9) Sūrat At-Tawbah

Printed format

9) سُورَة التَّوبَه

Barā'atun Mina Al-Lahi Wa Rasūlihi 'Ilá Al-Ladhīna `Āhadttum Mina Al-Mushrikīna 009-001 (ይህች) ከአላህና ከመልክተኛው ወደእነዚያ ቃል ኪዳን ወደ ተጋባችኋቸው አጋሪዎች የምትደርስ ንጽሕና ናት፡፡ بَر‍َا‍ءة‍‍‍ٌ مِنَ ا‍للَّهِ وَرَسُولِهِ إِلَى ا‍لَّذ‍ِي‍نَ عَاهَ‍‍د‍تُّ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍لْمُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍ِ‍ي‍نَ
Fasīĥū Fī Al-'Arđi 'Arba`ata 'Ash/hurin Wa A`lamū 'Annakum Ghayru Mu`jizī Al-Lahi Wa 'Anna Al-Laha Mukh Al-Kāfirīna 009-002 በምድር ላይም አራት ወሮችን (ጸጥተኞች ስትኾኑ) ኺዱ፡፡ እናንተም ከአላህ (ቅጣት) የማታመልጡ መኾናችሁንና አላህም ከሓዲዎችን አዋራጅ መኾኑን ዕወቁ፤ (በሏቸው)፡፡ فَسِيحُو‍‍ا‍ فِي ا‍لأَرْضِ أَرْبَعَةَ أَشْهُر‍ٍ وَا‍عْلَمُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍نّ‍‍َكُمْ غَيْرُ مُعْجِزِي ا‍للَّهِ وَأَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ مُخْزِي ا‍لْكَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa 'Adhānun Mina Al-Lahi Wa Rasūlihi 'Ilá An-Nāsi Yawma Al-Ĥajji Al-'Akbari 'Anna Al-Laha Barī'un Mina Al-Mushrikīna Wa Rasūluhu Fa'in Tubtum Fahuwa Khayrun Lakum Wa 'In Tawallaytum Fā`lamū 'Annakum Ghayru Mu`jizī Al-Lahi Wa Bashshiri Al-Ladhīna Kafarū Bi`adhābin 'Alīmin 009-003 (ይህ) ከአላህና ከመልክተኛው በታላቁ ሐጅ ቀን የወጣ አላህ ከአጋሪዎቹ ንጹሕ ነው መልክተኛውም (እንደዚሁ)፡፡ (ከክህደት) ብትጸጸቱም እርሱ ለእናንተ በላጭ ነው፡፡ (ከእምነት) ብትሸሹም እናንተ አላህን የማታቅቱት መኾናችሁን ዕወቁ በማለት ወደ ሰዎች የሚደርስ ማስታወቂያ ነው፡፡ እነዚያን የካዱትንም በአሳማሚ ቅጣት አብስራቸው፡፡ وَأَذ‍َا‍ن‍‍‍ٌ مِنَ ا‍للَّهِ وَرَسُولِهِ إِلَى ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ يَوْمَ ا‍لْحَجِّ ا‍لأَكْبَ‍‍ر‍ِ أَ‍نّ‍ 'Illā Al-Ladhīna `Āhadttum Mina Al-Mushrikīna Thumma Lam Yanquşūkum Shay'āan Wa Lam Yužāhirū `Alaykum 'Aĥadāan Fa'atimmū 'Ilayhim `Ahdahum 'Ilá Muddatihim 'Inna Al-Laha Yuĥibbu Al-Muttaqīna 009-004 ከአጋሪዎቹ እነዚያ ቃል ኪዳን የተጋባችኋቸውና ከዚያም ምንም ያላጎደሉባችሁ በናንተ ላይም አንድንም ያልረዱባችሁ ሲቀሩ፤ (እነዚህን) ቃል ኪዳናቸውን እስከጊዜያታቸው (መጨረሻ) ሙሉላቸው፡፡ አላህ ጥንቁቆችን ይወዳልና፡፡ إِلاَّ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ عَاهَ‍‍د‍تُّ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍لْمُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍ِ‍ي‍نَ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ لَمْ يَ‍‍ن‍قُصُوكُمْ شَيْئا‍ً وَلَمْ يُظَاهِرُوا‍ عَلَيْكُمْ أَحَدا‍ً فَأَتِ‍‍م‍ّ‍‍ُ‍‍و‍‍ا‍ إِلَيْهِمْ عَهْدَهُمْ إِ
Fa'idhā Ansalakha Al-'Ash/huru Al-Ĥurumu Fāqtulū Al-Mushrikīna Ĥaythu Wajadtumūhum Wa Khudhūhum Wa Aĥşurūhumq`udū Lahum Kulla Marşadin Fa'in Tābū Wa 'Aqāmū Aş-Şalāata Wa 'Ātaw Az-Zakāata Fakhallū Sabīlahum 'Inna Al-Laha Ghafūrun Raĥīmun 009-005 የተከበሩትም ወሮች ባለቁ ጊዜ አጋሪዎቹን በአገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው፡፡ ያዙዋቸውም፣ ክበቡዋቸውም፣ ለእነሱም (መጠባበቅ) በየመንገዱ ተቀመጡ፡፡ ቢጸጸቱም፣ ሶላትንም በደንቡ ቢሰግዱ፣ ግዴታ ምጽዋትንም ቢሰጡ መንገዳቸውን ልቀቁላቸው፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ فَإِذَا ا‍ن‍سَلَخَ ا‍لأَشْهُرُ ا‍لْحُرُمُ فَا‍ق‍‍ْتُلُو‍‍ا‍ ا‍لْمُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍ِ‍ي‍نَ حَيْثُ وَجَ‍‍د‍‍ْتُمُوهُمْ وَخُذُوهُمْ وَا‍حْصُرُوهُمْ وَا‍ق‍
Wa 'In 'Aĥadun Mina Al-Mushrikīna Astajāraka Fa'ajirhu Ĥattá Yasma`a Kalāma Al-Lahi Thumma 'Abligh/hu Ma'manahu Dhālika Bi'annahum Qawmun Lā Ya`lamūna 009-006 ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ የአላህን ቃል ይሰማ ዘንድ አስጠጋው፡፡ ከዚያም ወደ መጠበቂያው ስፍራ አድርሰው፡፡ ይህ እነሱ የማያውቁ ሕዝቦች በመኾናቸው ነው፡፡ وَإِنْ أَحَد‍ٌ مِنَ ا‍لْمُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍ِ‍ي‍نَ ا‍سْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّى يَسْمَعَ كَلاَمَ ا‍للَّهِ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ أَ‍ب‍‍ْلِغْهُ مَأْمَنَهُ ذَلِكَ بِأَ‍نّ‍‍َهُمْ قَوْم‍‍‍ٌ لاَ يَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Kayfa Yakūnu Lilmushrikīna `Ahdun `Inda Al-Lahi Wa `Inda Rasūlihi 'Illā Al-Ladhīna `Āhadtum `Inda Al-Masjidi Al-Ĥarāmi Famā Astaqāmū Lakum Fāstaqīmū Lahum 'Inna Al-Laha Yuĥibbu Al-Muttaqīna 009-007 ለአጋሪዎቹ አላህ ዘንድና እመልክተኛው ዘንድ ቃል ኪዳን እንዴት ይኖራቸዋል እነዚያ በተከበረው መስጊድ ዘንድ ቃል ኪዳን የተጋባችኋቸው ብቻ ሲቀሩ፡፡ (እነዚህ) በቃል ኪዳናቸው ለእናንተ ቀጥ እስካሉላችሁ ድረስ ለነርሱም ቀጥ በሉላቸው፡፡ አላህ ጥንቁቆችን ይወዳልና፡፡ كَيْفَ يَك‍‍ُ‍و‍نُ لِلْمُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍ِ‍ي‍نَ عَهْدٌ عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍للَّهِ وَعِ‍‍ن‍‍ْدَ رَسُولِهِ إِلاَّ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ عَاهَ‍‍د‍‍ْتُمْ عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍لْمَسْجِدِ ا‍لْحَر Kayfa Wa 'In Yažharū `Alaykum Lā Yarqubū Fīkum 'Illāan Wa Lā Dhimmatan Yurđūnakum Bi'afwāhihim Wa Ta'bá Qulūbuhum Wa 'Aktharuhum Fāsiqūna 009-008 በእናንተ ላይ ቢያይሉም በእናንተ ውስጥ ዝምድናንና ቃል ኪዳንን የማይጠብቁ ሲኾኑ እንዴት (ቃል ኪዳን ይኖራቸዋል)፡፡ በአፎቻቸው ያስወድዷችኋል፡፡ ልቦቻቸውም እንቢ ይላሉ፡፡ አብዛኞቻቸውም አመጸኞች ናቸው፡፡ كَيْفَ وَإِ‍ن‍ْ يَظْهَرُوا‍ عَلَيْكُمْ لاَ يَرْقُبُو‍‍ا‍ فِيكُمْ إِلاّ‍ً وَلاَ ذِ‍مّ‍‍َة‍‍‍ً يُرْضُونَكُ‍‍م‍ْ بِأَفْوَاهِهِمْ وَتَأْبَى قُلُوبُهُمْ وَأَكْثَرُهُمْ فَاسِق‍‍ُ‍و‍نَ
Ashtaraw Bi'āyāti Al-Lahi Thamanāan Qalīlāan Faşaddū `An Sabīlihi 'Innahum Sā'a Mā Kānū Ya`malūna 009-009 በአላህ አንቀጾች ጥቂትን ዋጋ ገዙ፡፡ ከመንገዱም አገዱ፡፡ እነርሱ ይሠሩት የነበሩት ሥራ ከፋ! ا‍شْتَرَوْا بِآي‍‍َ‍ا‍تِ ا‍للَّهِ ثَمَنا‍ً قَلِيلا‍ً فَصَدُّوا‍ عَ‍‍ن‍ْ سَبِيلِهِ إِ‍نّ‍‍َهُمْ س‍‍َ‍ا‍ءَ مَا كَانُو‍‍ا‍ يَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Lā Yarqubūna Fī Mu'uminin 'Illāan Wa Lā Dhimmatan Wa 'Ūlā'ika Humu Al-Mu`tadūna 009-010 በምእምን ነገር ዝምድናንም ኪዳንንም አይጠብቁም፤ እነዚያም እነሱ ወሰን አላፊዎች ናቸው፡፡ لاَ يَرْقُب‍‍ُ‍و‍نَ فِي مُؤْمِن‍‍‍ٍ إِلاّ‍ً وَلاَ ذِ‍مّ‍‍َة‍‍‍ً وَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ هُمُ ا‍لْمُعْتَد‍ُو‍نَ
Fa'in Tābū Wa 'Aqāmū Aş-Şalāata Wa 'Ātaw Az-Zakāata Fa'ikhwānukum Ad-Dīni Wa Nufaşşilu Al-'Āyāti Liqawmin Ya`lamūna 009-011 ቢጸጸቱም፣ ሶላትንም ቢሰግዱ፣ ዘካንም ቢሰጡ የሃይማኖት ወንድሞቻችሁ ናቸው፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦችም አንቀጾችን እናብራራለን፡፡ فَإِ‍ن‍ْ تَابُو‍‍ا‍ وَأَقَامُو‍‍ا‍ ا‍لصَّلاَةَ وَآتَوُا ا‍لزَّك‍‍َ‍ا‍ةَ فَإِخْوَانُكُمْ فِي ا‍لدّ‍ِي‍نِ وَنُفَصِّلُ ا‍لآي‍‍َ‍ا‍تِ لِقَوْم‍‍‍ٍ يَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'In Nakathū 'Aymānahum Min Ba`di `Ahdihim Wa Ţa`anū Fī Dīnikum Faqātilū 'A'immata Al-Kufri 'Innahum Lā 'Aymāna Lahum La`allahum Yantahūna 009-012 ከቃል ኪዳናቸው በኋላ መሓላዎቻቸውን ቢያፈርሱ፣ ሃይማኖታችሁንም ቢያነውሩ፣ የክህደት መሪዎችን (ከክህደት) ይከለከሉ ዘንድ ተዋጉዋቸው፡፡ እነርሱ ቃል ኪዳን የላቸውምና፡፡ وَإِ‍ن‍ْ نَكَثُ‍‍و‍‍ا‍ أَيْمَانَهُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ عَهْدِهِمْ وَطَعَنُو‍‍ا‍ فِي دِينِكُمْ فَقَاتِلُ‍‍و‍‍ا‍ أَئِ‍‍م‍ّ‍‍َةَ ا‍لْكُفْ‍‍ر‍ِ إِ‍نّ‍‍َهُمْ لاَ أَيْم‍‍َ‍ا‍نَ لَهُمْ لَعَلَّهُمْ يَ‍‍ن‍تَه‍‍ُ‍و‍نَ
