ق
Wa 'In 'Aĥadun Mina A l-Mush r ikī na A stajāraka Fa'ajir hu Ĥattá Yasma`a Kalā ma A l-Lahi Th umm a 'Ab ligh /hu Ma'manahu Dh ālika Bi'ann ahum Qawmun Lā Ya`lamū na 009-006 ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ የአላህን ቃል ይሰማ ዘንድ አስጠጋው፡፡ ከዚያም ወደ መጠበቂያው ስፍራ አድርሰው፡፡ ይህ እነሱ የማያውቁ ሕዝቦች በመኾናቸው ነው፡፡ وَإِنْ أَحَدٌ مِنَ ا لْمُشْر ِكِي نَ ا سْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّى يَسْمَعَ كَلاَمَ ا للَّهِ ثُمّ َ أَب ْلِغْهُ مَأْمَنَهُ ذَلِكَ بِأَنّ َهُمْ قَوْمٌ لاَ يَعْلَمُو نَ
Kayfa Yakū nu Lilmush r ikī na `Ahdun `In da A l-Lahi Wa `In da Rasūlihi 'Illā A l-Ladh ī na `Āhad tum `In da A l-Masjidi A l-Ĥarā mi Famā A staqāmū Lakum Fāstaqīmū Lahum 'Inn a A l-Laha Yuĥib bu A l-Muttaqī na 009-007 ለአጋሪዎቹ አላህ ዘንድና እመልክተኛው ዘንድ ቃል ኪዳን እንዴት ይኖራቸዋል እነዚያ በተከበረው መስጊድ ዘንድ ቃል ኪዳን የተጋባችኋቸው ብቻ ሲቀሩ፡፡ (እነዚህ) በቃል ኪዳናቸው ለእናንተ ቀጥ እስካሉላችሁ ድረስ ለነርሱም ቀጥ በሉላቸው፡፡ አላህ ጥንቁቆችን ይወዳልና፡፡ كَيْفَ يَكُو نُ لِلْمُشْر ِكِي نَ عَهْدٌ عِن ْدَ ا للَّهِ وَعِن ْدَ رَسُولِهِ إِلاَّ ا لَّذِي نَ عَاهَد ْتُمْ عِن ْدَ ا لْمَسْجِدِ ا لْحَر Kayfa Wa 'In Yažharū `Alaykum Lā Yarqubū Fīkum 'Illāan Wa Lā Dh imm atan Yurđūnakum Bi'afwāhihim Wa Ta'b á Qulūbuhum Wa 'Akth aruhum Fāsiqū na 009-008 በእናንተ ላይ ቢያይሉም በእናንተ ውስጥ ዝምድናንና ቃል ኪዳንን የማይጠብቁ ሲኾኑ እንዴት (ቃል ኪዳን ይኖራቸዋል)፡፡ በአፎቻቸው ያስወድዷችኋል፡፡ ልቦቻቸውም እንቢ ይላሉ፡፡ አብዛኞቻቸውም አመጸኞች ናቸው፡፡ كَيْفَ وَإِن ْ يَظْهَرُوا عَلَيْكُمْ لاَ يَرْقُبُوا فِيكُمْ إِلاًّ وَلاَ ذِمّ َةً يُرْضُونَكُم ْ بِأَفْوَاهِهِمْ وَتَأْبَى قُلُوبُهُمْ وَأَكْثَرُهُمْ فَاسِقُو نَ
A sh taraw Bi'ā yā ti A l-Lahi Th amanāan Qalīlāan Faşad dū `An Sabīlihi 'Inn ahum Sā 'a Mā Kānū Ya`malū na 009-009 በአላህ አንቀጾች ጥቂትን ዋጋ ገዙ፡፡ ከመንገዱም አገዱ፡፡ እነርሱ ይሠሩት የነበሩት ሥራ ከፋ! ا شْتَرَوْا بِآيَا تِ ا للَّهِ ثَمَناً قَلِيلاً فَصَدُّوا عَن ْ سَبِيلِهِ إِنّ َهُمْ سَا ءَ مَا كَانُوا يَعْمَلُو نَ
Lā Yarqubū na Fī Mu'uminin 'Illāan Wa Lā Dh imm atan Wa 'Ū lā 'ika Humu A l-Mu`tadū na 009-010 በምእምን ነገር ዝምድናንም ኪዳንንም አይጠብቁም፤ እነዚያም እነሱ ወሰን አላፊዎች ናቸው፡፡ لاَ يَرْقُبُو نَ فِي مُؤْمِنٍ إِلاًّ وَلاَ ذِمّ َةً وَأُ وْلَا ئِكَ هُمُ ا لْمُعْتَدُو نَ
Fa'in Tābū Wa 'Aqāmū A ş-Şalāata Wa 'Ā taw A z-Zakāata Fa'ikh wānukum Fī A d -Dī ni Wa Nufaşşilu A l-'Ā yā ti Liqawmin Ya`lamū na 009-011 ቢጸጸቱም፣ ሶላትንም ቢሰግዱ፣ ዘካንም ቢሰጡ የሃይማኖት ወንድሞቻችሁ ናቸው፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦችም አንቀጾችን እናብራራለን፡፡ فَإِن ْ تَابُوا وَأَقَامُوا ا لصَّلاَةَ وَآتَوُا ا لزَّكَا ةَ فَإِخْوَانُكُمْ فِي ا لدِّي نِ وَنُفَصِّلُ ا لآيَا تِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُو نَ
Wa 'In Nakath ū 'Aymānahum Min Ba`di `Ahdihim Wa Ţa`anū Fī Dīnikum Faqātilū 'A'imm ata A l-Kufr i 'Inn ahum Lā 'Aymā na Lahum La`allahum Yan tahū na 009-012 ከቃል ኪዳናቸው በኋላ መሓላዎቻቸውን ቢያፈርሱ፣ ሃይማኖታችሁንም ቢያነውሩ፣ የክህደት መሪዎችን (ከክህደት) ይከለከሉ ዘንድ ተዋጉዋቸው፡፡ እነርሱ ቃል ኪዳን የላቸውምና፡፡ وَإِن ْ نَكَثُو ا أَيْمَانَهُم ْ مِن ْ بَعْدِ عَهْدِهِمْ وَطَعَنُوا فِي دِينِكُمْ فَقَاتِلُو ا أَئِمّ َةَ ا لْكُفْر ِ إِنّ َهُمْ لاَ أَيْمَا نَ لَهُمْ لَعَلَّهُمْ يَن تَهُو نَ
'Alā Tuqātilū na Qawmāan Nakath ū 'Aymānahum Wa Hamm ū Bi'ikh rā ji A r-Rasū li Wa Hum Bada'ū kum 'Awwala Marratin 'Atakh sh awnahum Fa-Allā hu 'Aĥaq qu 'An Takh sh awhu 'In Kun tum Mu'uminī na 009-013 መሓላዎቻቸውን ያፈረሱትን መልክተኛውንም ለማውጣት ያሰቡትን ሕዝቦች እነሱ ለመጀመሪያ ጊዜ የጀመሩዋችሁ ሲኾኑ ለምን አትዋጉዋቸውም ትፈሩዋቸዋላችሁን ምእምናን እንደ ኾናችሁም አላህ ይበልጥ ልትፈሩት የተገባው ነው፡፡ أَلاَ تُقَاتِلُو نَ قَوْماً نَكَثُو ا أَيْمَانَهُمْ وَهَمّ ُوا بِإِخْرَا جِ ا لرَّسُو لِ وَهُم ْ بَدَءُ وكُمْ أَوَّلَ مَرَّةٍ أَتَخْشَوْنَهُمْ فَال لَّهُ أَحَقُّ أَن ْ تَخْشَوْهُ إِن ْ كُQātilūhum Yu`adh dh ib humu A l-Lahu Bi'aydīkum Wa Yukh zihim Wa Yan şurkum `Alayhim Wa Yash fi Şudū ra Qawmin Mu'uminī na 009-014 ተጋደሉዋቸው፡፡ አላህ በእጆቻችሁ ያሰቃያቸዋል፡፡ ያዋርዳቸዋልም፡፡ በእነሱም ላይ ይረዳችኋል፡፡ የምእምናን ሕዝቦችንም ልቦች ያሽራል፡፡ قَاتِلُوهُمْ يُعَذِّب ْهُمُ ا للَّهُ بِأَيْدِيكُمْ وَيُخْزِهِمْ وَيَن ْصُرْكُمْ عَلَيْهِمْ وَيَشْفِ صُدُو رَ قَوْمٍ مُؤْمِنِي نَ
Wa Yudh /hib Gh ayža Qulūbihim Wa Yatū bu A l-Lahu `Alá Man Yash ā 'u Wa A ll ā hu `Alī mun Ĥakī mun 009-015 የልቦቻችሁንም ቁጭት ያስወግዳል፡፡ አላህም ከሚሻው ሰው ላይ ጸጸትን ይቀበላል፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ وَيُذْهِب ْ غَيْظَ قُلُوبِهِمْ وَيَتُو بُ ا للَّهُ عَلَى مَن ْ يَشَا ءُ وَا للَّهُ عَلِي مٌ حَكِي مٌ
'Am Ĥasib tum 'An Tutrakū Wa Lamm ā Ya`lami A l-Lahu A l-Ladh ī na Jāhadū Min kum Wa Lam Yattakh idh ū Min Dū ni A l-Lahi Wa Lā Rasūlihi Wa Lā A l-Mu'uminī na Walījatan Wa A ll ā hu Kh abī r un Bimā Ta`malū na 009-016 እነዚያን ከእናንተ ውስጥ የታገሉትንና ከአላህም ከመልክተኛውም ከምእመናንም ሌላ ምስጢረኛ ወዳጅ ያልያዙትን አላህ ሳይገልጽ ልትተው ታስባላችሁን አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡ أَمْ حَسِب ْتُمْ أَن ْ تُتْرَكُوا وَلَمّ َا يَعْلَمِ ا للَّهُ ا لَّذِي نَ جَاهَدُوا مِن ْكُمْ وَلَمْ يَتَّخِذُوا مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ وَلاَ رَسُولِهِ وَلاَ ا لْمُؤْمِنِي نَ وَلِيجَةً وَMā Kā na Lilmush r ikī na 'An Ya`murū Masājida A l-Lahi Sh āhidī na `Alá 'An fusihim Bil-Kufr i 'Ū lā 'ika Ĥabiţat 'A`māluhum Wa Fī A n -Nā r i Hum Kh ālidū na 009-017 ለከሓዲዎች በነፍሶቻቸው ላይ በክህደት የሚመሰክሩ ሲኾኑ የአላህን መስጊዶች ሊሠሩ አይገባቸውም፡፡ እነዚያ ሥራዎቻቸው ተበላሹ፡፡ እነሱም በእሳት ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ مَا كَا نَ لِلْمُشْر ِكِي نَ أَن ْ يَعْمُرُوا مَسَاجِدَ ا للَّهِ شَاهِدِي نَ عَلَى أَن فُسِهِم ْ بِا لْكُفْر ِ أُ وْلَا ئِكَ حَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ وَفِي ا لنّ َا ر ِ هُمْ خَالِد'Inn amā Ya`muru Masājida A l-Lahi Man 'Ā mana Bil-Lahi Wa A l-Yawmi A l-'Ā kh ir i Wa 'Aqā ma A ş-Şalāata Wa 'Ā tá A z-Zakāata Wa Lam Yakh sh a 'Illā A l-Laha Fa`asá 'Ū lā 'ika 'An Yakūnū Mina A l-Muhtadī na 009-018 የአላህን መስጊዶች የሚሠራው በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ፣ ሶላትንም በደንቡ የሰገደ፣ ግዴታ ምጽዋትንም የሰጠ ከአላህም ሌላ (ማንንም) ያልፈራ ሰው ብቻ ነው፡፡ እነዚያም ከተመሩት ጭምር መኾናቸው ተረጋገጠ፡፡ إِنّ َمَا يَعْمُرُ مَسَاجِدَ ا للَّهِ مَن ْ آمَنَ بِا للَّهِ وَا لْيَوْمِ ا لآخِرِ وَأَقَا مَ ا لصَّلاَةَ وَآتَى ا لزَّكَا ةَ وَلَمْ يَخْشَ إِلاَّ ا للَّهَ فَعَسَى أُ وْلَا ئِكَ أَن ْ يَكُونُوا مِنَ 'Aja`altum Siqāyata A l-Ĥā j ji Wa `Imārata A l-Masjidi A l-Ĥarā mi Kaman 'Ā mana Bil-Lahi Wa A l-Yawmi A l-'Ā kh ir i Wa Jāhada Fī Sabī li A l-Lahi Lā Yastawū na `In da A l-Lahi Wa A ll ā hu Lā Yahdī A l-Qawma A ž-Žālimī na 009-019 ካዕባን ጎብኝዎችን ማጠጣትንና የተከበረውን መስጊድ መሥራትን በአላህና በመጨረሻው ቀን እንዳመነና በአላህ መንገድ እንደታገለ ሰው (እምነትና ትግል) አደረጋችሁን አላህ ዘንድ አይተካከሉም፡፡ አላህም በዳዮች ሕዝቦችን አይመራም፡፡ أَجَعَلْتُمْ سِقَايَةَ ا لْحَا جِّ وَعِمَارَةَ ا لْمَسْجِدِ ا لْحَرَا مِ كَمَن ْ آمَنَ بِا للَّهِ وَا لْيَوْمِ ا لآخِرِ وَجَاهَدَ فِي سَبِي لِ ا للَّهِ لاَ يَسْتَوُو نَ عِن ْدَ ا للَّهِ وَ Al-Ladh ī na 'Ā manū Wa Hājarū Wa Jāhadū Fī Sabī li A l-Lahi Bi'am wālihim Wa 'An fusihim 'A`žamu Darajatan `In da A l-Lahi Wa 'Ū lā 'ika Humu A l-Fā 'izū na 009-020 እነዚያ ያመኑት፣ ከአገራቸውም የተሰደዱት፣ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ ላይ የታገሉት አላህ ዘንድ በደረጃ በጣም የላቁ ናቸው፡፡ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው፡፡ ا لَّذِي نَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِي لِ ا للَّهِ بِأَمْوَالِهِمْ وَأَن فُسِهِمْ أَعْظَمُ دَرَجَةً عِن ْدَ ا للَّهِ وَأُ وْلَا ئِكَ هُمُ ا لْفَا ئِزُو نَ
Yubash sh iruhum Rab buhum Biraĥmatin Minhu Wa R iđwā nin Wa Jann ā tin Lahum Fīhā Na`ī mun Muqī mun 009-021 ጌታቸው ከርሱ በኾነው እዝነትና ውዴታ በገነቶችም ለነሱ በውስጥዋ የማያቋርጥ መጠቀሚያ ያለባት ስትኾን ያበስራቸዋል፡፡ يُبَشِّرُهُمْ رَبُّهُم ْ بِرَحْمَةٍ مِنْهُ وَر ِضْوَا نٍ وَجَنّ َا تٍ لَهُمْ فِيهَا نَعِي مٌ مُقِي مٌ
Kh ālidī na Fīhā 'Abadāan 'Inn a A l-Laha `In dahu 'Aj run `Ažī mun 009-022 በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ሲኾኑ (ያበስራቸዋል)፡፡ አላህ እርሱ ዘንድ ታላቅ ምንዳ አለና፡፡ خَالِدِي نَ فِيهَا أَبَداً إِنّ َ ا للَّهَ عِن ْدَهُ أَج ْرٌ عَظِي مٌ
