Naĥnu 'Awliyā 'uukum Fī A l-Ĥayāati A d -Dun yā Wa Fī A l-'Ā kh irati Wa Lakum Fīhā Mā Tash tahī 'An fusukum Wa Lakum Fīhā Mā Tad da`ū na 041-031 آ«እኛ በቅርቢቱም ሕይወት በመጨረሻይቱም ረዳቶቻችሁ ነን! ለእናንተም በእርሷ ውስጥ ነፍሶቻችሁ የሚሹት ሁሉ አልላችሁ፡፡ ለእናንተም በእርሷ ውስጥ የምትፈልጉት ሁሉ አልላችሁ፡፡ نَحْنُ أَوْلِيَا ؤُكُمْ فِي ا لْحَيَا ةِ ا لدُّن ْيَا وَفِي ا لآخِرَةِ وَلَكُمْ فِيهَا مَا تَشْتَهِي أَن فُسُكُمْ وَلَكُمْ فِيهَا مَا تَدَّعُو نَ
Nuzulāan Min Gh afū r in Raĥī min 041-032 آ«መሓሪ አዛኝ ከኾነው አላህ መስተንግዶ ሲኾንآ» (ይባላሉ)፡፡ نُزُلاً مِنْ غَفُو رٍ رَحِي مٍ
Wa Man 'Aĥsanu Qawlāan Mimm an Da`ā 'Ilá A l-Lahi Wa `Amila Şāliĥāan Wa Qā la 'Inn anī Mina A l-Muslimī na 041-033 ወደ አላህ ከጠራና መልካምንም ከሠራ፣ آ«እኔ ከሙስሊሞች ነኝآ» ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማን ነው? وَمَنْ أَحْسَنُ قَوْلاً مِمّ َن ْ دَعَا إِلَى ا للَّهِ وَعَمِلَ صَالِحاً وَقَا لَ إِنّ َنِي مِنَ ا لْمُسْلِمِي نَ
Wa Lā Tastawī A l-Ĥasanatu Wa Lā A s-Sayyi'atu A d fa` Bi-Atī Hiya 'Aĥsanu Fa'idh ā A l-Ladh ī Baynaka Wa Baynahu `Adāwatun Ka'ann ahu Wa Lī yun Ĥamī mun 041-034 መልካሚቱና ክፉይቱም (ጸባይ) አይተካከሉም፡፡ በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ጸባይ (መጥፎይቱን) ገፍትር፡፡ ያን ጊዜ ያ ባንተና በእርሱ መካከል ጠብ ያለው ሰው እርሱ ልክ እንደ አዛኝ ዘመድ ይኾናል፡፡ وَلاَ تَسْتَوِي ا لْحَسَنَةُ وَلاَ ا لسَّيِّئَةُ ا د ْفَعْ بِا لَّتِي هِيَ أَحْسَنُ فَإِذَا ا لَّذِي بَيْنَكَ وَبَيْنَهُ عَدَاوَةٌ كَأَنّ َهُ وَلِيٌّ حَمِي مٌ
Wa Mā Yulaq qāhā 'Illā A l-Ladh ī na Şabarū Wa Mā Yulaq qāhā 'Illā Dh ū Ĥažžin `Ažī min 041-035 (ይህችንም ጠባይ) እነዚያ የታገሱት እንጅ ሌላው አያገኛትም፡፡ የትልቅም ዕድል ባለቤት እንጅ ማንም አይገጠማትም፡፡ وَمَا يُلَقَّاهَا إِلاَّ ا لَّذِي نَ صَبَرُوا وَمَا يُلَقَّاهَا إِلاَّ ذُو حَظٍّ عَظِي مٍ
Wa 'Imm ā Yan zagh ann aka Mina A sh -Sh ayţā ni Nazgh un Fāsta`idh Bil-Lahi 'Inn ahu Huwa A s-Samī `u A l-`Alī mu 041-036 ከሰይጣንም ጉትጎታ ቢያገኝህ (ከመልካም ጠባይም ቢመልስህ) በአላህ ተጠበቅ፡፡ እነሆ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና፡፡ وَإِمّ َا يَن ْزَغَنّ َكَ مِنَ ا لشَّيْطَا نِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِا للَّهِ إِنّ َهُ هُوَ ا لسَّمِي عُ ا لْعَلِي مُ
Wa Min 'Ā yātihi A l-Laylu Wa A n -Nahā ru Wa A sh -Sh am su Wa A l-Qamaru Lā Tasjudū Lilsh sh am si Wa Lā Lilqamar i Wa A sjudū Lillahi A l-Ladh ī Kh alaqahunn a 'In Kun tum 'Ī yā hu Ta`budū na 041-037 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ ስገዱ፡፡ እርሱን ብቻ የምትግገዙ እንደ ኾናችሁ (ለሌላ አትስገዱ)፡፡ وَمِن ْ آيَاتِهِ ا للَّيْلُ وَا لنّ َهَا رُ وَا لشَّمْسُ وَا لْقَمَرُ لاَ تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلاَ لِلْقَمَر ِ وَا سْجُدُوا لِلَّهِ ا لَّذِي خَلَقَهُنّ َ إِن ْ كُن ْتُمْ إِيَّا هُ تَعْبُدُو نَ
Fa'ini A stakbarū Fa-Al-Ladh ī na `In da Rab bika Yusab biĥū na Lahu Bil-Layli Wa A n -Nahā r i Wa Hum Lā Yas'amū na 041-038 ቢኮሩም እነዚያ በጌታህ ዘንድ ያሉት (መላእክት) በቀንም በሌሊትም ለእርሱ ያወድሳሉ፡፡ እነርሱም አይሰለቹም፡፡ فَإِنِ ا سْتَكْبَرُوا فَالَّذِي نَ عِن ْدَ رَبِّكَ يُسَبِّحُو نَ لَهُ بِا للَّيْلِ وَا لنّ َهَا ر ِ وَهُمْ لاَ يَسْأَمُو نَ
Wa Min 'Ā yātihi 'Ann aka Tará A l-'Arđa Kh āsh i`atan Fa'idh ā 'An zalnā `Alayhā A l-Mā 'a A htazzat Wa Rabat 'Inn a A l-Ladh ī 'Aĥyāhā Lamuĥyī A l-Mawtá 'Inn ahu `Alá Kulli Sh ay'in Qadī r un 041-039 አንተ ምድርን ደረቅ ኾና ማየትህም ከምልክቶቹ ነው፡፡ በእርሷም ላይ ውሃን ባወረድን ጊዜ (በቡቃያዎችዋ) ትላወሳለች፡፡ ትነፋለችም፡፡ ያ ሕያው ያደረጋት ጌታ በእርግጥ ሙታንን ሕያው አድራጊ ነው፡፡ እነርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡ وَمِن ْ آيَاتِهِ أَنّ َكَ تَرَى ا لأَرْضَ خَاشِعَةً فَإِذَا أَن زَلْنَا عَلَيْهَا ا لْمَا ءَ ا هْتَزَّتْ وَرَبَتْ إِنّ َ ا لَّذِي أَحْيَاهَا لَمُحْيِي ا لْمَوْتَى إِنّ َهُ عَلَى كُلِّ شَيْء 'Inn a A l-Ladh ī na Yulĥidū na Fī 'Ā yātinā Lā Yakh fawna `Alaynā 'Afaman Yulq á Fī A n -Nā r i Kh ayrun 'Am Man Ya'tī 'Ā mināan Yawma A l-Qiyāmati A `malū Mā Sh i'tum 'Inn ahu Bimā Ta`malū na Başī r un 041-040 እነዚያ አንቀጾቻችንን የሚያጣምሙ በእኛ ላይ አይደበቁም፡፡ (የሚያጣምምና) በእሳት ውስጥ የሚጣለው ሰው ይበልጣልን? ወይስ በትንሣኤ ቀን ጸጥተኛ ኾኖ የሚመጣው ሰው? የሻችሁትን ሥሩ (ዋጋችሁን ታገኛላችሁ)፡፡ እርሱ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና፡፡ إِنّ َ ا لَّذِي نَ يُلْحِدُو نَ فِي آيَاتِنَا لاَ يَخْفَوْنَ عَلَيْنَا أَفَمَن ْ يُلْقَى فِي ا لنّ َا ر ِ خَيْرٌ أَم ْ مَن ْ يَأْتِ'Inn a A l-Ladh ī na Kafarū Bidh -Dh ikr i Lamm ā Jā 'ahum Wa 'Inn ahu Lakitā bun `Azī zun 041-041 እነዚያ በቁርኣን እርሱ አሸናፊ መጽሐፍ ሲኾን በመጣላቸው ጊዜ የካዱት (ጠፊዎች ናቸው)፡፡ إِنّ َ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا بِا لذِّكْر ِ لَمّ َا جَا ءَهُمْ وَإِنّ َهُ لَكِتَا بٌ عَزِي زٌ
Lā Ya'tī hi A l-Bāţilu Min Bayni Yadayhi Wa Lā Min Kh alfihi Tan zī lun Min Ĥakī min Ĥamī d in 041-042 ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ው፡፡ لاَ يَأْتِي هِ ا لْبَاطِلُ مِن ْ بَيْنِ يَدَيْهِ وَلاَ مِنْ خَلْفِهِ تَن زِي لٌ مِنْ حَكِي مٍ حَمِي د ٍ
Mā Yuqā lu Laka 'Illā Mā Qad Qī la Lilrrusuli Min Qab lika 'Inn a Rab baka Ladh ū Magh firatin Wa Dh ū `Iqā bin 'Alī min 041-043 ካንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው ብጤ እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፡፡ ጌታህ የምህረት ባለቤትና የአሳማሚ ቅጣት ባለቤት ነው፡፡ مَا يُقَا لُ لَكَ إِلاَّ مَا قَد ْ قِي لَ لِلرُّسُلِ مِن ْ قَب ْلِكَ إِنّ َ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍ وَذُو عِقَا بٍ أَلِي مٍ
Wa Law Ja`alnā hu Qur'ā nāan 'A`jamīyāan Laqālū Lawlā Fuşşilat 'Ā yātuhu 'A'a`jamī yun Wa `Arabī yun Qul Huwa Lilladh ī na 'Ā manū Hud áan Wa Sh ifā 'un Wa A l-Ladh ī na Lā Yu'uminū na Fī 'Ā dh ānihim Waq run Wa Huwa `Alayhim `Am áan 'Ū lā 'ika Yunādawna Min Makā nin Ba`ī d in 041-044 በአጀምኛ የኾነ ቁርኣን ባደረግነው ኖሮ አንቀጾቹ آ«(በምናውቀው ቋንቋ) አይብራሩም ኖሯልን? (ቁርኣኑ) አጀምኛና (መልክተኛው) ዐረባዊ ይኾናልን?آ» ባሉ ነበር እርሱ ለእነዚያ ለአመኑት መምሪያና መፈወሻ ነው፡፡ እነዚያም የማያምኑት በጆሮዎቻቸው ውስጥ ድንቁርና ነው፡፡ (አይሰሙትም)፡፡ እነርሱም በእነርሱ ላይ እውርነት ነው፡፡ እነዚያ ከሩቅ ስፍራ እንደሚጥጠሩ ናቸው፡፡ وَلَوْ جَعَلْنَا هُ قُرْآناً أَعْجَمِيّاً لَقَالُوا لَوْلاَ فُصِّلَتْ آيَاتُهُ أَأَعْجَمِيٌّ وَعَرَبِيٌّ قُلْ هُوَ لِلَّذِي نَ آمَنُو Wa Laqad 'Ā taynā Mūsá A l-Kitā ba Fākh tulifa Fī hi Wa Lawlā Kalimatun Sabaqat Min Rab bika Laquđiya Baynahum Wa 'Inn ahum Lafī Sh akkin Minhu Mur ī b in 041-045 ሙሳንም መጽሐፉን በእርግጥ ሰጠነው፡፡ በእርሱም ተለያዩበት፡፡ ከጌታህም ያለፈች ቃል ባልነበረች ኖሮ በመካከላቸው በተፈረደ ነበር፡፡ እነርሱም ከእርሱ አወላዋይ በኾነ ጥርጣሬ ውስጥ ናቸው፡፡ وَلَقَد ْ آتَيْنَا مُوسَى ا لْكِتَا بَ فَاخْتُلِفَ فِي هِ وَلَوْلاَ كَلِمَةٌ سَبَقَتْ مِن ْ رَبِّكَ لَقُضِيَ بَيْنَهُمْ وَإِنّ َهُمْ لَفِي شَكٍّ مِنْهُ مُر ِي ب ٍ