'Alā Tuqātilūna Qawmāan Nakathū 'Aymānahum Wa Hammū Bi'ikhrāji Ar-Rasūli Wa Hum Bada'ūkum 'Awwala Marratin 'Atakhshawnahum Fa-Allāhu 'Aĥaqqu 'An Takhshawhu 'In Kuntum Mu'uminīna 009-013 መሓላዎቻቸውን ያፈረሱትን መልክተኛውንም ለማውጣት ያሰቡትን ሕዝቦች እነሱ ለመጀመሪያ ጊዜ የጀመሩዋችሁ ሲኾኑ ለምን አትዋጉዋቸውም ትፈሩዋቸዋላችሁን ምእምናን እንደ ኾናችሁም አላህ ይበልጥ ልትፈሩት የተገባው ነው፡፡ أَلاَ تُقَاتِل‍‍ُ‍و‍نَ قَوْما‍ً نَكَثُ‍‍و‍‍ا‍ أَيْمَانَهُمْ وَهَ‍‍م‍ّ‍‍ُو‍‍ا‍ بِإِخْر‍َا‍جِ ا‍لرَّس‍‍ُ‍و‍لِ وَهُ‍‍م‍ْ بَدَء‍ُ‍وكُمْ أَوَّلَ مَرَّةٍ أَتَخْشَوْنَهُمْ فَال‍لَّهُ أَحَقُّ أَ‍ن‍ْ تَخْشَوْهُ إِ‍ن‍ْ كُ‍Qātilūhum Yu`adhdhibhumu Al-Lahu Bi'aydīkum Wa Yukhzihim Wa Yanşurkum `Alayhim Wa Yashfi Şudūra Qawmin Mu'uminīna 009-014 ተጋደሉዋቸው፡፡ አላህ በእጆቻችሁ ያሰቃያቸዋል፡፡ ያዋርዳቸዋልም፡፡ በእነሱም ላይ ይረዳችኋል፡፡ የምእምናን ሕዝቦችንም ልቦች ያሽራል፡፡ قَاتِلُوهُمْ يُعَذِّ‍‍ب‍‍ْهُمُ ا‍للَّهُ بِأَيْدِيكُمْ وَيُخْزِهِمْ وَيَ‍‍ن‍‍ْصُرْكُمْ عَلَيْهِمْ وَيَشْفِ صُد‍ُو‍رَ قَوْم‍‍‍ٍ مُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Yudh/hib Ghayža Qulūbihim Wa Yatūbu Al-Lahu `Alá Man Yashā'u Wa Allāhu `Alīmun Ĥakīmun 009-015 የልቦቻችሁንም ቁጭት ያስወግዳል፡፡ አላህም ከሚሻው ሰው ላይ ጸጸትን ይቀበላል፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ وَيُذْهِ‍‍ب‍ْ غَيْظَ قُلُوبِهِمْ وَيَت‍‍ُ‍و‍بُ ا‍للَّهُ عَلَى مَ‍‍ن‍ْ يَش‍‍َ‍ا‍ءُ وَا‍للَّهُ عَل‍‍ِ‍ي‍مٌ حَك‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
'Am Ĥasibtum 'An Tutrakū Wa Lammā Ya`lami Al-Lahu Al-Ladhīna Jāhadū Minkum Wa Lam Yattakhidhū Min Dūni Al-Lahi Wa Lā Rasūlihi Wa Lā Al-Mu'uminīna Walījatan Wa Allāhu Khabīrun Bimā Ta`malūna 009-016 እነዚያን ከእናንተ ውስጥ የታገሉትንና ከአላህም ከመልክተኛውም ከምእመናንም ሌላ ምስጢረኛ ወዳጅ ያልያዙትን አላህ ሳይገልጽ ልትተው ታስባላችሁን አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡ أَمْ حَسِ‍‍ب‍‍ْتُمْ أَ‍ن‍ْ تُتْرَكُو‍‍ا‍ وَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا يَعْلَمِ ا‍للَّهُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ جَاهَدُوا‍ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ وَلَمْ يَتَّخِذُوا‍ مِ‍‍ن‍ْ د‍ُو‍نِ ا‍للَّهِ وَلاَ رَسُولِهِ وَلاَ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ وَلِيجَة‍‍‍ً وَMā Kāna Lilmushrikīna 'An Ya`murū Masājida Al-Lahi Shāhidīna `Alá 'Anfusihim Bil-Kufri 'Ūlā'ika Ĥabiţat 'A`māluhum Wa Fī An-Nāri Hum Khālidūna 009-017 ለከሓዲዎች በነፍሶቻቸው ላይ በክህደት የሚመሰክሩ ሲኾኑ የአላህን መስጊዶች ሊሠሩ አይገባቸውም፡፡ እነዚያ ሥራዎቻቸው ተበላሹ፡፡ እነሱም በእሳት ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ مَا ك‍‍َ‍ا‍نَ لِلْمُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍ِ‍ي‍نَ أَ‍ن‍ْ يَعْمُرُوا‍ مَسَاجِدَ ا‍للَّهِ شَاهِد‍ِي‍نَ عَلَى أَن‍فُسِهِ‍‍م‍ْ بِ‍‍ا‍لْكُفْ‍‍ر‍ِ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ حَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ وَفِي ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ هُمْ خَالِد'Innamā Ya`muru Masājida Al-Lahi Man 'Āmana Bil-Lahi Wa Al-Yawmi Al-'Ākhiri Wa 'Aqāma Aş-Şalāata Wa 'Ā Az-Zakāata Wa Lam Yakhsha 'Illā Al-Laha Fa`asá 'Ūlā'ika 'An Yakūnū Mina Al-Muhtadīna 009-018 የአላህን መስጊዶች የሚሠራው በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ፣ ሶላትንም በደንቡ የሰገደ፣ ግዴታ ምጽዋትንም የሰጠ ከአላህም ሌላ (ማንንም) ያልፈራ ሰው ብቻ ነው፡፡ እነዚያም ከተመሩት ጭምር መኾናቸው ተረጋገጠ፡፡ إِ‍نّ‍‍َمَا يَعْمُرُ مَسَاجِدَ ا‍للَّهِ مَ‍‍ن‍ْ آمَنَ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَا‍لْيَوْمِ ا‍لآخِرِ وَأَق‍‍َ‍ا‍مَ ا‍لصَّلاَةَ وَآتَى ا‍لزَّك‍‍َ‍ا‍ةَ وَلَمْ يَخْشَ إِلاَّ ا‍للَّهَ فَعَسَى أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ أَ‍ن‍ْ يَكُونُو‍‍ا‍ مِنَ 'Aja`altum Siqāyata Al-Ĥājji Wa `Imārata Al-Masjidi Al-Ĥarāmi Kaman 'Āmana Bil-Lahi Wa Al-Yawmi Al-'Ākhiri Wa Jāhada Fī Sabīli Al-Lahi Lā Yastawūna `Inda Al-Lahi Wa Allāhu Lā Yahdī Al-Qawma Až-Žālimīna 009-019 ካዕባን ጎብኝዎችን ማጠጣትንና የተከበረውን መስጊድ መሥራትን በአላህና በመጨረሻው ቀን እንዳመነና በአላህ መንገድ እንደታገለ ሰው (እምነትና ትግል) አደረጋችሁን አላህ ዘንድ አይተካከሉም፡፡ አላህም በዳዮች ሕዝቦችን አይመራም፡፡ أَجَعَلْتُمْ سِقَايَةَ ا‍لْح‍‍َ‍ا‍جِّ وَعِمَارَةَ ا‍لْمَسْجِدِ ا‍لْحَر‍َا‍مِ كَمَ‍‍ن‍ْ آمَنَ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَا‍لْيَوْمِ ا‍لآخِرِ وَجَاهَدَ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ لاَ يَسْتَو‍ُو‍نَ عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍للَّهِ وَ Al-Ladhīna 'Āmanū Wa Hājarū Wa Jāhadū Fī Sabīli Al-Lahi Bi'amwālihim Wa 'Anfusihim 'A`žamu Darajatan `Inda Al-Lahi Wa 'Ūlā'ika Humu Al-Fā'izūna 009-020 እነዚያ ያመኑት፣ ከአገራቸውም የተሰደዱት፣ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ ላይ የታገሉት አላህ ዘንድ በደረጃ በጣም የላቁ ናቸው፡፡ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَهَاجَرُوا‍ وَجَاهَدُوا‍ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ بِأَمْوَالِهِمْ وَأَن‍فُسِهِمْ أَعْظَمُ دَرَجَةً عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍للَّهِ وَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ هُمُ ا‍لْف‍‍َ‍ا‍ئِز‍ُو‍نَ
Yubashshiruhum Rabbuhum Biraĥmatin Minhu Wa Riđwānin Wa Jannātin Lahum Fīhā Na`īmun Muqīmun 009-021 ጌታቸው ከርሱ በኾነው እዝነትና ውዴታ በገነቶችም ለነሱ በውስጥዋ የማያቋርጥ መጠቀሚያ ያለባት ስትኾን ያበስራቸዋል፡፡ يُبَشِّرُهُمْ رَبُّهُ‍‍م‍ْ بِرَحْمَة‍‍‍ٍ مِنْهُ وَر‍‍ِضْو‍َا‍ن‍‍‍ٍ وَجَ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ لَهُمْ فِيهَا نَع‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ مُق‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Khālidīna Fīhā 'Abadāan 'Inna Al-Laha `Indahu 'Ajrun `Ažīmun 009-022 በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ሲኾኑ (ያበስራቸዋል)፡፡ አላህ እርሱ ዘንድ ታላቅ ምንዳ አለና፡፡ خَالِد‍ِي‍نَ فِيهَ‍‍ا‍ أَبَدا‍ً إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ عِ‍‍ن‍‍ْدَهُ أَ‍ج‍‍ْرٌ عَظ‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Lā Tattakhidhū 'Ābā'akum Wa 'Ikhwānakum 'Awliyā'a 'Ini Astaĥab Al-Kufra `Alá Al-'Īmāni Wa Man Yatawallahum Minkum Fa'ūlā'ika Humu Až-Žālimūna 009-023 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አባቶቻችሁና ወንድሞቻችሁ ክህደትን ከእምነት አብልጠው ቢወዱ ወዳጆች አድርጋችሁ አትያዙዋቸው፡፡ ከእናንተም ውስጥ ወዳጅ የሚያደርጋቸው እነዚያ እነሱ በዳዮች ናቸው፤ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ لاَ تَتَّخِذُو‍ا‍ آب‍‍َ‍ا‍ءَكُمْ وَإِخْوَانَكُمْ أَوْلِي‍‍َ‍ا‍ءَ إِنِ ا‍سْتَحَبُّو‍‍ا‍ ا‍لْكُفْرَ عَلَى ا‍لإِيم‍‍َ‍ا‍نِ وَمَ‍‍ن‍ْ يَتَوَلَّهُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ فَأQul 'In Kāna 'Ābā'uukum Wa 'Abnā'uukum Wa 'Ikhwānukum Wa 'Azwājukum Wa `Ashīratukum Wa 'Amwālun Aqtaraftumūhā Wa Tijāratun Takhshawna Kasādahā Wa Masākinu Tarđawnahā 'Aĥabba 'Ilaykum Mina Al-Lahi Wa Rasūlihi Wa Jihādin Fī Sabīlihi Fatarabbaşū Ĥattá Ya'tiya Al-Lahu Bi'amrihi Wa Allāhu Lā Yahdī Al-Qawma Al-Fāsiqīna 009-024 آ«አባቶቻችሁና ወንዶች ልጆቻችሁ፣ ወንድሞቻችሁም፣ ሚስቶቻችሁም፣ ዘመዶቻችሁም፣ የሰበሰባችኋቸው ሀብቶችም፣ መክሰሩዋን የምትፈሩዋት ንግድም፣ የምትወዷቸው መኖሪያዎችም እናንተ ዘንድ ከአላህና ከመልክተኛው በርሱ መንገድም ከመታገል ይበልጥ የተወደዱ እንደኾኑ አላህ ትእዛዙን እስከሚያመጣ ድረስ ተጠባበቁآ» በላቸው፡፡ አላህም አመጸኞች ሕዝቦችን አይመራም፡፡ قُلْ إِ‍ن‍ْ ك‍‍َ‍ا‍نَ آب‍‍َ‍ا‍ؤُكُمْ وَأَ‍ب‍‍ْن‍‍َ‍ا‍ؤُكُمْ وَإِخْوَانُكُمْ وَأَزْوَاجُكُمْ وَعَشِيرَتُكُمْ وَأَمْو‍َا‍ل‍ Laqad Naşarakumu Al-Lahu Fī Mawāţina Kathīratin Wa Yawma Ĥunaynin 'Idh 'A`jabatkum Kathratukum Falam Tughni `Ankum Shay'āan Wa Đāqat `Alaykumu Al-'Arđu Bimā Raĥubat Thumma Wallaytum Mudbirīna 009-025 አላህም በብዙ ስፍራዎች በእርግጥ ረዳችሁ፤ የሑነይንም ቀን ብዛታችሁ በአስደነቀቻችሁና ከእናንተም ምንም ባልጠቀመቻችሁ ጊዜ ምድርም ከስፋቷ ጋር በጠበበቻችሁና ከዚያም ተሸናፊዎች ኾናችሁ በዞራችሁ ጊዜ (ረዳችሁ)፡፡ لَقَ‍‍د‍ْ نَصَرَكُمُ ا‍للَّهُ فِي مَوَاطِنَ كَثِيرَة‍‍‍ٍ وَيَوْمَ حُنَيْن‍‍‍ٍ إِذْ أَعْجَبَتْكُمْ كَثْرَتُكُمْ فَلَمْ تُغْنِ عَ‍‍ن‍‍ْكُمْ شَيْئا‍ً وَضَاقَتْ عَلَيْكُمُ ا‍لأَرْضُ بِمَا رَحُبَتْ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ وَلَّيْتُ‍‍م‍ْ مُ‍‍د‍‍ْبِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Thumma 'Anzala Al-Lahu Sakīnatahu `Alá Rasūlihi Wa `Alá Al-Mu'uminīna Wa 'Anzala Junūdāan Lam Tarawhā Wa `Adhdhaba Al-Ladhīna Kafarū Wa Dhalika Jazā'u Al-Kāfirīna 009-026 ከዚያም አላህ እርጋታውን በመልክተኛውና በምእምናኖቹ ላይ አወረደ፡፡ ያላያችኋቸውንም ሰራዊት አወረደ፡፡ እነዚያን የካዱትንም በመገደልና በመማረክ አሰቃየ፡፡ ይህም የከሓዲያን ፍዳ ነው፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ أَن‍زَلَ ا‍للَّهُ سَكِينَتَهُ عَلَى رَسُولِهِ وَعَلَى ا‍لْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ وَأَن‍زَلَ جُنُودا‍ً لَمْ تَرَوْهَا وَعَذَّبَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ وَذَلِكَ جَز‍َا‍ءُ ا‍لْكَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Thumma Yatūbu Al-Lahu Min Ba`di Dhālika `Alá Man Yashā'u Wa Allāhu Ghafūrun Raĥīmun 009-027 ከዚያም ከዚህ በኋላ አላህ በሚሻው ሰው ላይ ጸጸትን ይቀበላል፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ يَت‍‍ُ‍و‍بُ ا‍للَّهُ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ ذَلِكَ عَلَى مَ‍‍ن‍ْ يَش‍‍َ‍ا‍ءُ وَا‍للَّهُ غَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū 'Innamā Al-Mushrikūna Najasun Falā Yaqrabū Al-Masjida Al-Ĥarāma Ba`da `Āmihimdhā Wa 'In Khiftum `Aylatan Fasawfa Yughnīkumu Al-Lahu Min Fađlihi 'In Shā'a 'Inna Al-Laha `Alīmun Ĥakīmun 009-028 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አጋሪዎች እርኩሶች ብቻ ናቸው፡፡ ከዚህም ዓመታቸው በኋላ የተከበረውን መስጊድ አይቅረቡ፡፡ ድኽነትንም ብትፈሩ አላህ ቢሻ ከችሮታው በእርግጥ ያከብራችኋል፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َمَا ا‍لْمُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍ُ‍و‍نَ نَجَس‍‍‍ٌ فَلاَ يَ‍‍ق‍‍ْرَبُو‍‍ا‍ ا‍لْمَسْجِدَ ا‍لْحَر‍َا‍مَ بَعْدَ عَامِهِمْ هَذَا وَإِنْ خِفْتُمْ عَيْلَة‍ Qātilū Al-Ladhīna Lā Yu'uminūna Bil-Lahi Wa Lā Bil-Yawmi Al-'Ākhiri Wa Lā Yuĥarrimūna Mā Ĥarrama Al-Lahu Wa Rasūluhu Wa Lā Yadīnūna Dīna Al-Ĥaqqi Mina Al-Ladhīna 'Ū Al-Kitāba Ĥattá Yu`ţū Al-Jizyata `An Yadin Wa Hum Şāghirūna 009-029 ከእነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች እነዚያን በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑትን፣ አላህና መልክተኛው እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትንና እውነተኛውንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ኾነው ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተዋጉዋቸው፡፡ قَاتِلُو‍‍ا‍ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ لاَ يُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَلاَ بِ‍‍ا‍لْيَوْمِ ا‍لآخِرِ وَلاَ يُحَرِّم‍‍ُ‍و‍نَ مَا حَرَّمَ ا‍للَّهُ وَرَسُولُهُ وَلاَ يَدِين‍‍ُ‍و‍نَ د‍ِي‍نَ Wa Qālati Al-Yahūdu `Uzayrun Abnu Al-Lahi Wa Qālati An-Naşārá Al-Masīĥu Abnu Al-Lahi Dhālika Qawluhum Bi'afwāhihim Yuđāhi'ūna Qawla Al-Ladhīna Kafarū Min Qablu Qātalahumu Al-Lahu 'Anná Yu'ufakūna 009-030 አይሁድ ዑዘይር የአላህ ልጅ ነው አለች፡፡ ክርስቲያኖችም አልመሲሕ የአላህ ልጅ ነው አሉ፡፡ ይህ በአፎቻቸው (የሚናገሩት) ቃላቸው ነው፡፡ የእነዚያን ከነሱ በፊት የካዱትን ሰዎች ቃል ያመሳስላሉ፡፡ አላህ ያጥፋቸው፡፡ (ከእውነት) እንዴት ይመለሳሉ! وَقَالَتِ ا‍لْيَه‍‍ُ‍و‍دُ عُزَيْر‍ٌ ا‍ب‍‍ْنُ ا‍للَّهِ وَقَالَتِ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َصَارَى ا‍لْمَس‍‍ِ‍ي‍حُ ا‍ب‍‍ْنُ ا‍للَّهِ ذَلِكَ قَوْلُهُ‍‍م‍ْ بِأَفْوَاهِهِمْ يُضَاهِئ‍Attakhadhū 'Aĥbārahum Wa Ruhbānahum 'Arbābāan Min Dūni Al-Lahi Wa Al-Masīĥa Abna Maryama Wa Mā 'Umirū 'Illā Liya`budū 'Ilahāan Wāĥidāan Lā 'Ilāha 'Illā Huwa Subĥānahu `Ammā Yushrikūna 009-031 ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለውን አንድን አምላክ ሊገዙ እንጂ ያልታዘዙ ሲኾኑ ሊቃውንቶቻቸውንና መነኮሳታቸውን፣ የመርየምን ልጅ አልመሲሕንም ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገው ያዙ፡፡ ከሚያጋሩት ሁሉ የጠራ ነው፡፡ ا‍تَّخَذُو‍ا‍ أَحْبَارَهُمْ وَرُهْبَانَهُمْ أَرْبَابا‍ً مِ‍‍ن‍ْ د‍ُو‍نِ ا‍للَّهِ وَا‍لْمَس‍‍ِ‍ي‍حَ ا‍ب‍‍ْنَ مَرْيَمَ وَمَ‍‍ا‍ أُمِرُو‍ا‍ إِلاَّ لِيَعْبُدُو‍ا‍ إِلَهاYurīdūna 'An Yuţfi'ū Nūra Al-Lahi Bi'afwāhihim Wa Ya'bá Al-Lahu 'Illā 'An Yutimma Nūrahu Wa Law Kariha Al-Kāfirūna 009-032 የአላህን ብርሃን በአፎቻቸው ለማጥፋት ይፈልጋሉ፡፡ አላህም ከሓዲዎች ቢጠሉም እንኳ ብርሃኑን መሙላትን እንጅ ሌላን አይሻም፡፡ يُ‍‍ر‍‍ِيد‍ُو‍نَ أَ‍ن‍ْ يُ‍‍ط‍‍ْفِئ‍‍ُ‍وا ن‍‍ُ‍و‍رَ ا‍للَّهِ بِأَفْوَاهِهِمْ وَيَأْبَى ا‍للَّهُ إِلاَّ أَ‍ن‍ْ يُتِ‍‍م‍ّ‍‍َ نُورَهُ وَلَوْ كَ‍‍ر‍‍ِهَ ا‍لْكَافِر‍ُو‍نَ