Yā 'Ayyuhā A l-Ladh ī na 'Ā manū Lā Tattakh idh ū 'Ā bā 'akum Wa 'Ikh wānakum 'Awliyā 'a 'Ini A staĥab bū A l-Kufra `Alá A l-'Ī mā ni Wa Man Yatawallahum Min kum Fa'ū lā 'ika Humu A ž-Žālimū na 009-023 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አባቶቻችሁና ወንድሞቻችሁ ክህደትን ከእምነት አብልጠው ቢወዱ ወዳጆች አድርጋችሁ አትያዙዋቸው፡፡ ከእናንተም ውስጥ ወዳጅ የሚያደርጋቸው እነዚያ እነሱ በዳዮች ናቸው፤ يَا أَيُّهَا ا لَّذِي نَ آمَنُوا لاَ تَتَّخِذُو ا آبَا ءَكُمْ وَإِخْوَانَكُمْ أَوْلِيَا ءَ إِنِ ا سْتَحَبُّوا ا لْكُفْرَ عَلَى ا لإِيمَا نِ وَمَن ْ يَتَوَلَّهُم ْ مِن ْكُمْ فَأQul 'In Kā na 'Ā bā 'uukum Wa 'Ab nā 'uukum Wa 'Ikh wānukum Wa 'Azwājukum Wa `Ash īratukum Wa 'Am wā lun A q taraftumūhā Wa Tijāratun Takh sh awna Kasādahā Wa Masākinu Tarđawnahā 'Aĥab ba 'Ilaykum Mina A l-Lahi Wa Rasūlihi Wa Jihā din Fī Sabīlihi Fatarab başū Ĥattá Ya'tiya A l-Lahu Bi'am r ihi Wa A ll ā hu Lā Yahdī A l-Qawma A l-Fāsiqī na 009-024 آ«አባቶቻችሁና ወንዶች ልጆቻችሁ፣ ወንድሞቻችሁም፣ ሚስቶቻችሁም፣ ዘመዶቻችሁም፣ የሰበሰባችኋቸው ሀብቶችም፣ መክሰሩዋን የምትፈሩዋት ንግድም፣ የምትወዷቸው መኖሪያዎችም እናንተ ዘንድ ከአላህና ከመልክተኛው በርሱ መንገድም ከመታገል ይበልጥ የተወደዱ እንደኾኑ አላህ ትእዛዙን እስከሚያመጣ ድረስ ተጠባበቁآ» በላቸው፡፡ አላህም አመጸኞች ሕዝቦችን አይመራም፡፡ قُلْ إِن ْ كَا نَ آبَا ؤُكُمْ وَأَب ْنَا ؤُكُمْ وَإِخْوَانُكُمْ وَأَزْوَاجُكُمْ وَعَشِيرَتُكُمْ وَأَمْوَا ل Laqad Naşarakumu A l-Lahu Fī Mawāţina Kath īratin Wa Yawma Ĥunaynin 'Idh 'A`jabatkum Kath ratukum Falam Tugh ni `An kum Sh ay'ā an Wa Đāqat `Alaykumu A l-'Arđu Bimā Raĥubat Th umm a Wallaytum Mud bir ī na 009-025 አላህም በብዙ ስፍራዎች በእርግጥ ረዳችሁ፤ የሑነይንም ቀን ብዛታችሁ በአስደነቀቻችሁና ከእናንተም ምንም ባልጠቀመቻችሁ ጊዜ ምድርም ከስፋቷ ጋር በጠበበቻችሁና ከዚያም ተሸናፊዎች ኾናችሁ በዞራችሁ ጊዜ (ረዳችሁ)፡፡ لَقَد ْ نَصَرَكُمُ ا للَّهُ فِي مَوَاطِنَ كَثِيرَةٍ وَيَوْمَ حُنَيْنٍ إِذْ أَعْجَبَتْكُمْ كَثْرَتُكُمْ فَلَمْ تُغْنِ عَن ْكُمْ شَيْئاً وَضَاقَتْ عَلَيْكُمُ ا لأَرْضُ بِمَا رَحُبَتْ ثُمّ َ وَلَّيْتُم ْ مُد ْبِر ِي نَ
Th umm a 'An zala A l-Lahu Sakīnatahu `Alá Rasūlihi Wa `Alá A l-Mu'uminī na Wa 'An zala Junūdāan Lam Tarawhā Wa `Adh dh aba A l-Ladh ī na Kafarū Wa Dh alika Jazā 'u A l-Kāfir ī na 009-026 ከዚያም አላህ እርጋታውን በመልክተኛውና በምእምናኖቹ ላይ አወረደ፡፡ ያላያችኋቸውንም ሰራዊት አወረደ፡፡ እነዚያን የካዱትንም በመገደልና በመማረክ አሰቃየ፡፡ ይህም የከሓዲያን ፍዳ ነው፡፡ ثُمّ َ أَن زَلَ ا للَّهُ سَكِينَتَهُ عَلَى رَسُولِهِ وَعَلَى ا لْمُؤْمِنِي نَ وَأَن زَلَ جُنُوداً لَمْ تَرَوْهَا وَعَذَّبَ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا وَذَلِكَ جَزَا ءُ ا لْكَافِر ِي نَ
Th umm a Yatū bu A l-Lahu Min Ba`di Dh ālika `Alá Man Yash ā 'u Wa A ll ā hu Gh afū run Raĥī mun 009-027 ከዚያም ከዚህ በኋላ አላህ በሚሻው ሰው ላይ ጸጸትን ይቀበላል፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ ثُمّ َ يَتُو بُ ا للَّهُ مِن ْ بَعْدِ ذَلِكَ عَلَى مَن ْ يَشَا ءُ وَا للَّهُ غَفُو رٌ رَحِي مٌ
Yā 'Ayyuhā A l-Ladh ī na 'Ā manū 'Inn amā A l-Mush r ikū na Najasun Falā Yaq rabū A l-Masjida A l-Ĥarā ma Ba`da `Āmihim Hādh ā Wa 'In Kh iftum `Aylatan Fasawfa Yugh nīkumu A l-Lahu Min Fađlihi 'In Sh ā 'a 'Inn a A l-Laha `Alī mun Ĥakī mun 009-028 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አጋሪዎች እርኩሶች ብቻ ናቸው፡፡ ከዚህም ዓመታቸው በኋላ የተከበረውን መስጊድ አይቅረቡ፡፡ ድኽነትንም ብትፈሩ አላህ ቢሻ ከችሮታው በእርግጥ ያከብራችኋል፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና፡፡ يَا أَيُّهَا ا لَّذِي نَ آمَنُو ا إِنّ َمَا ا لْمُشْر ِكُو نَ نَجَسٌ فَلاَ يَق ْرَبُوا ا لْمَسْجِدَ ا لْحَرَا مَ بَعْدَ عَامِهِمْ هَذَا وَإِنْ خِفْتُمْ عَيْلَة Qātilū A l-Ladh ī na Lā Yu'uminū na Bil-Lahi Wa Lā Bil-Yawmi A l-'Ā kh ir i Wa Lā Yuĥarr imū na Mā Ĥarrama A l-Lahu Wa Rasūluhu Wa Lā Yadīnū na Dī na A l-Ĥaq qi Mina A l-Ladh ī na 'Ū tū A l-Kitā ba Ĥattá Yu`ţū A l-Jizyata `An Yadin Wa Hum Şāgh irū na 009-029 ከእነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች እነዚያን በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑትን፣ አላህና መልክተኛው እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትንና እውነተኛውንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ኾነው ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተዋጉዋቸው፡፡ قَاتِلُوا ا لَّذِي نَ لاَ يُؤْمِنُو نَ بِا للَّهِ وَلاَ بِا لْيَوْمِ ا لآخِرِ وَلاَ يُحَرِّمُو نَ مَا حَرَّمَ ا للَّهُ وَرَسُولُهُ وَلاَ يَدِينُو نَ دِي نَ Wa Qālati A l-Yahū du `Uzayrun A b nu A l-Lahi Wa Qālati A n -Naşārá A l-Masī ĥu A b nu A l-Lahi Dh ālika Qawluhum Bi'afwāhihim Yuđāhi'ū na Qawla A l-Ladh ī na Kafarū Min Qab lu Qātalahumu A l-Lahu 'Ann á Yu'ufakū na 009-030 አይሁድ ዑዘይር የአላህ ልጅ ነው አለች፡፡ ክርስቲያኖችም አልመሲሕ የአላህ ልጅ ነው አሉ፡፡ ይህ በአፎቻቸው (የሚናገሩት) ቃላቸው ነው፡፡ የእነዚያን ከነሱ በፊት የካዱትን ሰዎች ቃል ያመሳስላሉ፡፡ አላህ ያጥፋቸው፡፡ (ከእውነት) እንዴት ይመለሳሉ! وَقَالَتِ ا لْيَهُو دُ عُزَيْرٌ ا ب ْنُ ا للَّهِ وَقَالَتِ ا لنّ َصَارَى ا لْمَسِي حُ ا ب ْنُ ا للَّهِ ذَلِكَ قَوْلُهُم ْ بِأَفْوَاهِهِمْ يُضَاهِئA ttakh adh ū 'Aĥbārahum Wa Ruhbānahum 'Arbābāan Min Dū ni A l-Lahi Wa A l-Masī ĥa A b na Maryama Wa Mā 'Umirū 'Illā Liya`budū 'Ilahāan Wāĥidāan Lā 'Ilā ha 'Illā Huwa Sub ĥānahu `Amm ā Yush r ikū na 009-031 ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለውን አንድን አምላክ ሊገዙ እንጂ ያልታዘዙ ሲኾኑ ሊቃውንቶቻቸውንና መነኮሳታቸውን፣ የመርየምን ልጅ አልመሲሕንም ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገው ያዙ፡፡ ከሚያጋሩት ሁሉ የጠራ ነው፡፡ ا تَّخَذُو ا أَحْبَارَهُمْ وَرُهْبَانَهُمْ أَرْبَاباً مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ وَا لْمَسِي حَ ا ب ْنَ مَرْيَمَ وَمَا أُمِرُو ا إِلاَّ لِيَعْبُدُو ا إِلَهاYur īdū na 'An Yuţ fi'ū Nū ra A l-Lahi Bi'afwāhihim Wa Ya'b á A l-Lahu 'Illā 'An Yutimm a Nūrahu Wa Law Kar iha A l-Kāfirū na 009-032 የአላህን ብርሃን በአፎቻቸው ለማጥፋት ይፈልጋሉ፡፡ አላህም ከሓዲዎች ቢጠሉም እንኳ ብርሃኑን መሙላትን እንጅ ሌላን አይሻም፡፡ يُر ِيدُو نَ أَن ْ يُط ْفِئُ وا نُو رَ ا للَّهِ بِأَفْوَاهِهِمْ وَيَأْبَى ا للَّهُ إِلاَّ أَن ْ يُتِمّ َ نُورَهُ وَلَوْ كَر ِهَ ا لْكَافِرُو نَ
Huwa A l-Ladh ī 'Arsala Rasūlahu Bil-Hud á Wa Dī ni A l-Ĥaq qi Liyužhirahu `Alá A d -Dī ni Kullihi Wa Law Kar iha A l-Mush r ikū na 009-033 እርሱ ያ አጋሪዎቹ ቢጠሉም መልክተኛውን (ሙሐመድን) በቅን መንገድና በእውነተኛ ሃይማኖት ላይ ከሃይማኖት ሁሉ በላይ ይፋ ያደርገው ዘንድ የላከው ነው፡፡ هُوَ ا لَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِا لْهُدَى وَدِي نِ ا لْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى ا لدِّي نِ كُلِّهِ وَلَوْ كَر ِهَ ا لْمُشْر ِكُو نَ
Yā 'Ayyuhā A l-Ladh ī na 'Ā manū 'Inn a Kath īrāan Mina A l-'Aĥbā r i Wa A r-Ruhbā ni Laya'kulū na 'Am wā la A n -Nā si Bil-Bāţili Wa Yaşud dū na `An Sabī li A l-Lahi Wa A l-Ladh ī na Yaknizū na A dh -Dh ahaba Wa A l-Fiđđata Wa Lā Yun fiqūnahā Fī Sabī li A l-Lahi Fabash sh ir hum Bi`adh ā bin 'Alī min 009-034 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከሊቃውንትና ከመነኮሳት ብዙዎቹ የሰዎችን ገንዘቦች በውሸት በእርግጥ ይበላሉ፡፡ ከአላህም መንገድ ያግዳሉ፡፡ እነዚያንም ወርቅንና ብርን የሚያደልቡትን በአላህም መንገድ ላይ የማያወጧትን በአሳማሚ ቅጣት አብስራቸው፡፡ يَا أَيُّهَا ا لَّذِي نَ آمَنُو ا إِنّ َ كَثِيراً مِنَ ا لأَحْبَا ر ِ وَا لرُّهْبَا نِ لَيَأْكُلُو نَ أَمْوَا لَ
Yawma Yuĥm á `Alayhā Fī Nā r i Jahann ama Fatukwá Bihā Jibāhuhum Wa Junūbuhum Wa Žuhūruhum Hādh ā Mā Kanaztum Li'n fusikum Fadh ūqū Mā Kun tum Taknizū na 009-035 በርሷ ላይ በገሀነም እሳት ውስጥ በሚጋልባትና ግንባሮቻቸውም፣ ጎኖቻቸውም፣ ጀርባዎቻቸውም በርሷ በሚተኮሱ ቀን (አሳማሚ በኾነ ቅጣት አብስራቸው)፡፡ ይህ ለነፍሶቻችሁ ያደለባችሁት ነው፡፡ ታደልቡት የነበራችሁትንም ቅመሱ (ይባላሉ)፡፡ يَوْمَ يُحْمَى عَلَيْهَا فِي نَا ر ِ جَهَنّ َمَ فَتُكْوَى بِهَا جِبَاهُهُمْ وَجُنُوبُهُمْ وَظُهُورُهُمْ هَذَا مَا كَنَزْتُمْ لِأن فُسِكُمْ فَذُوقُوا مَا كُن تُمْ تَكْنِزُو نَ
'Inn a `Id data A sh -Sh uhū r i `In da A l-Lahi A th nā `Ash ara Sh ahrāan Fī Kitā bi A l-Lahi Yawma Kh alaqa A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđa Minhā 'Arba`atun Ĥurumun Dh ālika A d -Dī nu A l-Qayyimu Falā Tažlimū Fīhinn a 'An fusakum Wa Qātilū A l-Mush r ikī na Kā ffatan Kamā Yuqātilūnakum Kā ffatan Wa A `lamū 'Ann a A l-Laha Ma`a A l-Muttaqī na 009-036 የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን ዐሥራ ሁለት ወር ነው፡፡ ከእነሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው፡፡ ይህ ቀጥተኛው ሃይማኖት ነው፡፡ በእነርሱ ውስጥም ነፍሶቻችሁን አትበድሉ፡፡ አጋሪዎችንም በአንድ ላይ ኾነው እንደሚዋጉዋችሁ በአንድ ላይ ኾናችሁ ተጋደሉዋቸው፡፡ አላህም ከሚፈሩት ጋር መኾኑን ዕወቁ፡፡ إِنّ َ عِدَّةَ ا لشُّهُو ر ِ عِن ْدَ ا للَّهِ ا ثْنَا عَشَرَ شَهْراً فِي كِت 'Inn amā A n -Nasī 'u Ziyādatun Fī A l-Kufr i Yuđallu Bihi A l-Ladh ī na Kafarū Yuĥillūnahu `Āmāan Wa Yuĥarr imūnahu `Āmāan Liyuwāţi'ū `Id data Mā Ĥarrama A l-Lahu Fayuĥillū Mā Ĥarrama A l-Lahu Zuyyina Lahum Sū 'u 'A`mālihim Wa A ll ā hu Lā Yahdī A l-Qawma A l-Kāfir ī na 009-037 የአንዱን ወር ክብር ወደ ሌላው ማዘግየት በክህደት ላይ (ክህደትን) መጨመር ብቻ ነው፡፡ በእርሱ እነዚያ የካዱት ሰዎች ይሳሳቱበታል፡፡ በአንድ ዓመት የተፈቀደ ያደርጉታል፡፡ በሌላው ዓመትም ያወግዙታል፡፡ (ይህ) አላህ ያከበራቸውን ወሮች ቁጥር ሊያስተካክሉ፣ አላህም እርም ያደረገውን የተፈቀደ ሊያደርጉ ነው፡፡ የሥራዎቻቸው መጥፎው ለነርሱ ተዋበላቸው፡፡ አላህም ከሓዲያን ሕዝቦችን አይመራም፡፡ إِنّ َمَا ا لنّ َسِي ءُ زِيَادَةٌ فِي ا لْ
Yā 'Ayyuhā A l-Ladh ī na 'Ā manū Mā Lakum 'Idh ā Qī la Lakum A n firū Fī Sabī li A l-Lahi A th th āqaltum 'Ilá A l-'Arđi 'Arađītum Bil-Ĥayāati A d -Dun yā Mina A l-'Ā kh irati Famā Matā `u A l-Ĥayāati A d -Dun yā Fī A l-'Ā kh irati 'Illā Qalī lun 009-038 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ መንገድ (ለመታገል) ውጡ በተባላችሁ ጊዜ ወደ ምድር የምትወዘፉት ለእናንተ ምን አላችሁ የቅርቢቱን ሕይወት ከመጨረሻይቱ ይበልጥ ወደዳችሁን የቅርቢቱም ሕይወት ጥቅም በመጨረሻይቱ (አንጻር) ጥቂት እንጂ አይደለም፡፡ يَا أَيُّهَا ا لَّذِي نَ آمَنُوا مَا لَكُمْ إِذَا قِي لَ لَكُمْ ا ن فِرُوا فِي سَبِي لِ ا للَّهِ ا ثَّاقَلْتُمْ إِلَى ا لأَرْضِ أَرَضِيتُم ْ بِا
'Illā Tan firū Yu`adh dh ib kum `Adh ābāan 'Alīmāan Wa Yastab dil Qawmāan Gh ayrakum Wa Lā Tađurrū hu Sh ay'ā an Wa A ll ā hu `Alá Kulli Sh ay'in Qadī r un 009-039 ለዘመቻ ባትወጡ (አላህ) አሳማሚን ቅጣት ይቀጣችኋል፡፡ ከእናንተ ሌላ የኾኑንም ሕዝቦች ይለውጣል፡፡ በምንም አትጎዱትምም፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ إِلاَّ تَن فِرُوا يُعَذِّب ْكُمْ عَذَاباً أَلِيماً وَيَسْتَب ْدِلْ قَوْماً غَيْرَكُمْ وَلاَ تَضُرُّو هُ شَيْئاً وَا للَّهُ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِي رٌ
'Illā Tan şurū hu Faqad Naşarahu A l-Lahu 'Idh 'Akh rajahu A l-Ladh ī na Kafarū Th āniya A th nayni 'Idh Humā Fī A l-Gh ā r i 'Idh Yaqū lu Lişāĥibihi Lā Taĥzan 'Inn a A l-Laha Ma`anā Fa'an zala A l-Lahu Sakīnatahu `Alayhi Wa 'Ayyadahu Bijunū din Lam Tarawhā Wa Ja`ala Kalimata A l-Ladh ī na Kafarū A s-Suflá Wa Kalimatu A l-Lahi Hiya A l-`Ulyā Wa A ll ā hu `Azī zun Ĥakī mun 009-040 (ነቢዩን) ባትረዱት እነዚያ የካዱት ሕዝቦች የሁለት (ሰዎች) ሁለተኛ ኾኖ (ከመካ) ባወጡት ጊዜ አላህ በእርግጥ ረድቶታል፡፡ ሁለቱም በዋሻው ሳሉ ለጓደኛው አትዘን አላህ ከእኛ ጋር ነውና ባለ ጊዜ አላህም መረጋጋትን በእርሱ ላይ አወረደ፡፡ ባላያችኋቸውም ሰራዊት አበረታው፡፡ የእነዚያንም የካዱትን ሰዎች ቃል ዝቅተኛ አደረገ፡፡ የአላህም ቃል ለእርሷ ከፍተኛ ናት፡፡ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው፡፡ إِلاَّ تَن صُرُو هُ فَقَد ْ نَصَرَهُ ا للَّهُ إِذْ أَخْرَجَهُ ا لَّذِي نَ كَ
A n firū Kh ifāfāan Wa Th iqālāan Wa Jāhidū Bi'am wālikum Wa 'An fusikum Fī Sabī li A l-Lahi Dh ālikum Kh ayrun Lakum 'In Kun tum Ta`lamū na 009-041 ቀላሎችም ከባዶችም ኾናችሁ ዝመቱ፡፡ በአላህም መንገድ በገንዘቦቻችሁ በነፍሶቻችሁም ታገሉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለናንተ በጣም የተሻለ ነው፡፡ ا ن فِرُوا خِفَافاً وَثِقَالاً وَجَاهِدُوا بِأَمْوَالِكُمْ وَأَن فُسِكُمْ فِي سَبِي لِ ا للَّهِ ذَلِكُمْ خَيْرٌ لَكُمْ إِن ْ كُن تُمْ تَعْلَمُو نَ
Law Kā na `Arađāan Qar ībāan Wa Safarāan Qāşidāan Lā ttaba`ū ka Wa Lakin Ba`udat `Alayhimu A sh -Sh uq qatu Wa Sayaĥlifū na Bil-Lahi Law A staţa`nā Lakh araj nā Ma`akum Yuhlikū na 'An fusahum Wa A ll ā hu Ya`lamu 'Inn ahum Lakādh ibū na 009-042 (የጠራህባቸው ነገር) ቅርብ ጥቅምና መካከለኛ ጉዞ በኾነ ኖሮ በተከተሉህ ነበር፡፡ ግን በነሱ ላይ መንገዲቱ ራቀችባቸው፡፡ آ«በቻልንም ኖሮ ከእናንተ ጋር በወጣን ነበርآ» ሲሉ በአላህ ይምላሉ፡፡ ነፍሶቻቸውን ያጠፋሉ፡፡ አላህም እነሱ ውሸታሞች መኾናቸውን በእርግጥ ያውቃል፡፡ لَوْ كَا نَ عَرَضاً قَر ِيباً وَسَفَراً قَاصِداً لاَتَّبَعُو كَ وَلَكِن ْ بَعُدَتْ عَلَيْهِمُ ا لشُّقَّةُ وَسَيَحْلِفُو نَ بِا للَّهِ لَوْ ا سْتَط
`Afā A l-Lahu `An ka Lima 'Adh in ta Lahum Ĥattá Yatabayyana Laka A l-Ladh ī na Şadaqū Wa Ta`lama A l-Kādh ibī na 009-043 አላህ ከአንተ ይቅር አለ፡፡ እነዚያ እውነተኛዎቹ ላንተ እስከሚገለጹልህና ውሸታሞቹንም እስከምታውቅ ድረስ ለነርሱ (እንዲቀሩ) ለምን ፈቀድክላቸው عَفَا ا للَّهُ عَن ْكَ لِمَ أَذِن تَ لَهُمْ حَتَّى يَتَبَيَّنَ لَكَ ا لَّذِي نَ صَدَقُوا وَتَعْلَمَ ا لْكَاذِبِي نَ
Lā Yasta'dh inuka A l-Ladh ī na Yu'uminū na Bil-Lahi Wa A l-Yawmi A l-'Ā kh ir i 'An Yujāhidū Bi'am wālihim Wa 'An fusihim Wa A ll ā hu `Alī mun Bil-Muttaqī na 009-044 እነዚያ በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑት በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው ከመታገላቸው (ለመቅረት) ፈቃድን አይጠይቁህም፡፡ አላህም የሚፈሩትን ዐዋቂ ነው፡፡ لاَ يَسْتَأْذِنُكَ ا لَّذِي نَ يُؤْمِنُو نَ بِا للَّهِ وَا لْيَوْمِ ا لآخِرِ أَن ْ يُجَاهِدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَن فُسِهِمْ وَا للَّهُ عَلِي مٌ بِا لْمُتَّقِي نَ
'Inn amā Yasta'dh inuka A l-Ladh ī na Lā Yu'uminū na Bil-Lahi Wa A l-Yawmi A l-'Ā kh ir i Wa A rtābat Qulūbuhum Fahum Fī Raybihim Yatarad dadū na 009-045 ፈቃድን የሚጠይቁህ እነዚያ በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑት ልቦቻቸውም የተጠራጠሩት ብቻ ናቸው፡፡ እነሱም በጥርጣሬያቸው ውስጥ ይዋልላሉ፡፡ إِنّ َمَا يَسْتَأْذِنُكَ ا لَّذِي نَ لاَ يُؤْمِنُو نَ بِا للَّهِ وَا لْيَوْمِ ا لآخِرِ وَا رْتَابَتْ قُلُوبُهُمْ فَهُمْ فِي رَيْبِهِمْ يَتَرَدَّدُو نَ
Wa Law 'Arādū A l-Kh urū ja La'a`ad dū Lahu `Ud datan Wa Lakin Kar iha A l-Lahu A n bi`āth ahum Fath ab baţahum Wa Qī la A q `udū Ma`a A l-Qā`idī na 009-046 መውጣትንም ባሰቡ ኖሮ ለርሱ ዝግጅትን ባሰናዱ ነበር፡፡ ግን አላህ (ለመውጣት) እንቅስቃሴያቸውን ጠላ (አልሻውም)፡፡ አሰነፋቸውም፡፡ ከተቀማጮቹም ጋር ተቀመጡ ተባሉ፡፡ وَلَوْ أَرَادُوا ا لْخُرُو جَ لَأَعَدُّوا لَهُ عُدَّةً وَلَكِن ْ كَر ِهَ ا للَّهُ ا ن ْبِعَاثَهُمْ فَثَبَّطَهُمْ وَقِي لَ ا ق ْعُدُوا مَعَ ا لْقَاعِدِي نَ
Law Kh arajū Fīkum Mā Zādūkum 'Illā Kh abālāan Wa La'awđa`ū Kh ilālakum Yab gh ūnakumu A l-Fitnata Wa Fīkum Samm ā`ū na Lahum Wa A ll ā hu `Alī mun Biž-Žālimī na 009-047 ከእናንተ ጋር በወጡ ኖሮ ጥፋትን እንጂ አይጨምሩላችሁም ነበር፡፡ ሁከትንም የሚፈልጉላችሁ ሲኾኑ በመካከላችሁ (በማሳበቅ) ይቻኮሉ ነበር፡፡ በናንተም ውስጥ ለነሱ አዳማጮች አሏቸው፡፡ አላህም በዳዮችን ዐዋቂ ነው፡፡ لَوْ خَرَجُوا فِيكُم ْ مَا زَادُوكُمْ إِلاَّ خَبَالاً وَلَأَوْضَعُوا خِلاَلَكُمْ يَب ْغُونَكُمُ ا لْفِتْنَةَ وَفِيكُمْ سَمّ َاعُو نَ لَهُمْ وَا للَّهُ عَلِي مٌ بِا لظَّالِمِي نَ
Laqadi A b tagh aw A l-Fitnata Min Qab lu Wa Qallabū Laka A l-'Umū ra Ĥattá Jā 'a A l-Ĥaq qu Wa Žahara 'Am ru A l-Lahi Wa Hum Kār ihū na 009-048 እነርሱ ጠይዎች ሲኾኑ እውነቱ እስከመጣና የአላህም ትዕዛዝ እስከተገለጸ ድረስ ከዚህ በፊት ሁከትን በእርግጥ ፈለጉ፡፡ ነገሮችንም ሁሉ አገላበጡልህ፡፡ لَقَدِ ا ب ْتَغَوُا ا لْفِتْنَةَ مِن ْ قَب ْلُ وَقَلَّبُوا لَكَ ا لأُمُو رَ حَتَّى جَا ءَ ا لْحَقُّ وَظَهَرَ أَمْرُ ا للَّهِ وَهُمْ كَار ِهُو نَ
Wa Minhum Man Yaqū lu A 'dh an Lī Wa Lā Taftinn ī 'Alā Fī A l-Fitnati Saqaţū Wa 'Inn a Jahann ama Lamuĥīţatun Bil-Kāfir ī na 009-049 ከነሱም ውስጥ آ«ለእኔ ፍቀድልኝ አትሞክረኝምآ» የሚል ሰው አልለ፡፡ ንቁ! በመከራ ውስጥ ወደቁ፡፡ ገሀነምም ከሓዲዎችን በእርግጥ ከባቢ ናት፡፡ وَمِنْهُم ْ مَن ْ يَقُو لُ ا ئْذَن ْ لِي وَلاَ تَفْتِنّ ِي أَلاَ فِي ا لْفِتْنَةِ سَقَطُوا وَإِنّ َ جَهَنّ َمَ لَمُحِيطَةٌ بِا لْكَافِر ِي نَ
'In Tuşib ka Ĥasanatun Tasu'uhum Wa 'In Tuşib ka Muşībatun Yaqūlū Qad 'Akh adh nā 'Am ranā Min Qab lu Wa Yatawallaw Wa Hum Far iĥū na 009-050 መልካም ነገር ብታገኝህ ታስከፋቸዋለች፡፡ መከራም ብታገኝህ آ«ከዚህ በፊት በእርግጥ ጥንቃቄያችንን ይዘናልآ» ይላሉ፡፡ እነርሱም ተደሳቾች ኾነው ይሸሻሉ፡፡ إِن ْ تُصِب ْكَ حَسَنَةٌ تَسُؤْهُمْ وَإِن ْ تُصِب ْكَ مُصِيبَةٌ يَقُولُوا قَد ْ أَخَذْنَا أَمْرَنَا مِن ْ قَب ْلُ وَيَتَوَلَّوا وَهُمْ فَر ِحُو نَ
Qul Lan Yuşībanā 'Illā Mā Kataba A l-Lahu Lanā Huwa Mawlānā Wa `Alá A l-Lahi Falyatawakkali A l-Mu'uminū na 009-051 آ«አላህ ለኛ የጻፈልን (ጥቅም) እንጂ ሌላ አይነካንም፡፡ እርሱ ረዳታችን ነው፡፡ በአላህ ላይም ምእመናን ይመኩآ» በላቸው፡፡ قُل ْ لَن ْ يُصِيبَنَا إِلاَّ مَا كَتَبَ ا للَّهُ لَنَا هُوَ مَوْلاَنَا وَعَلَى ا للَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ ا لْمُؤْمِنُو نَ