Man `Amila Şāliĥāan Falinafsihi Wa Man 'Asā 'a Fa`alayhā Wa Mā Rab buka Bižallā min Lil`abī d i 041-046 መልካም የሠራ ሰው ለነፍሱ ነው፡፡ ያጠፋም ሰው በእርሷ ላይ ነው፡፡ ጌታህም ለባሮቹ በዳይ አይደለም፡፡ مَنْ عَمِلَ صَالِحاً فَلِنَفْسِهِ وَمَنْ أَسَا ءَ فَعَلَيْهَا وَمَا رَبُّكَ بِظَلاَّمٍ لِلْعَبِي د ِ
'Ilayhi Yurad du `Ilmu A s-Sā`ati Wa Mā Takh ruju Min Th amarā tin Min 'Akmāmihā Wa Mā Taĥmilu Min 'Un th á Wa Lā Tađa`u 'Illā Bi`ilmihi Wa Yawma Yunādīhim 'Ayna Sh urakā 'ī Qālū 'Ā dh ann ā ka Mā Minn ā Min Sh ahī d in 041-047 ጊዜይቱን ማወቅ ወደእርሱ ይመለሳል ከፍሬዎችም ከሽፋኖቻቸው አይወጡም፡፡ ከሴትም አንዲትም አታረግዝም፣ አትወልድምም በዕውቀቱ ቢኾን እንጅ፡፡ آ«ተጋሪዎቼ የት ናቸው?آ» በማለት በሚጠራቸው ቀንም آ«ከእኛ ውስጥ (ባላንጣ አልለ ብሎ) ምንም መስካሪ አለመኖሩን አስታወቅንህآ» ይላሉ፡፡ إِلَيْهِ يُرَدُّ عِلْمُ ا لسَّاعَةِ وَمَا تَخْرُجُ مِن ْ ثَمَرَا تٍ مِنْ أَكْمَامِهَا وَمَا تَحْمِلُ مِنْ أُن ثَى وَلاَ تَضَعُ إِلاَّ بِعِلْمِهِ وَيَوْمَ يُنَادِيهِمْ أَيْنَ شُرَكَا ئِ ي قَالُو ا آذَنّ
Wa Đalla `Anhum Mā Kānū Yad `ū na Min Qab lu Wa Žann ū Mā Lahum Min Maĥīşin 041-048 ያም በፊት ይግገዙት የነበሩት (ጣዖት) ከእነርሱ ይጠፋቸዋል፡፡ ለእነርሱም ምንም መሸሻ የሌላቸው መኾኑን ያረጋግጣሉ፡፡ وَضَلَّ عَنْهُم ْ مَا كَانُوا يَد ْعُو نَ مِن ْ قَب ْلُ وَظَنّ ُوا مَا لَهُم ْ مِن ْ مَحِي صٍ
Lā Yas'amu A l-'In sā nu Min Du`ā 'i A l-Kh ayr i Wa 'In Massahu A sh -Sh arru Faya'ū sun Qanūţun 041-049 ሰው በጎ ነገርን ከመለመን አይሰለችም፡፡ ክፉም ቢያገኘው ወዲያውኑ በጣም ተስፋ ቆራጭ ተበሳጭ ይኾናል፡፡ لاَ يَسْأَمُ ا لإِن ْسَا نُ مِن ْ دُعَا ءِ ا لْخَيْر ِ وَإِن ْ مَسَّهُ ا لشَّرُّ فَيَئُو سٌ قَنُو ط ٌ