Huwa Al-Ladhī 'Arsala Rasūlahu Bil-Hudá Wa Dīni Al-Ĥaqqi Liyužhirahu `Alá Ad-Dīni Kullihi Wa Law Kariha Al-Mushrikūna 009-033 እርሱ ያ አጋሪዎቹ ቢጠሉም መልክተኛውን (ሙሐመድን) በቅን መንገድና በእውነተኛ ሃይማኖት ላይ ከሃይማኖት ሁሉ በላይ ይፋ ያደርገው ዘንድ የላከው ነው፡፡ هُوَ ا‍لَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِ‍‍ا‍لْهُدَى وَد‍ِي‍نِ ا‍لْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى ا‍لدّ‍ِي‍نِ كُلِّهِ وَلَوْ كَ‍‍ر‍‍ِهَ ا‍لْمُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍ُ‍و‍نَ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū 'Inna Kathīrāan Mina Al-'Aĥbāri Wa Ar-Ruhbāni Laya'kulūna 'Amwāla An-Nāsi Bil-Bāţili Wa Yaşuddūna `An Sabīli Al-Lahi Wa Al-Ladhīna Yaknizūna Adh-Dhahaba Wa Al-Fiđđata Wa Lā Yunfiqūnahā Fī Sabīli Al-Lahi Fabashshirhum Bi`adhābin 'Alīmin 009-034 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከሊቃውንትና ከመነኮሳት ብዙዎቹ የሰዎችን ገንዘቦች በውሸት በእርግጥ ይበላሉ፡፡ ከአላህም መንገድ ያግዳሉ፡፡ እነዚያንም ወርቅንና ብርን የሚያደልቡትን በአላህም መንገድ ላይ የማያወጧትን በአሳማሚ ቅጣት አብስራቸው፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َ كَثِيرا‍ً مِنَ ا‍لأَحْب‍‍َ‍ا‍ر‍ِ وَا‍لرُّهْب‍‍َ‍ا‍نِ لَيَأْكُل‍‍ُ‍و‍نَ أَمْو‍َا‍لَ
Yawma Yuĥmá `Alayhā Fī Nāri Jahannama Fatukwá Bihā Jibāhuhum Wa Junūbuhum Wa Žuhūruhumdhā Mā Kanaztum Li'nfusikum Fadhūqū Mā Kuntum Taknizūna 009-035 በርሷ ላይ በገሀነም እሳት ውስጥ በሚጋልባትና ግንባሮቻቸውም፣ ጎኖቻቸውም፣ ጀርባዎቻቸውም በርሷ በሚተኮሱ ቀን (አሳማሚ በኾነ ቅጣት አብስራቸው)፡፡ ይህ ለነፍሶቻችሁ ያደለባችሁት ነው፡፡ ታደልቡት የነበራችሁትንም ቅመሱ (ይባላሉ)፡፡ يَوْمَ يُحْمَى عَلَيْهَا فِي ن‍‍َ‍ا‍ر‍ِ جَهَ‍‍ن‍ّ‍‍َمَ فَتُكْوَى بِهَا جِبَاهُهُمْ وَجُنُوبُهُمْ وَظُهُورُهُمْ هَذَا مَا كَنَزْتُمْ لِأن‍فُسِكُمْ فَذُوقُو‍‍ا‍ مَا كُ‍‍ن‍تُمْ تَكْنِز‍ُو‍نَ
'Inna `Iddata Ash-Shuhūri `Inda Al-Lahi Athnā `Ashara Shahrāan Fī Kitābi Al-Lahi Yawma Khalaqa As-Samāwāti Wa Al-'Arđa Minhā 'Arba`atun Ĥurumun Dhālika Ad-Dīnu Al-Qayyimu Falā Tažlimū Fīhinna 'Anfusakum Wa Qātilū Al-Mushrikīna Kāffatan Kamā Yuqātilūnakum Kāffatan Wa A`lamū 'Anna Al-Laha Ma`a Al-Muttaqīna 009-036 የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን ዐሥራ ሁለት ወር ነው፡፡ ከእነሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው፡፡ ይህ ቀጥተኛው ሃይማኖት ነው፡፡ በእነርሱ ውስጥም ነፍሶቻችሁን አትበድሉ፡፡ አጋሪዎችንም በአንድ ላይ ኾነው እንደሚዋጉዋችሁ በአንድ ላይ ኾናችሁ ተጋደሉዋቸው፡፡ አላህም ከሚፈሩት ጋር መኾኑን ዕወቁ፡፡ إِ‍نّ‍‍َ عِدَّةَ ا‍لشُّه‍‍ُ‍و‍ر‍ِ عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍للَّهِ ا‍ثْنَا عَشَرَ شَهْرا‍ً فِي كِت‍ 'Innamā An-Nasī'u Ziyādatun Al-Kufri Yuđallu Bihi Al-Ladhīna Kafarū Yuĥillūnahu `Āmāan Wa Yuĥarrimūnahu `Āmāan Liyuwāţi'ū `Iddata Mā Ĥarrama Al-Lahu Fayuĥillū Mā Ĥarrama Al-Lahu Zuyyina Lahum Sū'u 'A`mālihim Wa Allāhu Lā Yahdī Al-Qawma Al-Kāfirīna 009-037 የአንዱን ወር ክብር ወደ ሌላው ማዘግየት በክህደት ላይ (ክህደትን) መጨመር ብቻ ነው፡፡ በእርሱ እነዚያ የካዱት ሰዎች ይሳሳቱበታል፡፡ በአንድ ዓመት የተፈቀደ ያደርጉታል፡፡ በሌላው ዓመትም ያወግዙታል፡፡ (ይህ) አላህ ያከበራቸውን ወሮች ቁጥር ሊያስተካክሉ፣ አላህም እርም ያደረገውን የተፈቀደ ሊያደርጉ ነው፡፡ የሥራዎቻቸው መጥፎው ለነርሱ ተዋበላቸው፡፡ አላህም ከሓዲያን ሕዝቦችን አይመራም፡፡ إِ‍نّ‍‍َمَا ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َس‍‍ِ‍ي‍ءُ زِيَادَة‍‍‍ٌ فِي ا‍لْ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Mā Lakum 'Idhā Qīla Lakum Anfirū Fī Sabīli Al-Lahi Aththāqaltum 'Ilá Al-'Arđi 'Arađītum Bil-Ĥayāati Ad-Dunyā Mina Al-'Ākhirati Famā Matā`u Al-Ĥayāati Ad-Dunyā Fī Al-'Ākhirati 'Illā Qalīlun 009-038 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ መንገድ (ለመታገል) ውጡ በተባላችሁ ጊዜ ወደ ምድር የምትወዘፉት ለእናንተ ምን አላችሁ የቅርቢቱን ሕይወት ከመጨረሻይቱ ይበልጥ ወደዳችሁን የቅርቢቱም ሕይወት ጥቅም በመጨረሻይቱ (አንጻር) ጥቂት እንጂ አይደለም፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ مَا لَكُمْ إِذَا ق‍‍ِ‍ي‍لَ لَكُمْ ا‍ن‍فِرُوا‍ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ ا‍ثَّاقَلْتُمْ إِلَى ا‍لأَرْضِ أَرَضِيتُ‍‍م‍ْ بِ‍‍ا‍
'Illā Tanfirū Yu`adhdhibkum `Adhābāan 'Alīmāan Wa Yastabdil Qawmāan Ghayrakum Wa Lā Tađurrūhu Shay'āan Wa Allāhu `Alá Kulli Shay'in Qadīrun 009-039 ለዘመቻ ባትወጡ (አላህ) አሳማሚን ቅጣት ይቀጣችኋል፡፡ ከእናንተ ሌላ የኾኑንም ሕዝቦች ይለውጣል፡፡ በምንም አትጎዱትምም፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ إِلاَّ تَ‍‍ن‍فِرُوا‍ يُعَذِّ‍‍ب‍‍ْكُمْ عَذَاباً أَلِيما‍ً وَيَسْتَ‍‍ب‍‍ْدِلْ قَوْماً غَيْرَكُمْ وَلاَ تَضُرّ‍ُو‍هُ شَيْئا‍ً وَا‍للَّهُ عَلَى كُلِّ شَيْء‍ٍ قَد‍ِي‍ر‍ٌ
'Illā Tanşurūhu Faqad Naşarahu Al-Lahu 'Idh 'Akhrajahu Al-Ladhīna Kafarū Thāniya Athnayni 'Idh Humā Fī Al-Ghāri 'Idh Yaqūlu Lişāĥibihi Lā Taĥzan 'Inna Al-Laha Ma`anā Fa'anzala Al-Lahu Sakīnatahu `Alayhi Wa 'Ayyadahu Bijunūdin Lam Tarawhā Wa Ja`ala Kalimata Al-Ladhīna Kafarū As-Suflá Wa Kalimatu Al-Lahi Hiya Al-`Ulyā Wa Allāhu `Azīzun Ĥakīmun 009-040 (ነቢዩን) ባትረዱት እነዚያ የካዱት ሕዝቦች የሁለት (ሰዎች) ሁለተኛ ኾኖ (ከመካ) ባወጡት ጊዜ አላህ በእርግጥ ረድቶታል፡፡ ሁለቱም በዋሻው ሳሉ ለጓደኛው አትዘን አላህ ከእኛ ጋር ነውና ባለ ጊዜ አላህም መረጋጋትን በእርሱ ላይ አወረደ፡፡ ባላያችኋቸውም ሰራዊት አበረታው፡፡ የእነዚያንም የካዱትን ሰዎች ቃል ዝቅተኛ አደረገ፡፡ የአላህም ቃል ለእርሷ ከፍተኛ ናት፡፡ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው፡፡ إِلاَّ تَ‍‍ن‍صُر‍ُو‍هُ فَقَ‍‍د‍ْ نَصَرَهُ ا‍للَّهُ إِذْ أَخْرَجَهُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَ
Anfirū Khifāfāan Wa Thiqālāan Wa Jāhidū Bi'amwālikum Wa 'Anfusikum Fī Sabīli Al-Lahi Dhālikum Khayrun Lakum 'In Kuntum Ta`lamūna 009-041 ቀላሎችም ከባዶችም ኾናችሁ ዝመቱ፡፡ በአላህም መንገድ በገንዘቦቻችሁ በነፍሶቻችሁም ታገሉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለናንተ በጣም የተሻለ ነው፡፡ ا‍ن‍فِرُوا‍ خِفَافا‍ً وَثِقَالا‍ً وَجَاهِدُوا‍ بِأَمْوَالِكُمْ وَأَن‍فُسِكُمْ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ ذَلِكُمْ خَيْر‍ٌ لَكُمْ إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تُمْ تَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Law Kāna `Arađāan Qarībāan Wa Safarāan Qāşidāan Lāttaba`ūka Wa Lakin Ba`udat `Alayhimu Ash-Shuqqatu Wa Sayaĥlifūna Bil-Lahi Law Astaţa`nā Lakharajnā Ma`akum Yuhlikūna 'Anfusahum Wa Allāhu Ya`lamu 'Innahum Lakādhibūna 009-042 (የጠራህባቸው ነገር) ቅርብ ጥቅምና መካከለኛ ጉዞ በኾነ ኖሮ በተከተሉህ ነበር፡፡ ግን በነሱ ላይ መንገዲቱ ራቀችባቸው፡፡ آ«በቻልንም ኖሮ ከእናንተ ጋር በወጣን ነበርآ» ሲሉ በአላህ ይምላሉ፡፡ ነፍሶቻቸውን ያጠፋሉ፡፡ አላህም እነሱ ውሸታሞች መኾናቸውን በእርግጥ ያውቃል፡፡ لَوْ ك‍‍َ‍ا‍نَ عَرَضا‍ً قَ‍‍ر‍‍ِيبا‍ً وَسَفَرا‍ً قَاصِدا‍ً لاَتَّبَع‍‍ُ‍و‍كَ وَلَكِ‍‍ن‍ْ بَعُدَتْ عَلَيْهِمُ ا‍لشُّقَّةُ وَسَيَحْلِف‍‍ُ‍و‍نَ بِ‍‍ا‍للَّهِ لَوْ ا‍سْتَط
`Afā Al-Lahu `Anka Lima 'Adhinta Lahum Ĥattá Yatabayyana Laka Al-Ladhīna Şadaqū Wa Ta`lama Al-Kādhibīna 009-043 አላህ ከአንተ ይቅር አለ፡፡ እነዚያ እውነተኛዎቹ ላንተ እስከሚገለጹልህና ውሸታሞቹንም እስከምታውቅ ድረስ ለነርሱ (እንዲቀሩ) ለምን ፈቀድክላቸው عَفَا ا‍للَّهُ عَ‍‍ن‍‍ْكَ لِمَ أَذِن‍تَ لَهُمْ حَتَّى يَتَبَيَّنَ لَكَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ صَدَقُو‍‍ا‍ وَتَعْلَمَ ا‍لْكَاذِب‍‍ِ‍ي‍نَ