Qul Hal Tarab başū na Binā 'Illā 'Iĥd á A l-Ĥusnayayni Wa Naĥnu Natarab başu Bikum 'An Yuşībakumu A l-Lahu Bi`adh ā bin Min `In dihi 'Aw Bi'aydīnā Fatarab başū 'Inn ā Ma`akum Mutarab bişū na 009-052 آ«በእኛ ላይ ከሁለቱ መልካሞች አንደኛዋን እንጂ ሌላን ትጠባበቃላችሁን እኛም አላህ ከእርሱ በኾነው ቅጣት ወይም በእጆቻችን የሚያጠፋችሁ መኾኑን በናንተ ላይ እንጠባበቃለን፡፡ ተጠባበቁም እኛ ከእናንተ ጋር ተጠባባቂዎች ነንናآ» በላቸው፡፡ قُلْ هَلْ تَرَبَّصُو نَ بِنَا إِلاَّ إِحْدَى ا لْحُسْنَيَيْنِ وَنَحْنُ نَتَرَبَّصُ بِكُمْ أَن ْ يُصِيبَكُمُ ا للَّهُ بِعَذَا بٍ مِنْ عِن ْدِهِ أَوْ بِأَيْدِينَا فَتَرَبَّصُو ا إِنّ َا مَعَكُم ْ مُتَرَبِّصُو
Qul 'An fiqū Ţaw`āan 'Aw Karhāan Lan Yutaqab bala Min kum 'Inn akum Kun tum Qawmāan Fāsiqī na 009-053 آ«ወዳችሁም ኾነ ጠልታችሁ ለግሱ፡፡ ከእናንተ ተቀባይ የላችሁም፡፡ እናንተ አመጸኞች ሕዝቦች ናችሁናآ» በላቸው፡፡ قُلْ أَن فِقُوا طَوْعاً أَوْ كَرْهاً لَن ْ يُتَقَبَّلَ مِن ْكُمْ إِنّ َكُمْ كُن تُمْ قَوْماً فَاسِقِي نَ
Wa Mā Mana`ahum 'An Tuq bala Minhum Nafaqātuhum 'Illā 'Ann ahum Kafarū Bil-Lahi Wa Birasūlihi Wa Lā Ya'tū na A ş-Şalāata 'Illā Wa Hum Kusālá Wa Lā Yun fiqū na 'Illā Wa Hum Kār ihū na 009-054 ልግስናዎቻቸውን ከነሱ ተቀባይ የሚያገኙ ከመኾን እነሱ በአላህና በመልክተኛው የካዱ፣ ሶላትንም እነሱ ታካቾች ኾነው በስተቀር የማይሰግዱ፣ እነሱም ጠይዎች ኾነው በስተቀር የማይሰጡ መኾናቸው እንጂ ሌላ አልከለከላቸውም፡፡ وَمَا مَنَعَهُمْ أَن ْ تُق ْبَلَ مِنْهُمْ نَفَقَاتُهُمْ إِلاَّ أَنّ َهُمْ كَفَرُوا بِا للَّهِ وَبِرَسُولِهِ وَلاَ يَأْتُو نَ ا لصَّلاَةَ إِلاَّ وَهُمْ كُسَالَى وَلاَ يُن فِقُو نَ إِلاَّ وَهُمْ كَار ِهُو نَ
Falā Tu`jib ka 'Am wāluhum Wa Lā 'Awlāduhum 'Inn amā Yur ī du A l-Lahu Liyu`adh dh ibahum Bihā Fī A l-Ĥayāati A d -Dun yā Wa Tazhaqa 'An fusuhum Wa Hum Kāfirū na 009-055 ገንዘቦቻቸውና ልጆቻቸውም አይድነቁህ፡፡ አላህ የሚሻው በቅርቢቱ ሕይወት በነርሱ (በገንዘቦቻቸውና በልጆቻቸው) ሊቀጣቸው ነፍሶቻቸውም እነሱ ከሓዲዎች ኾነው ሊወጡ ብቻ ነው፡፡ فَلاَ تُعْجِب ْكَ أَمْوَالُهُمْ وَلاَ أَوْلاَدُهُمْ إِنّ َمَا يُر ِي دُ ا للَّهُ لِيُعَذِّبَهُم ْ بِهَا فِي ا لْحَيَا ةِ ا لدُّن ْيَا وَتَزْهَقَ أَن فُسُهُمْ وَهُمْ كَافِرُو نَ
Wa Yaĥlifū na Bil-Lahi 'Inn ahum Lamin kum Wa Mā Hum Min kum Wa Lakinn ahum Qawmun Yafraqū na 009-056 እነሱም በእርግጥ ከእናንተ ለመኾናቸው በአላህ ይምላሉ፡፡ እነርሱም ከናንተ አይደሉም፡፡ ግን እነሱ (አጋሪዎችን ያገኘ እንዳያገኛቸው) የሚፈሩ ሕዝቦች ናቸው፡፡ وَيَحْلِفُو نَ بِا للَّهِ إِنّ َهُمْ لَمِن ْكُمْ وَمَا هُم ْ مِن ْكُمْ وَلَكِنّ َهُمْ قَوْمٌ يَفْرَقُو نَ
Law Yajidū na Malja'an 'Aw Magh ārā tin 'Aw Mud dakh alāan Lawallaw 'Ilayhi Wa Hum Yaj maĥū na 009-057 መጠጊያን ወይም ዋሻዎችን ወይም መግቢያን (ቀዳዳ) ባገኙ ኖሮ እነርሱ እየገሰገሱ ወደርሱ በሸሹ ነበር፡፡ لَوْ يَجِدُو نَ مَلْجَأً أَوْ مَغَارَا تٍ أَوْ مُدَّخَلاً لَوَلَّوْا إِلَيْهِ وَهُمْ يَج ْمَحُو نَ
Wa Minhum Man Yalmizuka Fī A ş-Şadaqā ti Fa'in 'U`ţū Minhā Rađū Wa 'In Lam Yu`ţaw Minhā 'Idh ā Hum Yaskh aţū na 009-058 ከነሱም ውስጥ በምጽዋቶች የሚዘልፉህ ሰዎች አሉ፡፡ ከርሷም (የሚሹትን) ቢስሰጡ ይደሰታሉ፡፡ ከርሷም ባይስሰጡ እነሱ ያን ጊዜ ይጠላሉ፡፡ وَمِنْهُم ْ مَن ْ يَلْمِزُكَ فِي ا لصَّدَقَا تِ فَإِنْ أُعْطُوا مِنْهَا رَضُوا وَإِن ْ لَمْ يُعْطَوْا مِنْهَا إِذَا هُمْ يَسْخَطُو نَ
Wa Law 'Ann ahum Rađū Mā 'Ā tāhumu A l-Lahu Wa Rasūluhu Wa Qālū Ĥasbunā A l-Lahu Sayu'utīnā A l-Lahu Min Fađlihi Wa Rasūluhu 'Inn ā 'Ilá A l-Lahi Rāgh ibū na 009-059 እነሱም አላህና መልክተኛው የሰጣቸውን በወደዱ፣ آ«አላህም በቂያችን ነው፤ አላህ ከችሮታው በእርግጥ ይሰጠናል፣ መልክተኛውም (ይሰጠናል)፣ እኛ ወደ አላህ ከጃዮች ነንآ» ባሉ ኖሮ (ለነሱ በተሻላቸው ነበር)፡፡ وَلَوْ أَنّ َهُمْ رَضُوا مَا آتَاهُمُ ا للَّهُ وَرَسُولُهُ وَقَالُوا حَسْبُنَا ا للَّهُ سَيُؤْتِينَا ا للَّهُ مِن ْ فَضْلِهِ وَرَسُولُهُ إِنّ َا إِلَى ا للَّهِ رَاغِبُو نَ
'Inn amā A ş-Şadaqā tu Lilfuqarā 'i Wa A l-Masākī ni Wa A l-`Āmilī na `Alayhā Wa A l-Mu'uallafati Qulūbuhum Wa Fī A r-R iqā bi Wa A l-Gh ār imī na Wa Fī Sabī li A l-Lahi Wa A ib ni A s-Sabī li Far īđatan Mina A l-Lahi Wa A ll ā hu `Alī mun Ĥakī mun 009-060 ግዴታ ምጽዋቶች (የሚከፈሉት) ለድኾች፣ ለምስኪኖችም፣ በርሷም ላይ ለሚሠሩ ሠራተኞች፣ ልቦቻቸውም (በእስልምና) ለሚለማመዱት፣ ጫንቃዎችንም (በባርነት ተገዢዎችን) ነጻ በማውጣት፣ በባለ ዕዳዎችም፣ በአላህ መንገድም በሚሠሩ፣ በመንገደኛም ብቻ ነው፡፡ ከአላህ የተደነገገች ግዴታ ናት፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ إِنّ َمَا ا لصَّدَقَا تُ لِلْفُقَرَا ءِ وَا لْمَسَاكِي نِ وَا لْعَامِلِي نَ عَلَيْهَا وَا لْمُؤَلَّفَةِ قُلُوبُهُمْ وَفِي ا&z
Wa Minhumu A l-Ladh ī na Yu'udh ū na A n -Nabī ya Wa Yaqūlū na Huwa 'Udh unun Qul 'Udh unu Kh ayr in Lakum Yu'uminu Bil-Lahi Wa Yu'uminu Lilmu'uminī na Wa Raĥmatun Lilladh ī na 'Ā manū Min kum Wa A l-Ladh ī na Yu'udh ū na Rasū la A l-Lahi Lahum `Adh ā bun 'Alī mun 009-061 ከእነሱም (ከመናፍቃን) እነዚያ ነቢዩን የሚያሰቃዩ آ«እርሱም ጆሮ ነውآ» (ወሬ ሰሚ ነው) የሚሉ አልሉ በላቸው፡፡ ለእናንተ የበጎ (ወሬ) ሰሚ ነው፡፡ በአላህ ያምናል፣ ምእምናንንም ያምናቸዋል፣ ከእናንተም ውስጥ ለነዚያ ላመኑት እዝነት ነው፡፡ እነዚያም የአላህን መልክተኛ የሚያሰቃዩ ለነሱ አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمِنْهُمُ ا لَّذِي نَ يُؤْذُو نَ ا لنّ َبِيَّ وَيَقُولُو نَ هُوَ أُذُنٌ قُلْ أُذُنُ خَيْرٍ لَكُمْ يُؤْمِنُ بِا للَّهِ وَيُؤْمِنُ لِلْمُؤْمِنYaĥlifū na Bil-Lahi Lakum Liyurđūkum Wa A ll ā hu Wa Rasūluhu 'Aĥaq qu 'An Yurđū hu 'In Kānū Mu'uminī na 009-062 አላህንና መልክተኛውን ሊያስወድዱ ተገቢያቸው ሲኾን እናንተን ያስወደዷችሁ ዘንድ በአላህ ይምሉላችኋል፡፡ ምእምናኖች ቢኾኑ (አላህንና መልክተኛውን ያስወድዱ)፡፡ يَحْلِفُو نَ بِا للَّهِ لَكُمْ لِيُرْضُوكُمْ وَا للَّهُ وَرَسُولُهُ أَحَقُّ أَن ْ يُرْضُو هُ إِن ْ كَانُوا مُؤْمِنِي نَ
'Alam Ya`lamū 'Ann ahu Man Yuĥādidi A l-Laha Wa Rasūlahu Fa'ann a Lahu Nā ra Jahann ama Kh ālidāan Fīhā Dh ālika A l-Kh izyu A l-`Ažī mu 009-063 አላህንና መልክተኛውን የሚከራከር ሰው ለእርሱ የገሀነም እሳት በውስጧ ዘውታሪ ሲኾን የተገባቺው መኾኑን አያውቁምን ይህ ታላቅ ውርደት ነው፡፡ أَلَمْ يَعْلَمُو ا أَنّ َهُ مَن ْ يُحَادِدِ ا للَّهَ وَرَسُولَهُ فَأَنّ َ لَهُ نَا رَ جَهَنّ َمَ خَالِداً فِيهَا ذَلِكَ ا لْخِزْيُ ا لْعَظِي مُ
Yaĥdh aru A l-Munāfiqū na 'An Tunazzala `Alayhim Sūratun Tunab bi'uhum Bimā Fī Qulūbihim Quli A stahzi'ū 'Inn a A l-Laha Mukh r ijun Mā Taĥdh arū na 009-064 መናፍቃን በልቦቻቸው ውስጥ ያለውን ነገር የምትነግራቸው ሱራ በእነርሱ ላይ መውረዷን ይፈራሉ፡፡ آ«አላግጡ አላህ የምትፈሩትን ሁሉ ገላጭ ነውآ» በላቸው፡፡ يَحْذَرُ ا لْمُنَافِقُو نَ أَن ْ تُنَزَّلَ عَلَيْهِمْ سُورَةٌ تُنَبِّئُهُم ْ بِمَا فِي قُلُوبِهِمْ قُلِ ا سْتَهْزِئُو ا إِنّ َ ا للَّهَ مُخْر ِجٌ مَا تَحْذَرُو نَ
Wa La'in Sa'altahum Layaqūlunn a 'Inn amā Kunn ā Nakh ū đu Wa Nal`abu Qul 'Abiā lllahi Wa 'Ā yātihi Wa Rasūlihi Kun tum Tastahzi'ū na 009-065 በእርግጥ ብትጠይቃቸው آ«እኛ የምንዘባርቅና የምንጫወት ብቻ ነበርንآ» ይላሉ፡፡ آ«በአላህና በአንቀጾቹ፣ በመልክተኛውም ታላግጡ ነበራችሁንآ» በላቸው፡፡ وَلَئِن ْ سَأَلْتَهُمْ لَيَقُولُنّ َ إِنّ َمَا كُنّ َا نَخُو ضُ وَنَلْعَبُ قُلْ أَبِاللَّهِ وَآيَاتِهِ وَرَسُولِهِ كُن تُمْ تَسْتَهْزِئُو نَ
Lā Ta`tadh irū Qad Kafartum Ba`da 'Ī mānikum 'In Na`fu `An Ţā 'ifatin Min kum Nu`adh dh ib Ţā 'ifatan Bi'ann ahum Kānū Muj r imī na 009-066 አታመካኙ፤ ከእምነታችሁ በኋላ በእርግጥ ካዳችሁ፡፡ ከእናንተ አንዷን ጭፍራ ብንምር (ሌላዋን) ጭፍራ እነሱ ኃጢአተኞች በመኾናቸው እንቀጣለን፡፡ لاَ تَعْتَذِرُوا قَد ْ كَفَرْتُم ْ بَعْدَ إِيمَانِكُمْ إِن ْ نَعْفُ عَن ْ طَا ئِفَةٍ مِن ْكُمْ نُعَذِّب ْ طَا ئِفَةً بِأَنّ َهُمْ كَانُوا مُج ْر ِمِي نَ
Al-Munāfiqū na Wa A l-Munāfiqā tu Ba`đuhum Min Ba`đin Ya'murū na Bil-Mun kar i Wa Yanhawna `Ani A l-Ma`rū fi Wa Yaq biđū na 'Aydiyahum Nasū A l-Laha Fanasiyahum 'Inn a A l-Munāfiqī na Humu A l-Fāsiqū na 009-067 መናፍቃንና መናፍቃት ከፊሎቻቸው ከከፊሉ ናቸው፡፡ በመጥፎ ነገር ያዛሉ ከደግም ነገር ይከለክላሉ፡፡ እጆቻቸውንም (ከልግስና) ይሰበስባሉ፡፡ አላህን ረሱ፡፡፤ ስለዚህ (እርሱ) ዋቸው፡፡ መናፍቃን አመጸኞቹ እነሱ ናቸው፡፡ ا لْمُنَافِقُو نَ وَا لْمُنَافِقَا تُ بَعْضُهُم ْ مِن ْ بَعْضٍ يَأْمُرُو نَ بِا لْمُن ْكَر ِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ ا لْمَعْرُو فِ وَيَق ْبِضُو Wa`ada A l-Lahu A l-Munāfiqī na Wa A l-Munāfiqā ti Wa A l-Kuffā ra Nā ra Jahann ama Kh ālidī na Fīhā Hiya Ĥasbuhum Wa La`anahumu A l-Lahu Wa Lahum `Adh ā bun Muqī mun 009-068 መናፍቃንንና መናፍቃትን፣ ከሓዲዎችንም አላህ የገሀነምን እሳት በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ ቃል ገብቶላቸዋል፡፡ እርሷ በቂያቸው ናት፡፡ አላህም ረግሟቸዋል፡፡ ለእነርሱም ዘውታሪ ቅጣት አላቸው፡፡ وَعَدَ ا للَّهُ ا لْمُنَافِقِي نَ وَا لْمُنَافِقَا تِ وَا لْكُفَّا رَ نَا رَ جَهَنّ َمَ خَالِدِي نَ فِيهَا هِيَ حَسْبُهُمْ وَلَعَنَهُمُ ا للَّهُ وَلَهُمْ عَذَا بٌ مُقِي مٌ
