na Lahum Min 'Awliyā 'a Yan şurūnahum Min Dū ni A l-Lahi Wa Man Yuđlili A l-Lahu Famā Lahu Min Sabī lin 042-046 ንቁ! በደለኞች በእርግጥ በዘውታሪ ስቃይ ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ከአላህ ሌላ የሚረዷቸው ዘመዶች ምንም አልነበሩዋቸውም፡፡ አላህም የሚያጠመው ሰው ለእርሱ (ወደ እውነት) ምንም መንገድ የለውም፡፡ وَمَا كَا نَ لَهُم ْ مِنْ أَوْلِيَا ءَ يَن صُرُونَهُم ْ مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ وَمَن ْ يُضْلِلِ ا للَّهُ فَمَا لَهُ مِن ْ سَبِي لٍ
A stajībū Lirab bikum Min Qab li 'An Ya'tiya Yawmun Lā Marad da Lahu Mina A l-Lahi Mā Lakum Min Malja'iin Yawma'idh in Wa Mā Lakum Min Nakī r in 042-047 ለእርሱ መመለስ የሌለው ቀን ከአላህ ከመምጣቱ በፊት ለጌታችሁ ታዘዙ፡፡ በዚያ ቀን ለእናንተ ምንም መጠጊያ የላችሁም፡፡ ለእናንተም ምንም መካድ የላችሁም፡፡ ا سْتَجِيبُوا لِرَبِّكُم ْ مِن ْ قَب ْلِ أَن ْ يَأْتِيَ يَوْمٌ لاَ مَرَدَّ لَهُ مِنَ ا للَّهِ مَا لَكُم ْ مِن ْ مَلْجَإٍ يَوْمَئِذٍ وَمَا لَكُم ْ مِن ْ نَكِي رٍ
Fa'in 'A`rađū Famā 'Arsalnā ka `Alayhim Ĥafīžāan 'In `Alayka 'Illā A l-Balāgh u Wa 'Inn ā 'Idh ā 'Adh aq nā A l-'In sā na Minn ā Raĥmatan Far iĥa Bihā Wa 'In Tuşib hum Sayyi'atun Bimā Qad damat 'Aydīhim Fa'inn a A l-'In sā na Kafū run 042-048 ቢዞሩም (ወቀሳ የለብህም)፡፡ በእነርሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አልላክንህምና፡፡ ባንተ ላይ ማድረስ እንጅ ሌላ የለብህም፡፡ እኛም ሰውን ከእኛ የኾነን ጸጋ ባቀመስነው ጊዜ በርሷ ይደሰታል፡፡ እጆቻቸው ባስቀደሙትም ኀጢአት ምክንያት መከራ ብትደርስባቸው (ተስፋ ይቆርጣሉ)፡፡ ሰው (ውለታን) በጣም ከሐዲ ነውና፡፡ فَإِنْ أَعْرَضُوا فَمَا أَرْسَلْنَا كَ عَلَيْهِمْ حَفِيظاً إِنْ عَلَيْكَ إِلاَّ ا لْبَلاَغُ وَإِنّ َا إِذَا أَذَق ْنَا ا لإِن
Lillahi Mulku A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi Yakh luqu Mā Yash ā 'u Yahabu Liman Yash ā 'u 'Ināth āan Wa Yahabu Liman Yash ā 'u A dh -Dh ukū ra 042-049 የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ ለሚሻው ሰው ሴቶችን (ልጆች) ይሰጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል፡፡ لِلَّهِ مُلْكُ ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضِ يَخْلُقُ مَا يَشَا ءُ يَهَبُ لِمَن ْ يَشَا ءُ إِنَاثاً وَيَهَبُ لِمَن ْ يَشَا ءُ ا لذُّكُو رَ
'Aw Yuzawwijuhum Dh ukrānāan Wa 'Ināth āan Wa Yaj `alu Man Yash ā 'u `Aqīmāan 'Inn ahu `Alī mun Qadī r un 042-050 ወይም ወንዶችና ሴቶች አድርጎ ያጠናዳቸዋል፡፡ የሚሻውንም ሰው መካን ያደርገዋል፡፡ እርሱ ዐዋቂ ቻይ ነውና፡፡ أَوْ يُزَوِّجُهُمْ ذُكْرَاناً وَإِنَاثاً وَيَج ْعَلُ مَن ْ يَشَا ءُ عَقِيماً إِنّ َهُ عَلِي مٌ قَدِي رٌ
Wa Mā Kā na Libash ar in 'An Yukallimahu A l-Lahu 'Illā Waĥyāan 'Aw Min Warā 'i Ĥijā bin 'Aw Yursila Rasūlāan Fayūĥiya Bi'idh nihi Mā Yash ā 'u 'Inn ahu `Alī yun Ĥakī mun 042-051 ለሰውም አላህ በራእይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ ወይም መልክተኛን (መልአክን) የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ (በገሃድ) ሊያናግረው ተገቢው አይደለም፡፡ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَمَا كَا نَ لِبَشَرٍ أَن ْ يُكَلِّمَهُ ا للَّهُ إِلاَّ وَحْياً أَوْ مِن ْ وَرَا ءِ حِجَا بٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولاً فَيُوحِيَ بِإِذْنِهِ مَا يَشَا ءُ إِنّ َهُ عَلِيٌّ حَكِي مٌ
Wa Kadh alika 'Awĥaynā 'Ilayka Rūĥāan Min 'Am r inā Mā Kun ta Tad r ī Mā A l-Kitā bu Wa Lā A l-'Ī mā nu Wa Lakin Ja`alnā hu Nūrāan Nahdī Bihi Man Nash ā 'u Min `Ibādinā Wa 'Inn aka Latahdī 'Ilá Şirāţin Mustaqī min 042-052 እንደዚሁም ወደ አንተ ከትእዛዛችን ሲኾን መንፈስን (ቁርኣንን) አወረድን፡፡ መጽሐፉም እምነቱም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም፡፡ ግን (መንፈሱን) ከባሮቻችን የምንሻውን ሰው በእርሱ የምንመራበት ብርሃን አደረግነው፡፡ አንተም ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ ትመራለህ፡፡ وَكَذَلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ رُوحاً مِنْ أَمْر ِنَا مَا كُن ْتَ تَد ْر ِي مَا ا لْكِتَا بُ وَلاَ ا لإِيمَا نُ وَلَكِن ْ جَعَلْن Şirā ţi A l-Lahi A l-Ladh ī Lahu Mā Fī A s-Samāwā ti Wa Mā Fī A l-'Arđi 'Alā 'Ilá A l-Lahi Taşī r u A l-'Umū ru 042-053 ወደዚያ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ወደ ኾነው አላህ መንገድ (ትመራለህ)፡፡ ንቁ! ነገሮቹ ሁሉ ወደ አላህ ይመለሳሉ፡፡ صِرَا طِ ا للَّهِ ا لَّذِي لَهُ مَا فِي ا لسَّمَاوَا تِ وَمَا فِي ا لأَرْضِ أَلاَ إِلَى ا للَّهِ تَصِي ر ُ ا لأُمُو رُ