Lā Yasta'dhinuka Al-Ladhīna Yu'uminūna Bil-Lahi Wa Al-Yawmi Al-'Ākhiri 'An Yujāhidū Bi'amwālihim Wa 'Anfusihim Wa Allāhu `Alīmun Bil-Muttaqīna 009-044 እነዚያ በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑት በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው ከመታገላቸው (ለመቅረት) ፈቃድን አይጠይቁህም፡፡ አላህም የሚፈሩትን ዐዋቂ ነው፡፡ لاَ يَسْتَأْذِنُكَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَا‍لْيَوْمِ ا‍لآخِرِ أَ‍ن‍ْ يُجَاهِدُوا‍ بِأَمْوَالِهِمْ وَأَن‍فُسِهِمْ وَا‍للَّهُ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ بِ‍‍ا‍لْمُتَّق‍‍ِ‍ي‍نَ
'Innamā Yasta'dhinuka Al-Ladhīna Lā Yu'uminūna Bil-Lahi Wa Al-Yawmi Al-'Ākhiri Wa Artābat Qulūbuhum Fahum Fī Raybihim Yataraddadūna 009-045 ፈቃድን የሚጠይቁህ እነዚያ በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑት ልቦቻቸውም የተጠራጠሩት ብቻ ናቸው፡፡ እነሱም በጥርጣሬያቸው ውስጥ ይዋልላሉ፡፡ إِ‍نّ‍‍َمَا يَسْتَأْذِنُكَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ لاَ يُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَا‍لْيَوْمِ ا‍لآخِرِ وَا‍رْتَابَتْ قُلُوبُهُمْ فَهُمْ فِي رَيْبِهِمْ يَتَرَدَّد‍ُو‍نَ
Wa Law 'Arādū Al-Khurūja La'a`addū Lahu `Uddatan Wa Lakin Kariha Al-Lahu Anbi`āthahum Fathabbaţahum Wa Qīla Aq`udū Ma`a Al-Qā`idīna 009-046 መውጣትንም ባሰቡ ኖሮ ለርሱ ዝግጅትን ባሰናዱ ነበር፡፡ ግን አላህ (ለመውጣት) እንቅስቃሴያቸውን ጠላ (አልሻውም)፡፡ አሰነፋቸውም፡፡ ከተቀማጮቹም ጋር ተቀመጡ ተባሉ፡፡ وَلَوْ أَرَادُوا‍ ا‍لْخُر‍ُو‍جَ لَأَعَدُّوا‍ لَهُ عُدَّة‍‍‍ً وَلَكِ‍‍ن‍ْ كَ‍‍ر‍‍ِهَ ا‍للَّهُ ا‍ن‍‍ْبِعَاثَهُمْ فَثَبَّطَهُمْ وَق‍‍ِ‍ي‍لَ ا‍ق‍‍ْعُدُوا‍ مَعَ ا‍لْقَاعِد‍ِي‍نَ
Law Kharajū Fīkum Mā Zādūkum 'Illā Khabālāan Wa La'awđa`ū Khilālakum Yabghūnakumu Al-Fitnata Wa Fīkum Sammā`ūna Lahum Wa Allāhu `Alīmun Biž-Žālimīna 009-047 ከእናንተ ጋር በወጡ ኖሮ ጥፋትን እንጂ አይጨምሩላችሁም ነበር፡፡ ሁከትንም የሚፈልጉላችሁ ሲኾኑ በመካከላችሁ (በማሳበቅ) ይቻኮሉ ነበር፡፡ በናንተም ውስጥ ለነሱ አዳማጮች አሏቸው፡፡ አላህም በዳዮችን ዐዋቂ ነው፡፡ لَوْ خَرَجُو‍‍ا‍ فِيكُ‍‍م‍ْ مَا زَادُوكُمْ إِلاَّ خَبَالا‍ً وَلَأَوْضَعُو‍‍ا‍ خِلاَلَكُمْ يَ‍‍ب‍‍ْغُونَكُمُ ا‍لْفِتْنَةَ وَفِيكُمْ سَ‍‍م‍ّ‍‍َاع‍‍ُ‍و‍نَ لَهُمْ وَا‍للَّهُ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ بِ‍‍ا‍لظَّالِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Laqadi Abtaghaw Al-Fitnata Min Qablu Wa Qallabū Laka Al-'Umūra Ĥattá Jā'a Al-Ĥaqqu Wa Žahara 'Amru Al-Lahi Wa Humrihūna 009-048 እነርሱ ጠይዎች ሲኾኑ እውነቱ እስከመጣና የአላህም ትዕዛዝ እስከተገለጸ ድረስ ከዚህ በፊት ሁከትን በእርግጥ ፈለጉ፡፡ ነገሮችንም ሁሉ አገላበጡልህ፡፡ لَقَدِ ا‍ب‍‍ْتَغَوُا ا‍لْفِتْنَةَ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلُ وَقَلَّبُو‍‍ا‍ لَكَ ا‍لأُم‍‍ُ‍و‍رَ حَتَّى ج‍‍َ‍ا‍ءَ ا‍لْحَقُّ وَظَهَرَ أَمْرُ ا‍للَّهِ وَهُمْ كَا‍ر‍‍ِه‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Minhum Man Yaqūlu A'dhan Lī Wa Lā Taftinnī 'Alā Fī Al-Fitnati Saqaţū Wa 'Inna Jahannama Lamuĥīţatun Bil-Kāfirīna 009-049 ከነሱም ውስጥ آ«ለእኔ ፍቀድልኝ አትሞክረኝምآ» የሚል ሰው አልለ፡፡ ንቁ! በመከራ ውስጥ ወደቁ፡፡ ገሀነምም ከሓዲዎችን በእርግጥ ከባቢ ናት፡፡ وَمِنْهُ‍‍م‍ْ مَ‍‍ن‍ْ يَق‍‍ُ‍و‍لُ ا‍ئْذَ‍ن‍ْ لِي وَلاَ تَفْتِ‍‍ن‍ّ‍‍ِ‍‍ي‍ أَلاَ فِي ا‍لْفِتْنَةِ سَقَطُو‍‍ا‍ وَإِ‍نّ‍‍َ جَهَ‍‍ن‍ّ‍‍َمَ لَمُحِيطَة‍‍‍ٌ بِ‍‍ا‍لْكَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
'In Tuşibka Ĥasanatun Tasu'uhum Wa 'In Tuşibka Muşībatun Yaqūlū Qad 'Akhadhnā 'Amranā Min Qablu Wa Yatawallaw Wa Hum Farūna 009-050 መልካም ነገር ብታገኝህ ታስከፋቸዋለች፡፡ መከራም ብታገኝህ آ«ከዚህ በፊት በእርግጥ ጥንቃቄያችንን ይዘናልآ» ይላሉ፡፡ እነርሱም ተደሳቾች ኾነው ይሸሻሉ፡፡ إِ‍ن‍ْ تُصِ‍‍ب‍‍ْكَ حَسَنَة‍‍‍ٌ تَسُؤْهُمْ وَإِ‍ن‍ْ تُصِ‍‍ب‍‍ْكَ مُصِيبَة‍‍‍ٌ يَقُولُو‍‍ا‍ قَ‍‍د‍ْ أَخَذْنَ‍‍ا‍ أَمْرَنَا مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلُ وَيَتَوَلَّوا وَهُمْ فَ‍‍ر‍‍ِح‍‍ُ‍و‍نَ
Qul Lan Yuşībanā 'Illā Mā Kataba Al-Lahu Lanā Huwa Mawlānā Wa `Alá Al-Lahi Falyatawakkali Al-Mu'uminūna 009-051 آ«አላህ ለኛ የጻፈልን (ጥቅም) እንጂ ሌላ አይነካንም፡፡ እርሱ ረዳታችን ነው፡፡ በአላህ ላይም ምእመናን ይመኩآ» በላቸው፡፡ قُ‍‍ل‍ْ لَ‍‍ن‍ْ يُصِيبَنَ‍‍ا إِلاَّ مَا كَتَبَ ا‍للَّهُ لَنَا هُوَ مَوْلاَنَا وَعَلَى ا‍للَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ
Qul Hal Tarabbaşūna Binā 'Illā 'Iĥdá Al-Ĥusnayayni Wa Naĥnu Natarabbaşu Bikum 'An Yuşībakumu Al-Lahu Bi`adhābin Min `Indihi 'Aw Bi'aydīnā Fatarabbaşū 'Innā Ma`akum Mutarabbişūna 009-052 آ«በእኛ ላይ ከሁለቱ መልካሞች አንደኛዋን እንጂ ሌላን ትጠባበቃላችሁን እኛም አላህ ከእርሱ በኾነው ቅጣት ወይም በእጆቻችን የሚያጠፋችሁ መኾኑን በናንተ ላይ እንጠባበቃለን፡፡ ተጠባበቁም እኛ ከእናንተ ጋር ተጠባባቂዎች ነንናآ» በላቸው፡፡ قُلْ هَلْ تَرَبَّص‍‍ُ‍و‍نَ بِنَ‍‍ا إِلاَّ إِحْدَى ا‍لْحُسْنَيَيْنِ وَنَحْنُ نَتَرَبَّصُ بِكُمْ أَ‍ن‍ْ يُصِيبَكُمُ ا‍للَّهُ بِعَذ‍َا‍ب‍‍‍ٍ مِنْ عِ‍‍ن‍‍ْدِهِ أَوْ بِأَيْدِينَا فَتَرَبَّصُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َا مَعَكُ‍‍م‍ْ مُتَرَبِّص‍‍ُ‍و
Qul 'Anfiqū Ţaw`āan 'Aw Karhāan Lan Yutaqabbala Minkum 'Innakum Kuntum Qawmāan Fāsiqīna 009-053 آ«ወዳችሁም ኾነ ጠልታችሁ ለግሱ፡፡ ከእናንተ ተቀባይ የላችሁም፡፡ እናንተ አመጸኞች ሕዝቦች ናችሁናآ» በላቸው፡፡ قُلْ أَن‍فِقُو‍‍ا‍ طَوْعاً أَوْ كَرْها‍ً لَ‍‍ن‍ْ يُتَقَبَّلَ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ إِ‍نّ‍‍َكُمْ كُ‍‍ن‍تُمْ قَوْما‍ً فَاسِق‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Mā Mana`ahum 'An Tuqbala Minhum Nafaqātuhum 'Illā 'Annahum Kafarū Bil-Lahi Wa Birasūlihi Wa Lā Ya'tūna Aş-Şalāata 'Illā Wa Hum Kusālá Wa Lā Yunfiqūna 'Illā Wa Humrihūna 009-054 ልግስናዎቻቸውን ከነሱ ተቀባይ የሚያገኙ ከመኾን እነሱ በአላህና በመልክተኛው የካዱ፣ ሶላትንም እነሱ ታካቾች ኾነው በስተቀር የማይሰግዱ፣ እነሱም ጠይዎች ኾነው በስተቀር የማይሰጡ መኾናቸው እንጂ ሌላ አልከለከላቸውም፡፡ وَمَا مَنَعَهُمْ أَ‍ن‍ْ تُ‍‍ق‍‍ْبَلَ مِنْهُمْ نَفَقَاتُهُمْ إِلاَّ أَ‍نّ‍‍َهُمْ كَفَرُوا‍ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَبِرَسُولِهِ وَلاَ يَأْت‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لصَّلاَةَ إِلاَّ وَهُمْ كُسَالَى وَلاَ يُ‍‍ن‍فِق‍‍ُ‍و‍نَ إِلاَّ وَهُمْ كَا‍ر‍‍ِه‍‍ُ‍و‍نَ
Falā Tu`jibka 'Amwāluhum Wa Lā 'Awlāduhum 'Innamā Yurīdu Al-Lahu Liyu`adhdhibahum Bihā Fī Al-Ĥayāati Ad-Dunyā Wa Tazhaqa 'Anfusuhum Wa Hum Kāfirūna 009-055 ገንዘቦቻቸውና ልጆቻቸውም አይድነቁህ፡፡ አላህ የሚሻው በቅርቢቱ ሕይወት በነርሱ (በገንዘቦቻቸውና በልጆቻቸው) ሊቀጣቸው ነፍሶቻቸውም እነሱ ከሓዲዎች ኾነው ሊወጡ ብቻ ነው፡፡ فَلاَ تُعْجِ‍‍ب‍‍ْكَ أَمْوَالُهُمْ وَلاَ أَوْلاَدُهُمْ إِ‍نّ‍‍َمَا يُ‍‍ر‍‍ِي‍دُ ا‍للَّهُ لِيُعَذِّبَهُ‍‍م‍ْ بِهَا فِي ا‍لْحَي‍‍َ‍ا‍ةِ ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا وَتَزْهَقَ أَن‍فُسُهُمْ وَهُمْ كَافِر‍ُو‍نَ