Kā lladh ī na Min Qab likum Kānū 'Ash ad da Min kum Qūwatan Wa 'Akth ara 'Am wālāan Wa 'Awlādāan Fāstam ta`ū Bikh alāqihim Fāstam ta`tum Bikh alāqikum Kamā A stam ta`a A l-Ladh ī na Min Qab likum Bikh alāqihim Wa Kh uđtum Kā lladh ī Kh āđū 'Ū lā 'ika Ĥabiţat 'A`māluhum Fī A d -Dun yā Wa A l-'Ā kh irati Wa 'Ū lā 'ika Humu A l-Kh āsirū na 009-069 እንደነዚያ ከናንተ በፊት እንደ ነበሩት ናችሁ፡፡ ከእናንተ ይበልጥ በኃይል የበረቱ በገንዘቦችም በልጆችም ይበልጥ የበዙ ነበሩ፡፡ በዕድላቸውም ተጠቀሙ፡፡ እነዚያም ከእናንተ በፊት የነበሩት በዕድላቸው እንደተጠቀሙ በዕድላችሁ ተጠቀማችሁ፡፡ እንደነዚያም እንደዘባረቁት ዘባረቃችሁ፡፡ እነዚያ ሥራዎቻቸው በቅርቢቱም በመጨረሻይቱም ዓለም ተበላሹ፡፡ እነዚያም ከሳሪዎቹ እነሱ ናቸው፡፡ كَالَّذِي نَ مِن ْ قَب ْلِكُمْ كَانُو ا أَشَدَّ مِن
'Alam Ya'tihim Naba'u A l-Ladh ī na Min Qab lihim Qawmi Nūĥin Wa `Ā din Wa Th amū da Wa Qawmi 'Ib rāhī ma Wa 'Aşĥā bi Mad yana Wa A l-Mu'utafikā ti 'Atat/hum Rusuluhum Bil-Bayyinā ti Famā Kā na A l-Lahu Liyažlimahum Wa Lakin Kānū 'An fusahum Yažlimū na 009-070 የእነዚያ ከእናንተ በፊት የነበሩት የኑሕ ሕዝቦች፣ የዓድና የሰሙድም፣ የኢብራሂምም ሕዝቦች የመድየን ባለቤቶችና የተገልባጮቹም ከተሞች ወሬ አልመጣላቸውምን መልክተኞቻቸው በተዓምራት መጧቸው፡፡ አላህም የሚበድላቸው አልነበረም፡፡ ግን ነፍሶቻቸውን የሚበድሉ ነበሩ፡፡ أَلَمْ يَأْتِهِمْ نَبَأُ ا لَّذِي نَ مِن ْ قَب ْلِهِمْ قَوْمِ نُو حٍ وَعَا دٍ وَثَمُو دَ وَقَوْمِ إِب ْرَاهِي مَ وَأَصْح Wa A l-Mu'uminū na Wa A l-Mu'uminā tu Ba`đuhum 'Awliyā 'u Ba`đin Ya'murū na Bil-Ma`rū fi Wa Yanhawna `Ani A l-Mun kar i Wa Yuqīmū na A ş-Şalāata Wa Yu'utū na A z-Zakāata Wa Yuţī`ū na A l-Laha Wa Rasūlahu 'Ū lā 'ika Sayarĥamuhumu A l-Lahu 'Inn a A l-Laha `Azī zun Ĥakī mun 009-071 ምእምንና ምእምናትም ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ በደግ ነገር ያዛሉ፤ ከክፉም ይከለክላሉ፡፡ ሶላትንም ይሰግዳሉ፡፡ ዘካንም ይሰጣሉ፡፡ አላህንና መልክተኛውንም ይታዘዛሉ፡፡ እነዚያን አላህ በእርግጥ ያዝንላቸዋል፡፡ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَالْمُؤْمِنُو نَ وَا لْمُؤْمِنَا تُ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَا ءُ بَعْضٍ يَأْمُرُو نَ بِا لْمَعْرُو فِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ ا لْمُن كَر ِ وَيُقِيمُو نَ
Wa`ada A l-Lahu A l-Mu'uminī na Wa A l-Mu'uminā ti Jann ā tin Taj r ī Min Taĥtihā A l-'Anhā ru Kh ālidī na Fīhā Wa Masākina Ţayyibatan Fī Jann ā ti `Ad nin Wa R iđwā nun Mina A l-Lahi 'Akbaru Dh ālika Huwa A l-Fawzu A l-`Ažī mu 009-072 አላህ ምእምናንንና ምእምናትን ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ በመኖሪያ ገነቶችም ውስጥ መልካም መኖሪያ ቤቶችን ቃል ገብቶላቸዋል፡፡ ከአላህም የኾነው ውዴታ ከሁሉ የበለጠ ነው፡፡ ይህ እርሱ ታላቅ እድል ነው፡፡ وَعَدَ ا للَّهُ ا لْمُؤْمِنِي نَ وَا لْمُؤْمِنَا تِ جَنّ َا تٍ تَج ْر ِي مِن ْ تَحْتِهَا ا لأَنْهَا رُ خَالِدYā 'Ayyuhā A n -Nabī yu Jāhidi A l-Kuffā ra Wa A l-Munāfiqī na Wa A gh luž `Alayhim Wa Ma'wāhum Jahann amu Wa Bi'sa A l-Maşī r u 009-073 አንተ ነቢዩ ሆይ! ከሓዲዎችንና መናፍቃንን ታገል፡፡ በእነሱም ላይ ጨክን፡፡ መኖሪያቸውም ገሀነም ናት፡፡ መመለሻይቱም ከፋች፡፡ يَا أَيُّهَا ا لنّ َبِيُّ جَاهِدِ ا لْكُفَّا رَ وَا لْمُنَافِقِي نَ وَا غْلُظْ عَلَيْهِمْ وَمَأْوَاهُمْ جَهَنّ َمُ وَبِئْسَ ا لْمَصِي ر ُ
Yaĥlifū na Bil-Lahi Mā Qālū Wa Laqad Qālū Kalimata A l-Kufr i Wa Kafarū Ba`da 'Islāmihim Wa Hamm ū Bimā Lam Yanālū Wa Mā Naqamū 'Illā 'An 'Agh nāhumu A l-Lahu Wa Rasūluhu Min Fađlihi Fa'in Yatūbū Yaku Kh ayrāan Lahum Wa 'In Yatawallaw Yu`adh dh ib humu A l-Lahu `Adh ābāan 'Alīmāan Fī A d -Dun yā Wa A l-'Ā kh irati Wa Mā Lahum Fī A l-'Arđi Min Wa Lī yin Wa Lā Naşī r in 009-074 ምንም ያላሉ ለመኾናቸው በአላህ ይምላሉ፡፡ የክህደትንም ቃል በእርግጥ አሉ፡፡ ከእስልምናቸውም በኋላ ካዱ፡፡ ያላገኙትንም ነገር አሰቡ፡፡ አላህም ከችሮታው መልክተኛውም (እንደዚሁ) ያከበራቸው መኾኑን እንጂ ሌላን አልጠሉም፡፡ ቢጸጸቱም ለእነሱ የተሻለ ይኾናል፡፡ ቢሸሹም አላህ በቅርቢቱና በመጨረሻይቱ ዓለም አሳማሚን ቅጣት ይቀጣቸዋል፡፡ ለእነሱም በምድር ውስጥ ምንም ወዳጅና ረዳት የላቸውም፡፡ يَحْلِفُو نَ بِا للَّهِ مَا قَالُوا وَلَقَد ْ قَالُوا كَلِمَةَ Wa Minhum Man `Āhada A l-Laha La'in 'Ā tānā Min Fađlihi Lanaşşad daqann a Wa Lanakūnann a Mina A ş-Şāliĥī na 009-075 ከእነሱም آ«አላህን ከችሮታው ቢሰጠን በእርግጥ እንመጸውታለን ከመልካሞቹም በእርግጥ እንኾናለንآ» ሲል ቃል የተጋባ አልለ፡፡ وَمِنْهُم ْ مَنْ عَاهَدَ ا للَّهَ لَئِن ْ آتَانَا مِن ْ فَضْلِهِ لَنَصَّدَّقَنّ َ وَلَنَكُونَنّ َ مِنَ ا لصَّالِحِي نَ
Falamm ā 'Ā tāhum Min Fađlihi Bakh ilū Bihi Wa Tawallaw Wa Hum Mu`r iđū na 009-076 ከችሮታውም በሰጣቸው ጊዜ በእርሱ ሰሰቱ፡፡ እነሱ (ኪዳናቸውን) የተዉ ኾነውም ዞሩ፡፡ فَلَمّ َا آتَاهُم ْ مِن ْ فَضْلِهِ بَخِلُوا بِهِ وَتَوَلَّوا وَهُم ْ مُعْر ِضُو نَ
Fa'a`qabahum Nifāqāan Fī Qulūbihim 'Ilá Yawmi Yalqawnahu Bimā 'Akh lafū A l-Laha Mā Wa`adū hu Wa Bimā Kānū Yakdh ibū na 009-077 አላህንም ቃል የገቡለትን በማፍረሳቸውና ይዋሹትም በነበሩት ምክንያት እስከሚገናኙት ቀን ድረስ ንፍቅናን አስከተላቸው፡፡ فَأَعْقَبَهُمْ نِفَاقاً فِي قُلُوبِهِمْ إِلَى يَوْمِ يَلْقَوْنَهُ بِمَا أَخْلَفُوا ا للَّهَ مَا وَعَدُو هُ وَبِمَا كَانُوا يَكْذِبُو نَ
'Alam Ya`lamū 'Ann a A l-Laha Ya`lamu Sir rahum Wa Naj wāhum Wa 'Ann a A l-Laha `Allā mu A l-Gh uyū b i 009-078 አላህ ምስጢራቸውንና ውይይታቸውን የሚያውቅ መኾኑን አላህም ሩቆችን ሁሉ በጣም ዐዋቂ መኾኑን አያውቁምን أَلَمْ يَعْلَمُو ا أَنّ َ ا للَّهَ يَعْلَمُ سِرَّهُمْ وَنَج ْوَاهُمْ وَأَنّ َ ا للَّهَ عَلاَّمُ ا لْغُيُو ب ِ
Al-Ladh ī na Yalmizū na A l-Muţ ţawwi`ī na Mina A l-Mu'uminī na Fī A ş-Şadaqā ti Wa A l-Ladh ī na Lā Yajidū na 'Illā Juhdahum Fayaskh arū na Minhum Sakh ira A l-Lahu Minhum Wa Lahum `Adh ā bun 'Alī mun 009-079 እነዚያ ከምእምናን በምጽዋቶች ፈቃደኛ የኾኑትን፣ እነዚያንም የችሎታቸውን ያክል እንጅ የማያገኙትን ሰዎች የሚያነውሩ፣ ከእነሱም የሚስቁ አላህ ከነሱ ይሳለቅባቸዋል፤ (ይቀጣቸዋል)፡፡ ለእነሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ ا لَّذِي نَ يَلْمِزُو نَ ا لْمُطَّوِّعِي نَ مِنَ ا لْمُؤْمِنِي نَ فِي ا لصَّدَقَا تِ وَا لَّذِي نَ لاَ يَجِدُو نَ إِلاَّ جُهْدَهُمْ فَيَسْخَرُو نَ مِنْهُمْ سَخِر َ
A stagh fir Lahum 'Aw Lā Tastagh fir Lahum 'In Tastagh fir Lahum Sab `ī na Marratan Falan Yagh fir a A l-Lahu Lahum Dh ālika Bi'ann ahum Kafarū Bil-Lahi Wa Rasūlihi Wa A ll ā hu Lā Yahdī A l-Qawma A l-Fāsiqī na 009-080 ለእነርሱ ምሕረትን ለምንላቸው፤ ወይም ለእነሱ ምሕረትን አትለምንላቸው (እኩል ነው)፡፡ ለእነሱ ሰባ ጊዜ ምሕረትን ብትለምንላቸው አላህ ለነሱ በፍጹም አይምርም፡፡ ይህ እነርሱ አላህና መልክተኛውን በመካዳቸው ነው፡፡ አላህም አመጸኞች ሕዝቦችን አያቀናም፡፡ ا سْتَغْفِرْ لَهُمْ أَوْ لاَ تَسْتَغْفِرْ لَهُمْ إِن ْ تَسْتَغْفِرْ لَهُمْ سَب ْعِي نَ مَرَّةً فَلَن ْ يَغْفِر َ ا للَّهُ لَهُمْ ذَلِكَ بِأَنّ َهُمْ كَفَرُوا بِا للَّهِ وَرَسُولِهِ وَا للَّهُ لاَ يَهْدِي Far iĥa A l-Mukh allafū na Bimaq `adihim Kh ilā fa Rasū li A l-Lahi Wa Kar ihū 'An Yujāhidū Bi'am wālihim Wa 'An fusihim Fī Sabī li A l-Lahi Wa Qālū Lā Tan firū Fī A l-Ĥarr i Qul Nā ru Jahann ama 'Ash ad du Ĥarrāan Law Kānū Yafqahū na 009-081 እነዚያ ከዘመቻ የቀሩት ከአላህ መልክተኛ በኋላ በመቀመጣቸው ተደሰቱ፡፡ በአላህም መንገድ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው መታገልን ጠሉ፡፡ آ«በሐሩር አትኺዱآ» አሉም፡፡ آ«የገሀነም እሳት ተኳሳነቱ በጣም የበረታ ነውآ» በላቸው፡፡ የሚያውቁ ቢኾኑ ኖሮ (አይቀሩም ነበር)፡፡ فَر ِحَ ا لْمُخَلَّفُو نَ بِمَق ْعَدِهِمْ خِلاَفَ رَسُو لِ ا للَّهِ وَكَر ِهُو ا أَن ْ يُجَاهِدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَن فُسِهِمْ فِي سَب Falyađĥakū Qalīlāan Wa Līab kū Kath īrāan Jazā 'an Bimā Kānū Yaksibū na 009-082 ጥቂትንም ይሳቁ፡፡ ይሠሩት በነበሩት ዋጋ ብዙን ያለቅሳሉ፡፡ فَلْيَضْحَكُوا قَلِيلاً وَلْيَب ْكُوا كَثِيراً جَزَا ءً بِمَا كَانُوا يَكْسِبُو نَ
Fa'in Raja`aka A l-Lahu 'Ilá Ţā 'ifatin Minhum Fāsta'dh anū ka Lilkh urū ji Faqul Lan Takh rujū Ma`iya 'Abadāan Wa Lan Tuqātilū Ma`iya `Adūwāan 'Inn akum Rađītum Bil-Qu`ū di 'Awwala Marratin Fāq `udū Ma`a A l-Kh ālifī na 009-083 ከእነሱም ወደ ኾነችው ጭፍራ አላህ ቢመልስህ (ከአንተ ጋር) ለመውጣትም ቢያስፈቅዱህ፡-آ«ከኔ ጋር በፍጹም አትወጡም፡፡ ከእኔም ጋር ጠላትን አትዋጉም፡፡ እናንተ በመጀመሪያ ጊዜ መቀመጥን ወዳችኋልና፡፡ ከተቀማጮቹ ጋርም ተቀመጡآ» በላቸው፡፡ فَإِن ْ رَجَعَكَ ا للَّهُ إِلَى طَا ئِفَةٍ مِنْهُمْ فَاسْتَأْذَنُو كَ لِلْخُرُو جِ فَقُل ْ لَن ْ تَخْرُجُوا مَعِيَ أَبَداً وَلَن ْ تُقَاتِلُوا مَعِيَ عَدُوّاً إِنّ&zw