Wa La'in 'Adh aq nā hu Raĥmatan Minn ā Min Ba`di Đarrā 'a Massat/hu Layaqūlann a Hādh ā Lī Wa Mā 'Ažunn u A s-Sā`ata Qā 'imatan Wa La'in Ruji`tu 'Ilá Rab bī 'Inn a Lī `In dahu Lalĥusn á Falanunab bi'ann a A l-Ladh ī na Kafarū Bimā `Amilū Wa Lanudh īqann ahum Min `Adh ā bin Gh alīžin 041-050 ካገኘችውም መከራ በኋላ ከእኛ የኾነን እዝነት ብናቀምሰው آ«ይህ ለእኔ (በሥራዬ የተገባኝ) ነው፡፡ ሰዓቲቱም መጪ ናት ብዬ አላስብም፡፡ ወደ ጌታየም ብመለስ ለእኔ እርሱ ዘንድ መልካሚቱ (ገነት) በእርግጥ አለችኝآ» ይላል፡፡ እነዚያንም የካዱትን ሥራዎቻቸውን በእርግጥ እንነግራቸዋለን፡፡ ከብርቱውም ስቃይ በእርግጥ እናቀምሳቸዋለን፡፡ وَلَئِنْ أَذَق ْنَا هُ رَحْمَةً مِنّ َا مِن ْ بَعْدِ ضَرَّا ءَ مَسَّتْهُ لَيَقُولَنّ َ هَذَا لِي وَمَا أَظُ Wa 'Idh ā 'An`am nā `Alá A l-'In sā ni 'A`rađa Wa Na'á Bijānibihi Wa 'Idh ā Massahu A sh -Sh arru Fadh ū Du`ā 'in `Ar īđin 041-051 በሰውም ላይ ጸጋችንን በለገስን ጊዜ (ከማመስገን) ይዞራል፡፡ በጎኑም ይርቃል፡፡ መከራም ባገኘው ጊዜ የብዙ ልመና ባለቤት ይኾናል፡፡ وَإِذَا أَنْعَمْنَا عَلَى ا لإِن ْسَا نِ أَعْرَضَ وَنَأى بِجَانِبِهِ وَإِذَا مَسَّهُ ا لشَّرُّ فَذُو دُعَا ءٍ عَر ِي ضٍ
Qul 'Ara'aytum 'In Kā na Min `In di A l-Lahi Th umm a Kafartum Bihi Man 'Ađallu Mimm an Huwa Fī Sh iqā qin Ba`ī d in 041-052 በላቸው آ«ንገሩኝ (ቁርኣኑ) ከአላህ ዘንድ ቢኾን ከዚያም በእርሱ ብትክዱ (ከውነት) በራቀ ጭቅጭቅ ላይ ከኾነ ሰው ይበልጥ የተሳሳተ ማን ነው?آ» قُلْ أَرَأَيْتُمْ إِن ْ كَا نَ مِنْ عِن ْدِ ا للَّهِ ثُمّ َ كَفَرْتُم ْ بِهِ مَنْ أَضَلُّ مِمّ َنْ هُوَ فِي شِقَا قٍ بَعِي د ٍ
Sanur īhim 'Ā yātinā Fī A l-'Ā fā qi Wa Fī 'An fusihim Ĥattá Yatabayyana Lahum 'Ann ahu A l-Ĥaq qu 'Awalam Yakfi Birab bika 'Ann ahu `Alá Kulli Sh ay'in Sh ahī d un 041-053 እርሱም (ቁርኣን) እውነት መኾኑ ለእነርሱ እስከሚገለፅላቸው ድረስ በአጽናፎቹ ውስጥና በነፍሶቻቸውም ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን፡፡ ጌታህም እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ መኾኑ አይበቃቸውምን? سَنُر ِيهِمْ آيَاتِنَا فِي ا لآفَا قِ وَفِي أَن ْفُسِهِمْ حَتَّى يَتَبَيَّنَ لَهُمْ أَنّ َهُ ا لْحَقُّ أَوَلَمْ يَكْفِ بِرَبِّكَ أَنّ َهُ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ شَهِي د ٌ
'Alā 'Inn ahum Fī Mir yatin Min Liqā 'i Rab bihim 'Alā 'Inn ahu Bikulli Sh ay'in Muĥīţun 041-054 ንቁ! እነርሱ ከጌታቸው መገናኘት በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ንቁ! እርሱ በነገሩ ሁሉ (ዕውቀቱ) ከባቢ ነው፡፡ أَلاَ إِنّ َهُمْ فِي مِرْيَةٍ مِن ْ لِقَا ءِ رَبِّهِمْ أَلاَ إِنّ َهُ بِكُلِّ شَيْءٍ مُحِي ط ٌ