Wa Yaĥlifūna Bil-Lahi 'Innahum Laminkum Wa Mā Hum Minkum Wa Lakinnahum Qawmun Yafraqūna 009-056 እነሱም በእርግጥ ከእናንተ ለመኾናቸው በአላህ ይምላሉ፡፡ እነርሱም ከናንተ አይደሉም፡፡ ግን እነሱ (አጋሪዎችን ያገኘ እንዳያገኛቸው) የሚፈሩ ሕዝቦች ናቸው፡፡ وَيَحْلِف‍‍ُ‍و‍نَ بِ‍‍ا‍للَّهِ إِ‍نّ‍‍َهُمْ لَمِ‍‍ن‍‍ْكُمْ وَمَا هُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ وَلَكِ‍‍ن‍ّ‍‍َهُمْ قَوْم‍‍‍ٌ يَفْرَق‍‍ُ‍و‍نَ
Law Yajidūna Malja'an 'Aw Maghārātin 'Aw Muddakhalāan Lawallaw 'Ilayhi Wa Hum Yajmaĥūna 009-057 መጠጊያን ወይም ዋሻዎችን ወይም መግቢያን (ቀዳዳ) ባገኙ ኖሮ እነርሱ እየገሰገሱ ወደርሱ በሸሹ ነበር፡፡ لَوْ يَجِد‍ُو‍نَ مَلْجَأً أَوْ مَغَار‍َا‍تٍ أَوْ مُدَّخَلا‍ً لَوَلَّوْا إِلَيْهِ وَهُمْ يَ‍‍ج‍‍ْمَح‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Minhum Man Yalmizuka Fī Aş-Şadaqāti Fa'in 'U`ţū Minhā Rađū Wa 'In Lam Yu`ţaw Minhā 'Idhā Hum Yaskhūna 009-058 ከነሱም ውስጥ በምጽዋቶች የሚዘልፉህ ሰዎች አሉ፡፡ ከርሷም (የሚሹትን) ቢስሰጡ ይደሰታሉ፡፡ ከርሷም ባይስሰጡ እነሱ ያን ጊዜ ይጠላሉ፡፡ وَمِنْهُ‍‍م‍ْ مَ‍‍ن‍ْ يَلْمِزُكَ فِي ا‍لصَّدَق‍‍َ‍ا‍تِ فَإِنْ أُعْطُو‍‍ا‍ مِنْهَا رَضُو‍‍ا‍ وَإِ‍ن‍ْ لَمْ يُعْطَوْا مِنْهَ‍‍ا إِذَا هُمْ يَسْخَط‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Law 'Annahum Rađū Mā 'Ātāhumu Al-Lahu Wa Rasūluhu Wa Qālū Ĥasbunā Al-Lahu Sayu'utīnā Al-Lahu Min Fađlihi Wa Rasūluhu 'Innā 'Ilá Al-Lahi Rāghibūna 009-059 እነሱም አላህና መልክተኛው የሰጣቸውን በወደዱ፣ آ«አላህም በቂያችን ነው፤ አላህ ከችሮታው በእርግጥ ይሰጠናል፣ መልክተኛውም (ይሰጠናል)፣ እኛ ወደ አላህ ከጃዮች ነንآ» ባሉ ኖሮ (ለነሱ በተሻላቸው ነበር)፡፡ وَلَوْ أَ‍نّ‍‍َهُمْ رَضُو‍‍ا‍ مَ‍‍ا آتَاهُمُ ا‍للَّهُ وَرَسُولُهُ وَقَالُو‍‍ا‍ حَسْبُنَا ا‍للَّهُ سَيُؤْتِينَا ا‍للَّهُ مِ‍‍ن‍ْ فَضْلِهِ وَرَسُولُهُ إِ‍نّ‍‍َ‍‍ا إِلَى ا‍للَّهِ رَاغِب‍‍ُ‍و‍نَ
'Innamā Aş-Şadaqātu Lilfuqarā'i Wa Al-Masākīni Wa Al-`Āmilīna `Alayhā Wa Al-Mu'uallafati Qulūbuhum Wa Fī Ar-Riqābi Wa Al-Ghārimīna Wa Fī Sabīli Al-Lahi Wa Aibni As-Sabīli Farīđatan Mina Al-Lahi Wa Allāhu `Alīmun Ĥakīmun 009-060 ግዴታ ምጽዋቶች (የሚከፈሉት) ለድኾች፣ ለምስኪኖችም፣ በርሷም ላይ ለሚሠሩ ሠራተኞች፣ ልቦቻቸውም (በእስልምና) ለሚለማመዱት፣ ጫንቃዎችንም (በባርነት ተገዢዎችን) ነጻ በማውጣት፣ በባለ ዕዳዎችም፣ በአላህ መንገድም በሚሠሩ፣ በመንገደኛም ብቻ ነው፡፡ ከአላህ የተደነገገች ግዴታ ናት፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ إِ‍نّ‍‍َمَا ا‍لصَّدَق‍‍َ‍ا‍تُ لِلْفُقَر‍َا‍ءِ وَا‍لْمَسَاك‍‍ِ‍ي‍نِ وَا‍لْعَامِل‍‍ِ‍ي‍نَ عَلَيْهَا وَا‍لْمُؤَلَّفَةِ قُلُوبُهُمْ وَفِي ا&z
Wa Minhumu Al-Ladhīna Yu'udhūna An-Nabīya Wa Yaqūlūna Huwa 'Udhunun Qul 'Udhunu Khayrin Lakum Yu'uminu Bil-Lahi Wa Yu'uminu Lilmu'uminīna Wa Raĥmatun Lilladhīna 'Āmanū Minkum Wa Al-Ladhīna Yu'udhūna Rasūla Al-Lahi Lahum `Adhābun 'Alīmun 009-061 ከእነሱም (ከመናፍቃን) እነዚያ ነቢዩን የሚያሰቃዩ آ«እርሱም ጆሮ ነውآ» (ወሬ ሰሚ ነው) የሚሉ አልሉ በላቸው፡፡ ለእናንተ የበጎ (ወሬ) ሰሚ ነው፡፡ በአላህ ያምናል፣ ምእምናንንም ያምናቸዋል፣ ከእናንተም ውስጥ ለነዚያ ላመኑት እዝነት ነው፡፡ እነዚያም የአላህን መልክተኛ የሚያሰቃዩ ለነሱ አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمِنْهُمُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يُؤْذ‍ُو‍نَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َبِيَّ وَيَقُول‍‍ُ‍و‍نَ هُوَ أُذُن‍‍‍ٌ قُلْ أُذُنُ خَيْر‍ٍ لَكُمْ يُؤْمِنُ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَيُؤْمِنُ لِلْمُؤْمِن‍Yaĥlifūna Bil-Lahi Lakum Liyurđūkum Wa Allāhu Wa Rasūluhu 'Aĥaqqu 'An Yurđūhu 'In Kānū Mu'uminīna 009-062 አላህንና መልክተኛውን ሊያስወድዱ ተገቢያቸው ሲኾን እናንተን ያስወደዷችሁ ዘንድ በአላህ ይምሉላችኋል፡፡ ምእምናኖች ቢኾኑ (አላህንና መልክተኛውን ያስወድዱ)፡፡ يَحْلِف‍‍ُ‍و‍نَ بِ‍‍ا‍للَّهِ لَكُمْ لِيُرْضُوكُمْ وَا‍للَّهُ وَرَسُولُهُ أَحَقُّ أَ‍ن‍ْ يُرْض‍‍ُ‍و‍هُ إِ‍ن‍ْ كَانُو‍‍ا‍ مُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ
'Alam Ya`lamū 'Annahu Man Yuĥādidi Al-Laha Wa Rasūlahu Fa'anna Lahu Nāra Jahannama Khālidāan Fīhā Dhālika Al-Khizyu Al-`Ažīmu 009-063 አላህንና መልክተኛውን የሚከራከር ሰው ለእርሱ የገሀነም እሳት በውስጧ ዘውታሪ ሲኾን የተገባቺው መኾኑን አያውቁምን ይህ ታላቅ ውርደት ነው፡፡ أَلَمْ يَعْلَمُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍نّ‍‍َهُ مَ‍‍ن‍ْ يُحَادِدِ ا‍للَّهَ وَرَسُولَهُ فَأَ‍نّ‍‍َ لَهُ ن‍‍َ‍ا‍رَ جَهَ‍‍ن‍ّ‍‍َمَ خَالِدا‍ً فِيهَا ذَلِكَ ا‍لْخِزْيُ ا‍لْعَظ‍‍ِ‍ي‍مُ
Yaĥdharu Al-Munāfiqūna 'An Tunazzala `Alayhim Sūratun Tunabbi'uhum Bimā Fī Qulūbihim Quli Astahzi'ū 'Inna Al-Laha Mukhrijun Mā Taĥdharūna 009-064 መናፍቃን በልቦቻቸው ውስጥ ያለውን ነገር የምትነግራቸው ሱራ በእነርሱ ላይ መውረዷን ይፈራሉ፡፡ آ«አላግጡ አላህ የምትፈሩትን ሁሉ ገላጭ ነውآ» በላቸው፡፡ يَحْذَرُ ا‍لْمُنَافِق‍‍ُ‍و‍نَ أَ‍ن‍ْ تُنَزَّلَ عَلَيْهِمْ سُورَة‍‍‍ٌ تُنَبِّئُهُ‍‍م‍ْ بِمَا فِي قُلُوبِهِمْ قُلِ ا‍سْتَهْزِئُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ مُخْ‍‍ر‍‍ِج‍‍‍ٌ مَا تَحْذَر‍ُو‍نَ
Wa La'in Sa'altahum Layaqūlunna 'Innamā Kunnā Nakhūđu Wa Nal`abu Qul 'Abiālllahi Wa 'Āyātihi Wa Rasūlihi Kuntum Tastahzi'ūna 009-065 በእርግጥ ብትጠይቃቸው آ«እኛ የምንዘባርቅና የምንጫወት ብቻ ነበርንآ» ይላሉ፡፡ آ«በአላህና በአንቀጾቹ፣ በመልክተኛውም ታላግጡ ነበራችሁንآ» በላቸው፡፡ وَلَئِ‍‍ن‍ْ سَأَلْتَهُمْ لَيَقُولُ‍‍ن‍ّ‍‍َ إِ‍نّ‍‍َمَا كُ‍‍ن‍ّ‍‍َا نَخ‍‍ُ‍و‍ضُ وَنَلْعَبُ قُلْ أَبِاللَّهِ وَآيَاتِهِ وَرَسُولِهِ كُ‍‍ن‍تُمْ تَسْتَهْزِئ‍‍ُ‍و‍نَ
Lā Ta`tadhirū Qad Kafartum Ba`da 'Īmānikum 'In Na`fu `An Ţā'ifatin Minkum Nu`adhdhib Ţā'ifatan Bi'annahum Kānū Mujrimīna 009-066 አታመካኙ፤ ከእምነታችሁ በኋላ በእርግጥ ካዳችሁ፡፡ ከእናንተ አንዷን ጭፍራ ብንምር (ሌላዋን) ጭፍራ እነሱ ኃጢአተኞች በመኾናቸው እንቀጣለን፡፡ لاَ تَعْتَذِرُوا‍ قَ‍‍د‍ْ كَفَرْتُ‍‍م‍ْ بَعْدَ إِيمَانِكُمْ إِ‍ن‍ْ نَعْفُ عَ‍‍ن‍ْ ط‍‍َ‍ا‍ئِفَة‍‍‍ٍ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ نُعَذِّ‍‍ب‍ْ ط‍‍َ‍ا‍ئِفَة‍‍‍ً بِأَ‍نّ‍‍َهُمْ كَانُو‍‍ا‍ مُ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Al-Munāfiqūna Wa Al-Munāfiqātu Ba`đuhum Min Ba`đin Ya'murūna Bil-Munkari Wa Yanhawna `Ani Al-Ma`rūfi Wa Yaqbiđūna 'Aydiyahum Nasū Al-Laha Fanasiyahum 'Inna Al-Munāfiqīna Humu Al-Fāsiqūna 009-067 መናፍቃንና መናፍቃት ከፊሎቻቸው ከከፊሉ ናቸው፡፡ በመጥፎ ነገር ያዛሉ ከደግም ነገር ይከለክላሉ፡፡ እጆቻቸውንም (ከልግስና) ይሰበስባሉ፡፡ አላህን ረሱ፡፡፤ ስለዚህ (እርሱ) ዋቸው፡፡ መናፍቃን አመጸኞቹ እነሱ ናቸው፡፡ ا‍لْمُنَافِق‍‍ُ‍و‍نَ وَا‍لْمُنَافِق‍‍َ‍ا‍تُ بَعْضُهُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ بَعْض‍‍‍ٍ يَأْمُر‍ُو‍نَ بِ‍‍ا‍لْمُ‍‍ن‍‍ْكَ‍‍ر‍ِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ ا‍لْمَعْر‍ُو‍فِ وَيَ‍‍ق‍‍ْبِض‍‍ُ‍و‍ Wa`ada Al-Lahu Al-Munāfiqīna Wa Al-Munāfiqāti Wa Al-Kuffāra Nāra Jahannama Khālidīna Fīhā Hiya Ĥasbuhum Wa La`anahumu Al-Lahu Wa Lahum `Adhābun Muqīmun 009-068 መናፍቃንንና መናፍቃትን፣ ከሓዲዎችንም አላህ የገሀነምን እሳት በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ ቃል ገብቶላቸዋል፡፡ እርሷ በቂያቸው ናት፡፡ አላህም ረግሟቸዋል፡፡ ለእነርሱም ዘውታሪ ቅጣት አላቸው፡፡ وَعَدَ ا‍للَّهُ ا‍لْمُنَافِق‍‍ِ‍ي‍نَ وَا‍لْمُنَافِق‍‍َ‍ا‍تِ وَا‍لْكُفّ‍‍َ‍ا‍رَ ن‍‍َ‍ا‍رَ جَهَ‍‍ن‍ّ‍‍َمَ خَالِد‍ِي‍نَ فِيهَا هِيَ حَسْبُهُمْ وَلَعَنَهُمُ ا‍للَّهُ وَلَهُمْ عَذ‍َا‍ب‍‍‍ٌ مُق‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Kālladhīna Min Qablikum Kānū 'Ashadda Minkum Qūwatan Wa 'Akthara 'Amwālāan Wa 'Awlādāan Fāstamta`ū Bikhalāqihim Fāstamta`tum Bikhalāqikum Kamā Astamta`a Al-Ladhīna Min Qablikum Bikhalāqihim Wa Khuđtum Kālladhī Khāđū 'Ūlā'ika Ĥabiţat 'A`māluhum Ad-Dunyā Wa Al-'Ākhirati Wa 'Ūlā'ika Humu Al-Khāsirūna 009-069 እንደነዚያ ከናንተ በፊት እንደ ነበሩት ናችሁ፡፡ ከእናንተ ይበልጥ በኃይል የበረቱ በገንዘቦችም በልጆችም ይበልጥ የበዙ ነበሩ፡፡ በዕድላቸውም ተጠቀሙ፡፡ እነዚያም ከእናንተ በፊት የነበሩት በዕድላቸው እንደተጠቀሙ በዕድላችሁ ተጠቀማችሁ፡፡ እንደነዚያም እንደዘባረቁት ዘባረቃችሁ፡፡ እነዚያ ሥራዎቻቸው በቅርቢቱም በመጨረሻይቱም ዓለም ተበላሹ፡፡ እነዚያም ከሳሪዎቹ እነሱ ናቸው፡፡ كَالَّذ‍ِي‍نَ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِكُمْ كَانُ‍‍و‍‍ا‍ أَشَدَّ مِ‍‍ن‍