Wa Lā Tuşalli `Alá 'Aĥadin Minhum Mā ta 'Abadāan Wa Lā Taqum `Alá Qab r ihi 'Inn ahum Kafarū Bil-Lahi Wa Rasūlihi Wa Mātū Wa Hum Fāsiqū na 009-084 ከእነሱም በአንድም በሞተ ሰው ላይ ፈጽሞ አትስገድ፡፡ በመቃብሩም ላይ አትቁም፡፡ እነሱ አላህንና መልክተኛውን ክደዋልና፡፡ እነሱም አመጸኞች ኾነው ሞተዋልና፡፡ وَلاَ تُصَلِّ عَلَى أَحَدٍ مِنْهُم ْ مَا تَ أَبَداً وَلاَ تَقُمْ عَلَى قَب ْر ِهِ إِنّ َهُمْ كَفَرُوا بِا للَّهِ وَرَسُولِهِ وَمَاتُوا وَهُمْ فَاسِقُو نَ
Wa Lā Tu`jib ka 'Am wāluhum Wa 'Awlāduhum 'Inn amā Yur ī du A l-Lahu 'An Yu`adh dh ibahum Bihā Fī A d -Dun yā Wa Tazhaqa 'An fusuhum Wa Hum Kāfirū na 009-085 ገንዘቦቻቸውና ልጆቻቸውም አይድነቁህ፡፡ አላህ የሚሻው በቅርቢቱ ዓለም በነሱ ሊቀጣቸውና ከሓዲዎችም ኾነው ነፍሶቻቸው እንዲወጡ ብቻ ነው፡፡ وَلاَ تُعْجِب ْكَ أَمْوَالُهُمْ وَأَوْلاَدُهُمْ إِنّ َمَا يُر ِي دُ ا للَّهُ أَن ْ يُعَذِّبَهُم ْ بِهَا فِي ا لدُّن ْيَا وَتَزْهَقَ أَن فُسُهُمْ وَهُمْ كَافِرُو نَ
Wa 'Idh ā 'Un zilat Sūratun 'An 'Ā minū Bil-Lahi Wa Jāhidū Ma`a Rasūlihi A sta'dh anaka 'Ū lū A ţ -Ţawli Minhum Wa Qālū Dh arnā Nakun Ma`a A l-Qā`idī na 009-086 በአላህ እመኑ፡፡ ከመልክተኛውም ጋር ኾናችሁ ታገሉ፤ በማለት ምዕራፍ በተወረደች ጊዜ ከነሱ የሰፊ ሀብት ባለቤቶች የኾኑት (ለመቅረት) ፈቃድ ይጠይቁሃል፡፡ آ«ከተቀማጮቹ ጋርም እንኹን ተወንآ» ይሉሃል፡፡ وَإِذَا أُن زِلَتْ سُورَةٌ أَن ْ آمِنُوا بِا للَّهِ وَجَاهِدُوا مَعَ رَسُولِهِ ا سْتَأْذَنَكَ أُ وْلُوا ا لطَّوْلِ مِنْهُمْ وَقَالُوا ذَرْنَا نَكُن ْ مَعَ ا لْقَاعِدِي نَ
Rađū Bi'an Yakūnū Ma`a A l-Kh awālifi Wa Ţubi`a `Alá Qulūbihim Fahum Lā Yafqahū na 009-087 በቤት ከሚቀሩት ጋር መኾናቸውን ወደዱ፡፡ በልቦቻቸውም ላይ (ዝገት) ታተመባቸው፡፡ ስለዚህ እነሱ አያውቁም፡፡ رَضُوا بِأَن ْ يَكُونُوا مَعَ ا لْخَوَالِفِ وَطُبِعَ عَلَى قُلُوبِهِمْ فَهُمْ لاَ يَفْقَهُو نَ
Lakini A r-Rasū lu Wa A l-Ladh ī na 'Ā manū Ma`ahu Jāhadū Bi'am wālihim Wa 'An fusihim Wa 'Ū lā 'ika Lahumu A l-Kh ayrā tu Wa 'Ū lā 'ika Humu A l-Mufliĥū na 009-088 ግን መልክተኛው እነዚያም ከርሱ ጋር ያመኑት በገንዘቦቻቸውም በነፍሶቻቸውም ታገሉ፡፡ እነዚያም መልካሞች ሁሉ ለነሱ ናቸው፡፡ እነዚያም እነሱ ምኞታቸውን ያገኙ ናቸው፡፡ لَكِنِ ا لرَّسُو لُ وَا لَّذِي نَ آمَنُوا مَعَهُ جَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَن فُسِهِمْ وَأُ وْلَا ئِكَ لَهُمُ ا لْخَيْرَا تُ وَأُ وْلَا ئِكَ هُمُ ا لْمُفْلِحُو نَ
'A`ad da A l-Lahu Lahum Jann ā tin Taj r ī Min Taĥtihā A l-'Anhā ru Kh ālidī na Fīhā Dh ālika A l-Fawzu A l-`Ažī mu 009-089 ለእነሱም ገነቶችን በሥራቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ አላህ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ ታላቅ ማግኘት ነው፡፡ أَعَدَّ ا للَّهُ لَهُمْ جَنّ َا تٍ تَج ْر ِي مِن ْ تَحْتِهَا ا لأَنْهَا رُ خَالِدِي نَ فِيهَا ذَلِكَ ا لْفَوْزُ ا لْعَظِي مُ
Wa Jā 'a A l-Mu`adh dh irū na Mina A l-'A`rā bi Liyu'udh ana Lahum Wa Qa`ada A l-Ladh ī na Kadh abū A l-Laha Wa Rasūlahu Sayuşī bu A l-Ladh ī na Kafarū Minhum `Adh ā bun 'Alī mun 009-090 ከአዕራቦችም ይቅርታ ፈላጊዎቹ ለእነሱ እንዲፈቀድላቸው መጡ፡፡ እነዚያ አላህንና መልክተኛውን የዋሹትም ተቀመጡ፡፡ ከነሱ እነዚያን የካዱትን አሳማሚ ቅጣት በእርግጥ ይነካቸዋል፡፡ وَجَا ءَ ا لْمُعَذِّرُو نَ مِنَ ا لأَعْرَا بِ لِيُؤْذَنَ لَهُمْ وَقَعَدَ ا لَّذِي نَ كَذَبُوا ا للَّهَ وَرَسُولَهُ سَيُصِي بُ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا مِنْهُمْ عَذَا بٌ أَلِي مٌ
Laysa `Alá A đ-Đu`afā 'i Wa Lā `Alá A l-Marđá Wa Lā `Alá A l-Ladh ī na Lā Yajidū na Mā Yun fiqū na Ĥarajun 'Idh ā Naşaĥū Lillahi Wa Rasūlihi Mā `Alá A l-Muĥsinī na Min Sabī lin Wa A ll ā hu Gh afū run Raĥī mun 009-091 በደካሞች ላይ በበሽተኞችም ላይ በነዚያም የሚያወጡት ገንዘብ በማያገኙት ላይ ለአላህና ለመልክተኛው ፍጹም ታዛዦች ከኾኑ (ባይወጡም) ኃጢኣት የለባቸውም፡፡ በበጎ አድራጊዎች ላይ (የወቀሳ) መንገድ ምንም የለባቸውም፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ لَيْسَ عَلَى ا لضُّعَفَا ءِ وَلاَ عَلَى ا لْمَرْضَى وَلاَ عَلَى ا لَّذِي نَ لاَ يَجِدُو نَ مَا يُن فِقُو نَ حَرَجٌ إِذَا نَصَحُوا لِلَّهِ وَرَسُولِهِ مَا عَلَى ا لْمُحْسِنِي نَ مِن Wa Lā `Alá A l-Ladh ī na 'Idh ā Mā 'Atawka Litaĥmilahum Qulta Lā 'Ajidu Mā 'Aĥmilukum `Alayhi Tawallaw Wa 'A`yunuhum Tafī đu Mina A d -Dam `i Ĥazanāan 'Allā Yajidū Mā Yun fiqū na 009-092 በእነዚያም ልትጭናቸው በመጡህ ጊዜ آ«በርሱ ላይ የምጭናችሁ (አጋሰስ) አላገኝም፤آ» ያልካቸው ስትኾን የሚያወጡት ገንዘብ ባለማግኘታቸው ለማዘናቸው ዓይኖቻቸው እንባን እያፈሰሱ በዞሩት ላይ (የወቀሳ መንገድ የለባቸውም)፡፡ وَلاَ عَلَى ا لَّذِي نَ إِذَا مَا أَتَوْكَ لِتَحْمِلَهُمْ قُلْتَ لاَ أَجِدُ مَا أَحْمِلُكُمْ عَلَيْهِ تَوَلَّوا وَأَعْيُنُهُمْ تَفِي ضُ مِنَ ا لدَّمْعِ حَزَناً أَلاَّ يَجِدُوا مَا يُن فِقُو نَ
'Inn amā A s-Sabī lu `Alá A l-Ladh ī na Yasta'dh inūnaka Wa Hum 'Agh niyā 'u Rađū Bi'an Yakūnū Ma`a A l-Kh awālifi Wa Ţaba`a A l-Lahu `Alá Qulūbihim Fahum Lā Ya`lamū na 009-093 (የወቀሳ) መንገዱ በእነዚያ እነሱ ባለጸጋዎች ኾነው ሳሉ ለመቅረት ፈቃድ በሚጠይቁህ ሰዎች ላይ ብቻ ነው፡፡ ከቀሪዎቹ ጋር መኾናቸውን ወደዱ፡፡ አላህም በልቦቻቸው ላይ አተመባቸው፤ ስለዚህ እነሱ አያውቁም፡፡ إِنّ َمَا ا لسَّبِي لُ عَلَى ا لَّذِي نَ يَسْتَأْذِنُونَكَ وَهُمْ أَغْنِيَا ءُ رَضُوا بِأَن ْ يَكُونُوا مَعَ ا لْخَوَالِفِ وَطَبَعَ ا للَّهُ عَلَى قُلُوبِهِمْ فَهُمْ لاَ يَعْلَمُو نَ
Ya`tadh irū na 'Ilaykum 'Idh ā Raja`tum 'Ilayhim Qul Lā Ta`tadh irū Lan Nu'umina Lakum Qad Nab ba'anā A l-Lahu Min 'Akh bār ikum Wa Sayará A l-Lahu `Amalakum Wa Rasūluhu Th umm a Turad dū na 'Ilá `Ālimi A l-Gh aybi Wa A sh -Sh ahādati Fayunab bi'ukum Bimā Kun tum Ta`malū na 009-094 ወደእነሱ በተመለሳችሁ ጊዜ ምክንያታቸውን ያቀርቡላችኋል፡፡ አታመካኙ፤ እናንተን ፈጽሞ አናምንም፡፡ አላህ ከወሬዎቻችሁ በእርግጥ ነግሮናልና፡፡ አላህም ሥራችሁን በእርግጥ ያያል፡፡ መልክተኛውም (እንደዚሁ)፤ ከዚያም ሩቅንና ቅርብን ሁሉ ዐዋቂ ወደ ኾነው (አላህ) ትመለሳላችሁ ወዲያውም ትሠሩት የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል በላቸው፡፡ يَعْتَذِرُو نَ إِلَيْكُمْ إِذَا رَجَعْتُمْ إِلَيْهِمْ قُل ْ لاَ تَعْتَذِرُوا لَن ْ نُؤْمِنَ لَكُمْ قَد ْ نَبَّأَنَا ا للَّهُ مِنْ أَخْبَار ِكُمْ وَسَيَرَى ا Sayaĥlifū na Bil-Lahi Lakum 'Idh ā A n qalab tum 'Ilayhim Litu`r iđū `Anhum Fa'a`r iđū `Anhum 'Inn ahum R ij sun Wa Ma'wāhum Jahann amu Jazā 'an Bimā Kānū Yaksibū na 009-095 ወደእነሱ በተመለሳችሁ ጊዜ እንድትተውዋቸው ለእናንተ በእርግጥ በአላህ ይምላሉ፡፡ እነሱንም ተዋቸው፡፡ እነሱ እርኩሶች ናቸውና፡፡ ይሠሩትም በነበሩት ዋጋ መኖሪያቸው ገሀነም ነው፡፡ سَيَحْلِفُو نَ بِا للَّهِ لَكُمْ إِذَا ا ن قَلَب ْتُمْ إِلَيْهِمْ لِتُعْر ِضُوا عَنْهُمْ فَأَعْر ِضُوا عَنْهُمْ إِنّ َهُمْ ر ِج ْسٌ وَمَأْوَاهُمْ جَهَنّ َمُ جَزَا ءً بِمَا كَانُوا Yaĥlifū na Lakum Litarđaw `Anhum Fa'in Tarđaw `Anhum Fa'inn a A l-Laha Lā Yarđá `Ani A l-Qawmi A l-Fāsiqī na 009-096 ከእነሱ ትወዱላቸው ዘንድ ለናንተ ይምሉላችኋል፡፡ ከእነሱ ብትወዱም አላህ አመጸኞች ሕዝቦችን አይወድም፡፡ يَحْلِفُو نَ لَكُمْ لِتَرْضَوْا عَنْهُمْ فَإِن ْ تَرْضَوْا عَنْهُمْ فَإِنّ َ ا للَّهَ لاَ يَرْضَى عَنِ ا لْقَوْمِ ا لْفَاسِقِي نَ
Al-'A`rā bu 'Ash ad du Kufrāan Wa Nifāqāan Wa 'Aj daru 'Allā Ya`lamū Ĥudū da Mā 'An zala A l-Lahu `Alá Rasūlihi Wa A ll ā hu `Alī mun Ĥakī mun 009-097 አዕራቦች በክህደትና በንፍቅና በጣም የበረቱ፤ አላህም በመልክተኛው ላይ ያወረደውን ሕግጋት ባለማወቅ የተገቡ ናቸው፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ ا لأَعْرَا بُ أَشَدُّ كُفْراً وَنِفَاقاً وَأَج ْدَرُ أَلاَّ يَعْلَمُوا حُدُو دَ مَا أَن زَلَ ا للَّهُ عَلَى رَسُولِهِ وَا للَّهُ عَلِي مٌ حَكِي مٌ
Wa Mina A l-'A`rā bi Man Yattakh idh u Mā Yun fiqu Magh ramāan Wa Yatarab başu Bikumu A d -Dawā 'ir a `Alayhim Dā 'iratu A s-Saw'i Wa A ll ā hu Samī `un `Alī mun 009-098 ከአዕራቦችም (በአላህ መንገድ) የሚወጣውን (ገንዘብ) ዕዳ አድርጎ የሚይዝ በእናንተም ላይ የጊዜን መገለባበጥ የሚጠባበቅ ሰው አልለ፡፡ በእነሱ ላይ ጥፋቱ ይዙርባቸው፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ وَمِنَ ا لأَعْرَا بِ مَن ْ يَتَّخِذُ مَا يُن فِقُ مَغْرَماً وَيَتَرَبَّصُ بِكُمُ ا لدَّوَا ئِر َ عَلَيْهِمْ دَا ئِرَةُ ا لسَّوْءِ وَا للَّهُ سَمِي عٌ عَلِي مٌ
Wa Mina A l-'A`rā bi Man Yu'uminu Bil-Lahi Wa A l-Yawmi A l-'Ā kh ir i Wa Yattakh idh u Mā Yun fiqu Qurubā tin `In da A l-Lahi Wa Şalawā ti A r-Rasū li 'Alā 'Inn ahā Qurbatun Lahum Sayud kh iluhumu A l-Lahu Fī Raĥmatihi 'Inn a A l-Laha Gh afū run Raĥī mun 009-099 ከአዕራቦችም በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምን የሚሰጣቸውንም (ምጽዋቶች) አላህ ዘንድ መቃረቢያዎችና ወደ መልክተኛው ጸሎቶች መዳረሻ አድርጎ የሚይዝ ሰው አልለ፡፡ ንቁ! እርሷ ለእነሱ በእርግጥ አቃራቢ ናት፡፡ አላህ በችሮታው ውስጥ (በገነቱ) በእርግጥ ያስገባቸዋል፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ وَمِنَ ا لأَعْرَا بِ مَن ْ يُؤْمِنُ بِا للَّهِ وَا لْيَوْمِ ا لآخِرِ وَيَتَّخِذُ مَا يُن فِقُ قُرُبَا تٍ عِن ْدَ ا للَّهِ وَصَلَوَ
Wa A s-Sābiqū na A l-'Awwalū na Mina A l-Muhājir ī na Wa A l-'An şā r i Wa A l-Ladh ī na A ttaba`ūhum Bi'iĥsā nin Rađiya A l-Lahu `Anhum Wa Rađū `Anhu Wa 'A`ad da Lahum Jann ā tin Taj r ī Taĥtahā A l-'Anhā ru Kh ālidī na Fīhā 'Abadāan Dh ālika A l-Fawzu A l-`Ažī mu 009-100 ከስደተኞቹና ከረዳቶቹም ሲኾኑ የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ ሥራ የተከተሏቸው አላህ ከእነሱ ወዷል ከእርሱም ወደዋል፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲኾኑ ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ ታላቅ ዕድል ነው፡፡ وَالسَّابِقُو نَ ا لأَوَّلُو نَ مِنَ ا لْمُهَاجِر ِي نَ وَا لأَن صَا ر ِ وَا لَّذِي نَ ا تَّ
Wa Mimm an Ĥawlakum Mina A l-'A`rā bi Munāfiqū na Wa Min 'Ahli A l-Madīnati Maradū `Alá A n -Nifā qi Lā Ta`lamuhum Naĥnu Na`lamuhum Sanu`adh dh ibuhum Marratayni Th umm a Yurad dū na 'Ilá `Adh ā bin `Ažī min 009-101 በዙሪያችሁም ካሉት ከዐረብ ዘላኖች መናፍቃን አልሉ፡፡ ከመዲና ሰዎችም በንፍቅና ላይ በማመጽ የዘወተሩ አልሉ፡፡ አታውቃቸውም፡፡ እኛ እናውቃቸዋለን፡፡ ሁለት ጊዜ እንቀጣቸዋለን፡፡ ከዚያም ወደታላቅ ቅጣት ይመለሳሉ፡፡ وَمِمّ َنْ حَوْلَكُم ْ مِنَ ا لأَعْرَا بِ مُنَافِقُو نَ وَمِنْ أَهْلِ ا لْمَدِينَةِ مَرَدُوا عَلَى ا لنّ ِفَا قِ لاَ تَعْلَمُهُمْ نَحْنُ نَعْلَمُهُمْ سَنُعَذِّبُهُم ْ مَرَّتَيْنِ ثُمّ َ يُرَدُّو نَ إِلَى عَذ&zwj
Wa 'Ā kh arū na A `tarafū Bidh unūbihim Kh alaţū `Amalāan Şāliĥāan Wa 'Ā kh ara Sayyi'ā an `Asá A l-Lahu 'An Yatū ba `Alayhim 'Inn a A l-Laha Gh afū run Raĥī mun 009-102 ሌሎችም በኃጢአቶቻቸው የተናዘዙ መልካም ሥራንና ሌላን መጥፎ ሥራ የቀላቀሉ አልሉ፡፡ አላህ ከእነሱ ጸጸታቸውን ሊቀበል ይከጀላል፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ وَآخَرُو نَ ا عْتَرَفُوا بِذُنُوبِهِمْ خَلَطُوا عَمَلاً صَالِحاً وَآخَرَ سَيِّئاً عَسَى ا للَّهُ أَن ْ يَتُو بَ عَلَيْهِمْ إِنّ َ ا للَّهَ غَفُو رٌ رَحِي مٌ
Kh udh Min 'Am wālihim Şadaqatan Tuţahhiruhum Wa Tuzakkīhim Bihā Wa Şalli `Alayhim 'Inn a Şalātaka Sakanun Lahum Wa A ll ā hu Samī `un `Alī mun 009-103 ከገንዘቦቻቸው ስትኾን በእርሷ የምታጠራቸውና የምታፋፋቸው የኾነችን ምጽዋት ያዝ፡፡ ለነሱም ጸልይላቸው፡፡ ጸሎትህ ለእነሱ እርጋታ ነውና አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ خُذْ مِنْ أَمْوَالِهِمْ صَدَقَةً تُطَهِّرُهُمْ وَتُزَكِّيهِم ْ بِهَا وَصَلِّ عَلَيْهِمْ إِنّ َ صَلاَتَكَ سَكَنٌ لَهُمْ وَا للَّهُ سَمِي عٌ عَلِي مٌ
'Alam Ya`lamū 'Ann a A l-Laha Huwa Yaq balu A t-Tawbata `An `Ibādihi Wa Ya'kh udh u A ş-Şadaqā ti Wa 'Ann a A l-Laha Huwa A t-Tawwā bu A r-Raĥī mu 009-104 አላህ እርሱ ከባሮቹ ንስሓን የሚቀበል ምጽዋቶችንም የሚወስድ መኾኑን አላህም እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ መኾኑን አያውቁም أَلَمْ يَعْلَمُو ا أَنّ َ ا للَّهَ هُوَ يَق ْبَلُ ا لتَّوبَةَ عَنْ عِبَادِهِ وَيَأْخُذُ ا لصَّدَقَا تِ وَأَنّ َ ا للَّهَ هُوَ ا لتَّوَّا بُ ا لرَّحِي مُ
Wa Quli A `malū Fasayará A l-Lahu `Amalakum Wa Rasūluhu Wa A l-Mu'uminū na Wa Saturad dū na 'Ilá `Ālimi A l-Gh aybi Wa A sh -Sh ahādati Fayunab bi'ukum Bimā Kun tum Ta`malū na 009-105 በላቸውም ሥሩ አላህ ሠራችሁን በእርግጥ ያያልና፡፡ መልክተኛውና ምእምናንም (እንደዚሁ ያያሉ)፡፡ ሩቁንና ቅርቡን ሁሉ ዐዋቂ ወደ ኾነውም (አላህ) በእርግጥ ትመለሳላችሁ፡፡ ትሠሩትም የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ وَقُلِ ا عْمَلُوا فَسَيَرَى ا للَّهُ عَمَلَكُمْ وَرَسُولُهُ وَا لْمُؤْمِنُو نَ وَسَتُرَدُّو نَ إِلَى عَالِمِ ا لْغَيْبِ وَا لشَّهَادَةِ فَيُنَبِّئُكُم ْ بِمَا كُن تُمْ تَعْمَلُو نَ
Wa 'Ā kh arū na Murjawna Li'am r i A l-Lahi 'Imm ā Yu`adh dh ibuhum Wa 'Imm ā Yatū bu `Alayhim Wa A ll ā hu `Alī mun Ĥakī mun 009-106 ሌሎችም ለአላህ ትዕዛዝ የተቆዩ ሕዝቦች አልሉ፡፡ ወይ ይቀጣቸዋል ወይም ከነሱ ላይ ጸጸትን ይቀበላል፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ وَآخَرُو نَ مُرْجَوْنَ لِأَمْر ِ ا للَّهِ إِمّ َا يُعَذِّبُهُمْ وَإِمّ َا يَتُو بُ عَلَيْهِمْ وَا للَّهُ عَلِي مٌ حَكِي مٌ
Wa A l-Ladh ī na A ttakh adh ū Masjidāan Đirārāan Wa Kufrāan Wa Tafr īqāan Bayna A l-Mu'uminī na Wa 'Irşādāan Liman Ĥāraba A l-Laha Wa Rasūlahu Min Qab lu Wa Layaĥlifunn a 'In 'Arad nā 'Illā A l-Ĥusn á Wa A ll ā hu Yash /hadu 'Inn ahum Lakādh ibū na 009-107 እነዚያም (ምእምናንን) ለመጉዳት፣ ክህደትንም ለማበርታት፣ በምእምናንም መካከል ለመለያየት፣ ከአሁን በፊት አላህንና መልክተኛውን የተዋጋውንም ሰው ለመጠባበቅ መስጊድን የሠሩት (ከነሱ ናቸው)፡፡ መልካምን ሥራ እንጂ ሌላ አልሻንም ሲሉም በእርግጥ ይምላሉ፡፡ አላህም እነሱ በእርግጥ ውሸታሞች መኾናቸውን ይመሰክራል፡፡ وَالَّذِي نَ ا تَّخَذُوا مَسْجِداً ضِرَاراً وَكُفْراً وَتَفْر ِيقاً بَيْنَ ا لْمُؤْمِنِي نَ وَإِرْصَاداLā Taqum Fī hi 'Abadāan Lamasjidun 'Ussisa `Alá A t-Taq wá Min 'Awwali Yawmin 'Aĥaq qu 'An Taqū ma Fī hi Fī hi R ijā lun Yuĥib bū na 'An Yataţahharū Wa A ll ā hu Yuĥib bu A l-Muţ ţahhir ī na 009-108 በእርሱ ውስጥ በፍጹም አትስገድ፡፡ ከመጀመሪያ ቀን ይዞ በአላህ ፍራቻ ላይ የተመሠረተው (የቁባ) መስጊድ በውስጡ ልትሰግድበት ይልቅ የተገባው ነው፡፡ በእሱ ውስጥ መጥራራትን የሚወዱ ወንዶች አልሉ፡፡ አላህም ተጥራሪዎችን ይወዳል፡፡ لاَ تَقُمْ فِي هِ أَبَداً لَمَسْجِدٌ أُسِّسَ عَلَى ا لتَّق ْوَى مِنْ أَوَّلِ يَوْمٍ أَحَقُّ أَن ْ تَقُو مَ فِي هِ فِي هِ ر ِجَا لٌ يُحِبُّو نَ أَن ْ يَتَطَهَّرُو'Afaman 'Assasa Bun yānahu `Alá Taq wá Mina A l-Lahi Wa R iđwā nin Kh ayrun 'Am Man 'Assasa Bun yānahu `Alá Sh afā Jurufin Hā r in Fānhā ra Bihi Fī Nā r i Jahann ama Wa A ll ā hu Lā Yahdī A l-Qawma A ž-Žālimī na 009-109 አላህን በመፍራትና ውዴታውን በመፈለግ ላይ ግንቡን የመሠረተው ሰው ይበልጣልን ወይስ ጎርፍ በሸረሸረው ለመናድ በተቃረበ ገደል አፋፍ ላይ ግንቡን የመሠረተውና በርሱ (ይዞት) በገሀነም እሳት ውስጥ የወደቀ (ይበልጣል)፡፡ አላህም በደለኞች ሕዝቦችን አይመራም፡፡ أَفَمَنْ أَسَّسَ بُن ْيَانَهُ عَلَى تَق ْوَى مِنَ ا للَّهِ وَر ِضْوَا نٍ خَيْرٌ أَم ْ مَنْ أَسَّسَ بُن ْيَانَهُ عَلَى شَفَا جُرُفٍ هَا رٍ فَانْهَا رَ بِهِ فِي نَا ر ِ جَهَ Lā Yazā lu Bun yānuhumu A l-Ladh ī Banaw R ībatan Fī Qulūbihim 'Illā 'An Taqaţ ţa`a Qulūbuhum Wa A ll ā hu `Alī mun Ĥakī mun 009-110 ያ የካቡት ግንባቸው ልቦቻቸው (በሞት) ካልተቆራረጡ በቀር በልቦቻቸው ውስጥ የመጠራጠር ምክንያት ከመኾን አይወገድም፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ لاَ يَزَا لُ بُن ْيَانُهُمُ ا لَّذِي بَنَوْا ر ِيبَةً فِي قُلُوبِهِمْ إِلاَّ أَن ْ تَقَطَّعَ قُلُوبُهُمْ وَا للَّهُ عَلِي مٌ حَكِي مٌ
'Inn a A l-Laha A sh tará Mina A l-Mu'uminī na 'An fusahum Wa 'Am wālahum Bi'ann a Lahumu A l-Jann ata Yuqātilū na Fī Sabī li A l-Lahi Fayaq tulū na Wa Yuq talū na Wa`dāan `Alayhi Ĥaq qāan Fī A t-Tawrāati Wa A l-'In jī li Wa A l-Qur'ā ni Wa Man 'Awfá Bi`ahdihi Mina A l-Lahi Fāstab sh irū Bibay`ikumu A l-Ladh ī Bāya`tum Bihi Wa Dh alika Huwa A l-Fawzu A l-`Ažī mu 009-111 አላህ ከምእምናን ነፍሶቻቸውንና ገንዘቦቻቸውን ገነት ለእነሱ ብቻ ያላቸው በመኾን ገዛቸው፡፡ በአላህ መንገድ ላይ ይጋደላሉ፡፡ ይገድላሉም፤ ይገደላሉም፡፡ በተውራት በኢንጅልና በቁርኣንም (የተነገረውን) ተስፋ በእርሱ ላይ አረጋገጠ፡፡ ከአላህም የበለጠ በኪዳኑ የሚሞላ ማነው በዚያም በእርሱ በተሻሻጣችሁበት ሽያጫችሁ ተደሰቱ፡፡ ይህም እርሱ ታላቅ ዕድል ነው፡፡ إِنّ َ ا للَّهَ ا شْتَرَى مِنَ ا لْمُؤْمِنِي نَ أَن فُسَهُمْ وَأَمْوَالَهُم ْ بِأَ At-Tā 'ibū na A l-`Ābidū na A l-Ĥāmidū na A s-Sā 'iĥū na A r-Rāki`ū na A s-Sājidū na A l-'Ā mirū na Bil-Ma`rū fi Wa A n -Nāhū na `Ani A l-Mun kar i Wa A l-Ĥāfižū na Liĥudū di A l-Lahi Wa Bash sh ir i A l-Mu'uminī na 009-112 (እነርሱ) ተጸጻቺዎች፣ ተገዢዎች፣ አመስጋኞች፣ ጿሚዎች፣ አጎንባሾች፣ በግንባር ተደፊዎች፣ በበጎ ሥራ አዛዦች ከክፉም ከልካዮች፣ የአላህንም ሕግጋት ጠባቂዎች ናቸው ምእምናንንም አብስር፡፡ ا لتَّا ئِبُو نَ ا لْعَابِدُو نَ ا لْحَامِدُو نَ ا لسَّا ئِحُو نَ ا لرَّاكِعُو نَ ا لسَّاجِدُو نَ ا لآمِرُو نَ بِا لْمَعْرMā Kā na Lilnn abī yi Wa A l-Ladh ī na 'Ā manū 'An Yastagh firū Lilmush r ikī na Wa Law Kānū 'Ū lī Qurb á Min Ba`di Mā Tabayyana Lahum 'Ann ahum 'Aşĥā bu A l-Jaĥī mi 009-113 ለነቢዩና ለነዚያ ላመኑት ለአጋሪዎቹ የዝምድና ባለቤቶች ቢኾኑም እንኳ እነሱ (ከሓዲዎቹ) የእሳት ጓዶች መኾናቸው ከተገለጸላቸው በኋላ ምሕረትን ሊለምኑ የሚገባ አልነበረም፡፡ مَا كَا نَ لِلنّ َبِيِّ وَا لَّذِي نَ آمَنُو ا أَن ْ يَسْتَغْفِرُوا لِلْمُشْر ِكِي نَ وَلَوْ كَانُو ا أُ وْلِي قُرْبَى مِن ْ بَعْدِ مَا تَبَيَّنَ لَهُمْ أَنّ َهُمْ أَصْحَا بُ ا لْجَح Wa Mā Kā na A stigh fā ru 'Ib rāhī ma Li'abī hi 'Illā `An Maw`idatin Wa`adahā 'Ī yā hu Falamm ā Tabayyana Lahu 'Ann ahu `Adū wun Lillahi Tabarra'a Minhu 'Inn a 'Ib rāhī ma La'awwā hun Ĥalī mun 009-114 የኢብራሂምም ለአባቱ ምሕረትን መለመን ለእርሱ ገብቶለት ለነበረችው ቃል (ለመሙላት) እንጂ ለሌላ አልነበረም፡፡ እርሱም የአላህ ጠላት መኾኑ ለእርሱ በተገለጸለት ጊዜ ከርሱ ራቀ፤ (ተወው)፡፡ ኢብራሂም በእርግጥ በጣም ርኅሩኅ ታጋሽ ነውና፡፡ وَمَا كَا نَ ا سْتِغْفَا رُ إِب ْرَاهِي مَ لِأَبِي هِ إِلاَّ عَن ْ مَوْعِدَةٍ وَعَدَهَا إِيَّا هُ فَلَمّ َا تَبَيَّنَ لَهُ أَنّ َهُ عَدُوٌّ لِلَّهِ تَبَرّ