'Alam Ya'tihim Naba'u Al-Ladhīna Min Qablihim Qawmi Nūĥin Wa `Ādin Wa Thamūda Wa Qawmi 'Ibrāhīma Wa 'Aşĥābi Madyana Wa Al-Mu'utafikāti 'Atat/hum Rusuluhum Bil-Bayyināti Famā Kāna Al-Lahu Liyažlimahum Wa Lakin Kānū 'Anfusahum Yažlimūna 009-070 የእነዚያ ከእናንተ በፊት የነበሩት የኑሕ ሕዝቦች፣ የዓድና የሰሙድም፣ የኢብራሂምም ሕዝቦች የመድየን ባለቤቶችና የተገልባጮቹም ከተሞች ወሬ አልመጣላቸውምን መልክተኞቻቸው በተዓምራት መጧቸው፡፡ አላህም የሚበድላቸው አልነበረም፡፡ ግን ነፍሶቻቸውን የሚበድሉ ነበሩ፡፡ أَلَمْ يَأْتِهِمْ نَبَأُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِهِمْ قَوْمِ ن‍‍ُ‍و‍ح‍‍‍ٍ وَع‍‍َ‍ا‍د‍ٍ وَثَم‍‍ُ‍و‍دَ وَقَوْمِ إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مَ وَأَصْح‍ Wa Al-Mu'uminūna Wa Al-Mu'uminātu Ba`đuhum 'Awliyā'u Ba`đin Ya'murūna Bil-Ma`rūfi Wa Yanhawna `Ani Al-Munkari Wa Yuqīmūna Aş-Şalāata Wa Yu'utūna Az-Zakāata Wa Yuţī`ūna Al-Laha Wa Rasūlahu 'Ūlā'ika Sayarĥamuhumu Al-Lahu 'Inna Al-Laha `Azīzun Ĥakīmun 009-071 ምእምንና ምእምናትም ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ በደግ ነገር ያዛሉ፤ ከክፉም ይከለክላሉ፡፡ ሶላትንም ይሰግዳሉ፡፡ ዘካንም ይሰጣሉ፡፡ አላህንና መልክተኛውንም ይታዘዛሉ፡፡ እነዚያን አላህ በእርግጥ ያዝንላቸዋል፡፡ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَالْمُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ وَا‍لْمُؤْمِن‍‍َ‍ا‍تُ بَعْضُهُمْ أَوْلِي‍‍َ‍ا‍ءُ بَعْض‍‍‍ٍ يَأْمُر‍ُو‍نَ بِ‍‍ا‍لْمَعْر‍ُو‍فِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ ا‍لْمُ‍‍ن‍كَ‍‍ر‍ِ وَيُقِيم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa`ada Al-Lahu Al-Mu'uminīna Wa Al-Mu'umināti Jannātin Tajrī Min Taĥtihā Al-'Anhāru Khālidīna Fīhā Wa Masākina Ţayyibatan Fī Jannāti `Adnin Wa Riđwānun Mina Al-Lahi 'Akbaru Dhālika Huwa Al-Fawzu Al-`Ažīmu 009-072 አላህ ምእምናንንና ምእምናትን ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ በመኖሪያ ገነቶችም ውስጥ መልካም መኖሪያ ቤቶችን ቃል ገብቶላቸዋል፡፡ ከአላህም የኾነው ውዴታ ከሁሉ የበለጠ ነው፡፡ ይህ እርሱ ታላቅ እድል ነው፡፡ وَعَدَ ا‍للَّهُ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ وَا‍لْمُؤْمِن‍‍َ‍ا‍تِ جَ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ تَ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِي مِ‍‍ن‍ْ تَحْتِهَا ا‍لأَنْه‍‍َ‍ا‍رُ خَالِدYā 'Ayyuhā An-Nabīyu Jāhidi Al-Kuffāra Wa Al-Munāfiqīna Wa Aghluž `Alayhim Wa Ma'wāhum Jahannamu Wa Bi'sa Al-Maşīru 009-073 አንተ ነቢዩ ሆይ! ከሓዲዎችንና መናፍቃንን ታገል፡፡ በእነሱም ላይ ጨክን፡፡ መኖሪያቸውም ገሀነም ናት፡፡ መመለሻይቱም ከፋች፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َبِيُّ جَاهِدِ ا‍لْكُفّ‍‍َ‍ا‍رَ وَا‍لْمُنَافِق‍‍ِ‍ي‍نَ وَا‍غْلُظْ عَلَيْهِمْ وَمَأْوَاهُمْ جَهَ‍‍ن‍ّ‍‍َمُ وَبِئْسَ ا‍لْمَص‍‍ِ‍ي‍‍ر‍ُ
Yaĥlifūna Bil-Lahi Mā Qālū Wa Laqad Qālū Kalimata Al-Kufri Wa Kafarū Ba`da 'Islāmihim Wa Hammū Bimā Lam Yanālū Wa Mā Naqamū 'Illā 'An 'Aghnāhumu Al-Lahu Wa Rasūluhu Min Fađlihi Fa'in Yatūbū Yaku Khayrāan Lahum Wa 'In Yatawallaw Yu`adhdhibhumu Al-Lahu `Adhābāan 'Alīmāan Ad-Dunyā Wa Al-'Ākhirati Wa Mā Lahum Al-'Arđi Min Wa Līyin Wa Lā Naşīrin 009-074 ምንም ያላሉ ለመኾናቸው በአላህ ይምላሉ፡፡ የክህደትንም ቃል በእርግጥ አሉ፡፡ ከእስልምናቸውም በኋላ ካዱ፡፡ ያላገኙትንም ነገር አሰቡ፡፡ አላህም ከችሮታው መልክተኛውም (እንደዚሁ) ያከበራቸው መኾኑን እንጂ ሌላን አልጠሉም፡፡ ቢጸጸቱም ለእነሱ የተሻለ ይኾናል፡፡ ቢሸሹም አላህ በቅርቢቱና በመጨረሻይቱ ዓለም አሳማሚን ቅጣት ይቀጣቸዋል፡፡ ለእነሱም በምድር ውስጥ ምንም ወዳጅና ረዳት የላቸውም፡፡ يَحْلِف‍‍ُ‍و‍نَ بِ‍‍ا‍للَّهِ مَا قَالُو‍‍ا‍ وَلَقَ‍‍د‍ْ قَالُو‍‍ا‍ كَلِمَةَ Wa Minhum Man `Āhada Al-Laha La'in 'Ātānā Min Fađlihi Lanaşşaddaqanna Wa Lanakūnanna Mina Aş-Şāliĥīna 009-075 ከእነሱም آ«አላህን ከችሮታው ቢሰጠን በእርግጥ እንመጸውታለን ከመልካሞቹም በእርግጥ እንኾናለንآ» ሲል ቃል የተጋባ አልለ፡፡ وَمِنْهُ‍‍م‍ْ مَنْ عَاهَدَ ا‍للَّهَ لَئِ‍‍ن‍ْ آتَانَا مِ‍‍ن‍ْ فَضْلِهِ لَنَصَّدَّقَ‍‍ن‍ّ‍‍َ وَلَنَكُونَ‍‍ن‍ّ‍‍َ مِنَ ا‍لصَّالِح‍‍ِ‍ي‍نَ
Falammā 'Ātāhum Min Fađlihi Bakhilū Bihi Wa Tawallaw Wa Hum Mu`rūna 009-076 ከችሮታውም በሰጣቸው ጊዜ በእርሱ ሰሰቱ፡፡ እነሱ (ኪዳናቸውን) የተዉ ኾነውም ዞሩ፡፡ فَلَ‍‍م‍ّ‍‍َ‍‍ا آتَاهُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ فَضْلِهِ بَخِلُو‍‍ا‍ بِهِ وَتَوَلَّوا وَهُ‍‍م‍ْ مُعْ‍‍ر‍‍ِض‍‍ُ‍و‍نَ
Fa'a`qabahum Nifāqāan Fī Qulūbihim 'Ilá Yawmi Yalqawnahu Bimā 'Akhlafū Al-Laha Mā Wa`adūhu Wa Bimā Kānū Yakdhibūna 009-077 አላህንም ቃል የገቡለትን በማፍረሳቸውና ይዋሹትም በነበሩት ምክንያት እስከሚገናኙት ቀን ድረስ ንፍቅናን አስከተላቸው፡፡ فَأَعْقَبَهُمْ نِفَاقا‍ً فِي قُلُوبِهِمْ إِلَى يَوْمِ يَلْقَوْنَهُ بِمَ‍‍ا‍ أَخْلَفُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ مَا وَعَد‍ُو‍هُ وَبِمَا كَانُو‍‍ا‍ يَكْذِب‍‍ُ‍و‍نَ
'Alam Ya`lamū 'Anna Al-Laha Ya`lamu Sirrahum Wa Najwāhum Wa 'Anna Al-Laha `Allāmu Al-Ghuyūbi 009-078 አላህ ምስጢራቸውንና ውይይታቸውን የሚያውቅ መኾኑን አላህም ሩቆችን ሁሉ በጣም ዐዋቂ መኾኑን አያውቁምን أَلَمْ يَعْلَمُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ يَعْلَمُ سِرَّهُمْ وَنَ‍‍ج‍‍ْوَاهُمْ وَأَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ عَلاَّمُ ا‍لْغُي‍‍ُ‍و‍ب‍ِ
Al-Ladhīna Yalmizūna Al-Muţţawwi`īna Mina Al-Mu'uminīna Fī Aş-Şadaqāti Wa Al-Ladhīna Lā Yajidūna 'Illā Juhdahum Fayaskharūna Minhum Sakhira Al-Lahu Minhum Wa Lahum `Adhābun 'Alīmun 009-079 እነዚያ ከምእምናን በምጽዋቶች ፈቃደኛ የኾኑትን፣ እነዚያንም የችሎታቸውን ያክል እንጅ የማያገኙትን ሰዎች የሚያነውሩ፣ ከእነሱም የሚስቁ አላህ ከነሱ ይሳለቅባቸዋል፤ (ይቀጣቸዋል)፡፡ ለእነሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَلْمِز‍ُو‍نَ ا‍لْمُطَّوِّع‍‍ِ‍ي‍نَ مِنَ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ فِي ا‍لصَّدَق‍‍َ‍ا‍تِ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ لاَ يَجِد‍ُو‍نَ إِلاَّ جُهْدَهُمْ فَيَسْخَر‍ُو‍نَ مِنْهُمْ سَخِ‍‍ر‍َ