Wa Mā Kā na A l-Lahu Liyuđilla Qawmāan Ba`da 'Idh Hadāhum Ĥattá Yubayyina Lahum Mā Yattaqū na 'Inn a A l-Laha Bikulli Sh ay'in `Alī mun 009-115 አላህም ሕዝቦችን ከአቀናቸው በኋላ የሚጠነቀቁትን (ሥራ) ለእነሱ እስከሚገልጸላቸው (እስከሚተውትም) ድረስ ጥፋተኛ የሚያደርግ አይደለም፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነውና፡፡ وَمَا كَا نَ ا للَّهُ لِيُضِلَّ قَوْماً بَعْدَ إِذْ هَدَاهُمْ حَتَّى يُبَيِّنَ لَهُم ْ مَا يَتَّقُو نَ إِنّ َ ا للَّهَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِي مٌ
'Inn a A l-Laha Lahu Mulku A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi Yuĥyī Wa Yumī tu Wa Mā Lakum Min Dū ni A l-Lahi Min Wa Lī yin Wa Lā Naşī r in 009-116 አላህ የሰማያትና የምድር ንግስና የርሱ ብቻ ነው፡፡ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፡፡ ለእናንተም ከርሱ በቀር ጠባቂም ረዳትም የላችሁም፡፡ إِنّ َ ا للَّهَ لَهُ مُلْكُ ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضِ يُحْيِي وَيُمِي تُ وَمَا لَكُم ْ مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ مِن ْ وَلِيٍّ وَلاَ نَصِي رٍ
Laqad Tā ba A l-Lahu `Alá A n -Nabī yi Wa A l-Muhājir ī na Wa A l-'An şā r i A l-Ladh ī na A ttaba`ū hu Fī Sā`ati A l-`Usrati Min Ba`di Mā Kā da Yazīgh u Qulū bu Far ī qin Minhum Th umm a Tā ba `Alayhim 'Inn ahu Bihim Ra'ū fun Raĥī mun 009-117 በነቢዩ በነዚያም በችግሪቱ ጊዜያት (በተቡክ ዘመቻ) ከእነሱ የከፊሎቹ ልቦች (ለመቅረት) ሊዘነበሉ ከተቃረቡ በኋላ በተከተሉት ስደተኞችና ረዳቶች ላይ አላህ በእርግጥ ጸጸታቸውን ተቀበለ፡፡ ከዚያም ከእነሱ ንስሓ መግባታቸውን ተቀበለ፡፡ እርሱ ለእነሱ ርኅሩኅ አዛኝ ነውና፡፡ لَقَد ْ تَا بَ ا للَّهُ عَلَى ا لنّ َبِيِّ وَا لْمُهَاجِر ِي نَ وَا لأَن صَا ر ِ ا لَّذ Wa `Alá A th -Th alāth ati A l-Ladh ī na Kh ullifū Ĥattá 'Idh ā Đāqat `Alayhimu A l-'Arđu Bimā Raĥubat Wa Đāqat `Alayhim 'An fusuhum Wa Žann ū 'An Lā Malja'a Mina A l-Lahi 'Illā 'Ilayhi Th umm a Tā ba `Alayhim Liyatūbū 'Inn a A l-Laha Huwa A t-Tawwā bu A r-Raĥī mu 009-118 በእነዚያም በሦስቱ ሰዎች ላይ ምድር ከስፋትዋ ጋር በእነሱ ላይ እስከ ጠበበች፣ ነፍሶቻቸውም በርሳቸው ላይ እስከተጠበቡ፣ ከአላህም ወደርሱ ቢኾን እንጂ ሌላ መጠጊያ አለመኖሩን እስከ አረጋገጡ ድረስ በተቆዩት ላይ (አላህ ጸጸትን ተቀበለ)፡፡ ከዚያም ይጸጸቱ ዘንድ ወደ ጸጸት መራቸው፡፡ አላህ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ وَعَلَى ا لثَّلاَثَةِ ا لَّذِي نَ خُلِّفُوا حَتَّى إِذَا ضَاقَتْ عَلَيْهِمُ ا لأَرْضُ بِمَا رَحُبَتْ وَضَاقَتْ عَلَيْهِمْ أَن فُسُهُمْ وَظَنّ ُو ا
Yā 'Ayyuhā A l-Ladh ī na 'Ā manū A ttaqū A l-Laha Wa Kūnū Ma`a A ş-Şādiqī na 009-119 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ ከእውነተኞቹም ጋር ኹኑ፡፡ يَا أَيُّهَا ا لَّذِي نَ آمَنُوا ا تَّقُوا ا للَّهَ وَكُونُوا مَعَ ا لصَّادِقِي نَ
Mā Kā na Li'hli A l-Madīnati Wa Man Ĥawlahum Mina A l-'A`rā bi 'An Yatakh allafū `An Rasū li A l-Lahi Wa Lā Yargh abū Bi'an fusihim `An Nafsihi Dh ālika Bi'ann ahum Lā Yuşībuhum Žama'un Wa Lā Naşabun Wa Lā Makh maşatun Fī Sabī li A l-Lahi Wa Lā Yaţa'ū na Mawţi'ā an Yagh ī žu A l-Kuffā ra Wa Lā Yanālū na Min `Adū win Naylāan 'Illā Kutiba Lahum Bihi `Amalun Şāliĥun 'Inn a A l-Laha Lā Yuđī `u 'Aj ra A l-Muĥsinī na 009-120 ለመዲና ሰዎችና ከአዕራብም በዙሪያቸው ላሉት ሰዎች ከአላህ መልክተኛ ወደኋላ ሊቀሩ ነፍሶቻቸውንም ከነፍሱ አብልጠው ሊወዱ አይገባቸውም ነበር፡፡ ይህ (ከመቅረት መከልከል) ለእነርሱ መልካም ሥራ የሚጻፍላቸው ቢኾን እንጅ፡፡ በአላህ መንገድ ላይ ጥምም፣ ድካምም፣ ረኃብም፣ የማይነካቸው ከሐዲዎችንም የሚያስቆጭን ስፍራ የማይረግጡ፣ ከጠላትም የሚጎዳን ነገር (መግደልን መማረክን መዝረፍን) የማያገኙ በመኾናቸው ነው፡፡ አላህ የመልካም ሠሪዎችን ምንዳ አያጠፋምና፡፡ مَا كَا نَ لِأهْلِ ا Wa Lā Yun fiqū na Nafaqatan Şagh īratan Wa Lā Kabīratan Wa Lā Yaq ţa`ū na Wa A dīāan 'Illā Kutiba Lahum Liyaj ziyahumu A l-Lahu 'Aĥsana Mā Kānū Ya`malū na 009-121 ትንሽንም ትልቅንም ልግስና አይለግሱም ወንዝንም አያቋርጡም አላህ ይሠሩት ከነበረው የበለጠን ምንዳ ይመነዳቸው ዘንድ ለእነሱ የሚጻፍላቸው ቢሆን እንጅ፡፡ وَلاَ يُن فِقُو نَ نَفَقَةً صَغِيرَةً وَلاَ كَبِيرَةً وَلاَ يَق ْطَعُو نَ وَا دِي اً إِلاَّ كُتِبَ لَهُمْ لِيَج ْزِيَهُمُ ا للَّهُ أَحْسَنَ مَا كَانُوا يَعْمَلُو نَ
Wa Mā Kā na A l-Mu'uminū na Liyan firū Kā ffatan Falawlā Nafara Min Kulli Fir qatin Minhum Ţā 'ifatun Liyatafaq qahū Fī A d -Dī ni Wa Liyun dh irū Qawmahum 'Idh ā Raja`ū 'Ilayhim La`allahum Yaĥdh arū na 009-122 ምእምናንም (ከነቢዩ ጋር ካልኾነ) በሙሉ ሊወጡ አይገባም፡፡ ከእነሱ ውስጥ ከየክፍሉ አንዲት ጭፍራ ለምን አትወጣም፡፡ (ሌሎቹ) ሃይማኖትን እንዲማሩና ወገኖቻቸው ወደነርሱ በተመለሱ ጊዜ እንዲጠነቀቁ ይገስጹዋቸው ዘንድ (ለምን አይቀሩም)፡፡ وَمَا كَا نَ ا لْمُؤْمِنُو نَ لِيَن فِرُوا كَافَّةً فَلَوْلاَ نَفَرَ مِن ْ كُلِّ فِرْقَةٍ مِنْهُمْ طَا ئِفَةٌ لِيَتَفَقَّهُوا فِي ا لدِّي نِ وَلِيُYā 'Ayyuhā A l-Ladh ī na 'Ā manū Qātilū A l-Ladh ī na Yalūnakum Mina A l-Kuffā r i Wa Līajidū Fīkum Gh ilžatan Wa A `lamū 'Ann a A l-Laha Ma`a A l-Muttaqī na 009-123 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያን በአቅራቢያችሁ ያሉትን ከሓዲዎች ተዋጉ፡፡ ከእናንተም ብርታትን ያግኙ፡፡ አላህም ከሚጠነቀቁት ጋር መኾኑን ዕወቁ፡፡ يَا أَيُّهَا ا لَّذِي نَ آمَنُوا قَاتِلُوا ا لَّذِي نَ يَلُونَكُم ْ مِنَ ا لْكُفَّا ر ِ وَلْيَجِدُوا فِيكُمْ غِلْظَةً وَا عْلَمُو ا أَنّ َ ا للَّهَ مَعَ ا لْمُتَّق Wa 'Idh ā Mā 'Un zilat Sūratun Faminhum Man Yaqū lu 'Ayyukum Zādat/hu Hadh ihi 'Ī mānāan Fa'amm ā A l-Ladh ī na 'Ā manū Fazādat/hum 'Ī mānāan Wa Hum Yastab sh irū na 009-124 ሱራም (ምዕራፍ) በተወረደች ጊዜ ከእነሱ (ከመናፍቃን) ውስጥ ማንኛችሁ ነው ይህች (ምዕራፍ) እምነትን የጨመረችለት የሚል ሰው አልለ፡፡ እነዚያ ያመኑትማ የሚደሰቱ ሲኾኑ እምነትን ጨመረችላቸው፡፡ وَإِذَا مَا أُن زِلَتْ سُورَةٌ فَمِنْهُم ْ مَن ْ يَقُو لُ أَيُّكُمْ زَادَتْهُ هَذِهِ إِيمَاناً فَأَمّ َا ا لَّذِي نَ آمَنُوا فَزَادَتْهُمْ إِيمَاناً وَهُمْ يَسْتَب ْشِرُو نَ
Wa 'Amm ā A l-Ladh ī na Fī Qulūbihim Marađun Fazādat/hum R ij sāan 'Ilá R ij sihim Wa Mātū Wa Hum Kāfirū na 009-125 እነዚያም በልቦቻቸው ውስጥ በሽታ ያለባቸውማ በርክሰታቸው ላይ ርክሰትን ጨመረችላቸው፡፡ እነርሱም ከሓዲዎች ኾነው ሞቱ፡፡ وَأَمّ َا ا لَّذِي نَ فِي قُلُوبِهِم ْ مَرَضٌ فَزَادَتْهُمْ ر ِج ْساً إِلَى ر ِج ْسِهِمْ وَمَاتُوا وَهُمْ كَافِرُو نَ
'Awalā Yarawna 'Ann ahum Yuftanū na Fī Kulli `Ā min Marratan 'Aw Marratayni Th umm a Lā Yatūbū na Wa Lā Hum Yadh dh akkarū na 009-126 በየዓመቱ አንድ ወይም ሁለት ጊዜ እነርሱ የሚሞከሩ መኾናቸውን አያዩምን ከዚያም አይጸጸቱምን እነሱም አይገሰጹምን أَوَلاَ يَرَوْنَ أَنّ َهُمْ يُفْتَنُو نَ فِي كُلِّ عَا مٍ مَرَّةً أَوْ مَرَّتَيْنِ ثُمّ َ لاَ يَتُوبُو نَ وَلاَ هُمْ يَذَّكَّرُو نَ
Wa 'Idh ā Mā 'Un zilat Sūratun Nažara Ba`đuhum 'Ilá Ba`đin Hal Yarākum Min 'Aĥadin Th umm a A n şarafū Şarafa A l-Lahu Qulūbahum Bi'ann ahum Qawmun Lā Yafqahū na 009-127 (እነሱን የምታነሳ) ምዕራፍም በተወረደች ጊዜ አንድ ሰው ያያችኋልን እያሉ ከፊሎቻቸው ወደ ከፊሉ ይመለከታሉ፡፡ ከዚያም (ተደብቀው) ይኼዳሉ፡፡ እነርሱ የማያውቁ ሕዝቦች በመኾናቸው አላህ ልቦቻቸውን አዞረ፡፡ وَإِذَا مَا أُن زِلَتْ سُورَةٌ نَظَرَ بَعْضُهُمْ إِلَى بَعْضٍ هَلْ يَرَاكُم ْ مِنْ أَحَدٍ ثُمّ َ ا ن صَرَفُوا صَرَفَ ا للَّهُ قُلُوبَهُم ْ بِأَنّ َهُمْ قَوْمٌ لاَ يَفْقَهُو نَ
Laqad Jā 'akum Rasū lun Min 'An fusikum `Azī zun `Alayhi Mā `Anittum Ĥar īşun `Alaykum Bil-Mu'uminī na Ra'ū fun Raĥī mun 009-128 ከጎሳችሁ የሆነ ችግራችሁ በእርሱ ላይ ጽኑ የሆነ፣ በእናንተ (እምነት) ላይ የሚጓጓ፣ በምእምናን (ላይ) ርኅሩኅ አዛኝ የኾነ መልክተኛ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ لَقَد ْ جَا ءَكُمْ رَسُو لٌ مِنْ أَن فُسِكُمْ عَزِي زٌ عَلَيْهِ مَا عَنِتُّمْ حَر ِي صٌ عَلَيْكُم ْ بِا لْمُؤْمِنِي نَ رَءُو فٌ رَحِي مٌ
Fa'in Tawallaw Faqul Ĥasbī A l-Lahu Lā 'Ilā ha 'Illā Huwa `Alayhi Tawakkaltu Wa Huwa Rab bu A l-`Arsh i A l-`Ažī mi 009-129 ቢያፈገፍጉም አላህ በቂዬ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ በእርሱ ላይ ተጠጋሁ እርሱም የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው በላቸው፡፡ فَإِن ْ تَوَلَّوْا فَقُلْ حَسْبِي ا للَّهُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ هُوَ عَلَيْهِ تَوَكَّلْتُ وَهُوَ رَبُّ ا لْعَرْشِ ا لْعَظِي مِ