Astaghfir Lahum 'Aw Lā Tastaghfir Lahum 'In Tastaghfir Lahum Sab`īna Marratan Falan Yaghfira Al-Lahu Lahum Dhālika Bi'annahum Kafarū Bil-Lahi Wa Rasūlihi Wa Allāhu Lā Yahdī Al-Qawma Al-Fāsiqīna 009-080 ለእነርሱ ምሕረትን ለምንላቸው፤ ወይም ለእነሱ ምሕረትን አትለምንላቸው (እኩል ነው)፡፡ ለእነሱ ሰባ ጊዜ ምሕረትን ብትለምንላቸው አላህ ለነሱ በፍጹም አይምርም፡፡ ይህ እነርሱ አላህና መልክተኛውን በመካዳቸው ነው፡፡ አላህም አመጸኞች ሕዝቦችን አያቀናም፡፡ ا‍سْتَغْفِرْ لَهُمْ أَوْ لاَ تَسْتَغْفِرْ لَهُمْ إِ‍ن‍ْ تَسْتَغْفِرْ لَهُمْ سَ‍‍ب‍‍ْع‍‍ِ‍ي‍نَ مَرَّة‍‍‍ً فَلَ‍‍ن‍ْ يَغْفِ‍‍ر‍َ ا‍للَّهُ لَهُمْ ذَلِكَ بِأَ‍نّ‍‍َهُمْ كَفَرُوا‍ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَرَسُولِهِ وَا‍للَّهُ لاَ يَهْدِي Fariĥa Al-Mukhallafūna Bimaq`adihim Khilāfa Rasūli Al-Lahi Wa Karihū 'An Yujāhidū Bi'amwālihim Wa 'Anfusihim Fī Sabīli Al-Lahi Wa Qālū Lā Tanfirū Fī Al-Ĥarri Qul Nāru Jahannama 'Ashaddu Ĥarrāan Law Kānū Yafqahūna 009-081 እነዚያ ከዘመቻ የቀሩት ከአላህ መልክተኛ በኋላ በመቀመጣቸው ተደሰቱ፡፡ በአላህም መንገድ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው መታገልን ጠሉ፡፡ آ«በሐሩር አትኺዱآ» አሉም፡፡ آ«የገሀነም እሳት ተኳሳነቱ በጣም የበረታ ነውآ» በላቸው፡፡ የሚያውቁ ቢኾኑ ኖሮ (አይቀሩም ነበር)፡፡ فَ‍‍ر‍‍ِحَ ا‍لْمُخَلَّف‍‍ُ‍و‍نَ بِمَ‍‍ق‍‍ْعَدِهِمْ خِلاَفَ رَس‍‍ُ‍و‍لِ ا‍للَّهِ وَكَ‍‍ر‍‍ِهُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍ن‍ْ يُجَاهِدُوا‍ بِأَمْوَالِهِمْ وَأَن‍فُسِهِمْ فِي سَب‍ Falyađĥakū Qalīlāan Wa Līabkū Kathīrāan Jazā'an Bimā Kānū Yaksibūna 009-082 ጥቂትንም ይሳቁ፡፡ ይሠሩት በነበሩት ዋጋ ብዙን ያለቅሳሉ፡፡ فَلْيَضْحَكُو‍‍ا‍ قَلِيلا‍ً وَلْيَ‍‍ب‍‍ْكُو‍‍ا‍ كَثِيرا‍ً جَز‍َا‍ء‍ً بِمَا كَانُو‍‍ا‍ يَكْسِب‍‍ُ‍و‍نَ
Fa'in Raja`aka Al-Lahu 'Ilá Ţā'ifatin Minhum Fāsta'dhanūka Lilkhurūji Faqul Lan Takhrujū Ma`iya 'Abadāan Wa Lan Tuqātilū Ma`iya `Adūwāan 'Innakum Rađītum Bil-Qu`ūdi 'Awwala Marratinq`udū Ma`a Al-Khālifīna 009-083 ከእነሱም ወደ ኾነችው ጭፍራ አላህ ቢመልስህ (ከአንተ ጋር) ለመውጣትም ቢያስፈቅዱህ፡-آ«ከኔ ጋር በፍጹም አትወጡም፡፡ ከእኔም ጋር ጠላትን አትዋጉም፡፡ እናንተ በመጀመሪያ ጊዜ መቀመጥን ወዳችኋልና፡፡ ከተቀማጮቹ ጋርም ተቀመጡآ» በላቸው፡፡ فَإِ‍ن‍ْ رَجَعَكَ ا‍للَّهُ إِلَى ط‍‍َ‍ا‍ئِفَة‍‍‍ٍ مِنْهُمْ فَاسْتَأْذَن‍‍ُ‍و‍كَ لِلْخُر‍ُو‍جِ فَقُ‍‍ل‍ْ لَ‍‍ن‍ْ تَخْرُجُو‍‍ا‍ مَعِيَ أَبَدا‍ً وَلَ‍‍ن‍ْ تُقَاتِلُو‍‍ا‍ مَعِيَ عَدُوّا‍ً إِ‍نّ&zw
Wa Lā Tuşalli `Alá 'Aĥadin Minhum Māta 'Abadāan Wa Lā Taqum `Alá Qabrihi 'Innahum Kafarū Bil-Lahi Wa Rasūlihi Wa Mātū Wa Hum Fāsiqūna 009-084 ከእነሱም በአንድም በሞተ ሰው ላይ ፈጽሞ አትስገድ፡፡ በመቃብሩም ላይ አትቁም፡፡ እነሱ አላህንና መልክተኛውን ክደዋልና፡፡ እነሱም አመጸኞች ኾነው ሞተዋልና፡፡ وَلاَ تُصَلِّ عَلَى أَحَد‍ٍ مِنْهُ‍‍م‍ْ م‍‍َ‍ا‍تَ أَبَدا‍ً وَلاَ تَقُمْ عَلَى قَ‍‍ب‍‍ْ‍‍ر‍‍ِهِ إِ‍نّ‍‍َهُمْ كَفَرُوا‍ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَرَسُولِهِ وَمَاتُو‍‍ا‍ وَهُمْ فَاسِق‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Lā Tu`jibka 'Amwāluhum Wa 'Awlāduhum 'Innamā Yurīdu Al-Lahu 'An Yu`adhdhibahum Bihā Fī Ad-Dunyā Wa Tazhaqa 'Anfusuhum Wa Hum Kāfirūna 009-085 ገንዘቦቻቸውና ልጆቻቸውም አይድነቁህ፡፡ አላህ የሚሻው በቅርቢቱ ዓለም በነሱ ሊቀጣቸውና ከሓዲዎችም ኾነው ነፍሶቻቸው እንዲወጡ ብቻ ነው፡፡ وَلاَ تُعْجِ‍‍ب‍‍ْكَ أَمْوَالُهُمْ وَأَوْلاَدُهُمْ إِ‍نّ‍‍َمَا يُ‍‍ر‍‍ِي‍دُ ا‍للَّهُ أَ‍ن‍ْ يُعَذِّبَهُ‍‍م‍ْ بِهَا فِي ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا وَتَزْهَقَ أَن‍فُسُهُمْ وَهُمْ كَافِر‍ُو‍نَ
Wa 'Idhā 'Unzilat Sūratun 'An 'Āminū Bil-Lahi Wa Jāhidū Ma`a Rasūlihi Asta'dhanaka 'Ū Aţ-Ţawli Minhum Wa Qālū Dharnā Nakun Ma`a Al-Qā`idīna 009-086 በአላህ እመኑ፡፡ ከመልክተኛውም ጋር ኾናችሁ ታገሉ፤ በማለት ምዕራፍ በተወረደች ጊዜ ከነሱ የሰፊ ሀብት ባለቤቶች የኾኑት (ለመቅረት) ፈቃድ ይጠይቁሃል፡፡ آ«ከተቀማጮቹ ጋርም እንኹን ተወንآ» ይሉሃል፡፡ وَإِذَا أُن‍زِلَتْ سُورَةٌ أَ‍ن‍ْ آمِنُو‍‍ا‍ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَجَاهِدُوا‍ مَعَ رَسُولِهِ ا‍سْتَأْذَنَكَ أ‍ُ‍وْلُو‍‍ا‍ ا‍لطَّوْلِ مِنْهُمْ وَقَالُو‍‍ا‍ ذَرْنَا نَكُ‍‍ن‍ْ مَعَ ا‍لْقَاعِد‍ِي‍نَ
Rađū Bi'an Yakūnū Ma`a Al-Khawālifi Wa Ţubi`a `Alá Qulūbihim Fahum Lā Yafqahūna 009-087 በቤት ከሚቀሩት ጋር መኾናቸውን ወደዱ፡፡ በልቦቻቸውም ላይ (ዝገት) ታተመባቸው፡፡ ስለዚህ እነሱ አያውቁም፡፡ رَضُو‍‍ا‍ بِأَ‍ن‍ْ يَكُونُو‍‍ا‍ مَعَ ا‍لْخَوَالِفِ وَطُبِعَ عَلَى قُلُوبِهِمْ فَهُمْ لاَ يَفْقَه‍‍ُ‍و‍نَ
Lakini Ar-Rasūlu Wa Al-Ladhīna 'Āmanū Ma`ahu Jāhadū Bi'amwālihim Wa 'Anfusihim Wa 'Ūlā'ika Lahumu Al-Khayrātu Wa 'Ūlā'ika Humu Al-Mufliĥūna 009-088 ግን መልክተኛው እነዚያም ከርሱ ጋር ያመኑት በገንዘቦቻቸውም በነፍሶቻቸውም ታገሉ፡፡ እነዚያም መልካሞች ሁሉ ለነሱ ናቸው፡፡ እነዚያም እነሱ ምኞታቸውን ያገኙ ናቸው፡፡ لَكِنِ ا‍لرَّس‍‍ُ‍و‍لُ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ مَعَهُ جَاهَدُوا‍ بِأَمْوَالِهِمْ وَأَن‍فُسِهِمْ وَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ لَهُمُ ا‍لْخَيْر‍َا‍تُ وَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ هُمُ ا‍لْمُفْلِح‍‍ُ‍و‍نَ
'A`adda Al-Lahu Lahum Jannātin Tajrī Min Taĥtihā Al-'Anhāru Khālidīna Fīhā Dhālika Al-Fawzu Al-`Ažīmu 009-089 ለእነሱም ገነቶችን በሥራቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ አላህ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ ታላቅ ማግኘት ነው፡፡ أَعَدَّ ا‍للَّهُ لَهُمْ جَ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ تَ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِي مِ‍‍ن‍ْ تَحْتِهَا ا‍لأَنْه‍‍َ‍ا‍رُ خَالِد‍ِي‍نَ فِيهَا ذَلِكَ ا‍لْفَوْزُ ا‍لْعَظ‍‍ِ‍ي‍مُ
Wa Jā'a Al-Mu`adhdhirūna Mina Al-'A`rābi Liyu'udhana Lahum Wa Qa`ada Al-Ladhīna Kadhabū Al-Laha Wa Rasūlahu Sayuşību Al-Ladhīna Kafarū Minhum `Adhābun 'Alīmun 009-090 ከአዕራቦችም ይቅርታ ፈላጊዎቹ ለእነሱ እንዲፈቀድላቸው መጡ፡፡ እነዚያ አላህንና መልክተኛውን የዋሹትም ተቀመጡ፡፡ ከነሱ እነዚያን የካዱትን አሳማሚ ቅጣት በእርግጥ ይነካቸዋል፡፡ وَج‍‍َ‍ا‍ءَ ا‍لْمُعَذِّر‍ُو‍نَ مِنَ ا‍لأَعْر‍َا‍بِ لِيُؤْذَنَ لَهُمْ وَقَعَدَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَذَبُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ وَرَسُولَهُ سَيُص‍‍ِ‍ي‍بُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ مِنْهُمْ عَذ‍َا‍بٌ أَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Laysa `Alá Ađ-Đu`afā'i Wa Lā `Alá Al-Marđá Wa Lā `Alá Al-Ladhīna Lā Yajidūna Mā Yunfiqūna Ĥarajun 'Idhā Naşaĥū Lillahi Wa Rasūlihi Mā `Alá Al-Muĥsinīna Min Sabīlin Wa Allāhu Ghafūrun Raĥīmun 009-091 በደካሞች ላይ በበሽተኞችም ላይ በነዚያም የሚያወጡት ገንዘብ በማያገኙት ላይ ለአላህና ለመልክተኛው ፍጹም ታዛዦች ከኾኑ (ባይወጡም) ኃጢኣት የለባቸውም፡፡ በበጎ አድራጊዎች ላይ (የወቀሳ) መንገድ ምንም የለባቸውም፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ لَيْسَ عَلَى ا‍لضُّعَف‍‍َ‍ا‍ءِ وَلاَ عَلَى ا‍لْمَرْضَى وَلاَ عَلَى ا‍لَّذ‍ِي‍نَ لاَ يَجِد‍ُو‍نَ مَا يُ‍‍ن‍فِق‍‍ُ‍و‍نَ حَرَج‍‍‍ٌ إِذَا نَصَحُو‍‍ا‍ لِلَّهِ وَرَسُولِهِ مَا عَلَى ا‍لْمُحْسِن‍‍ِ‍ي‍نَ مِ‍‍ن Wa Lā `Alá Al-Ladhīna 'Idhā Mā 'Atawka Litaĥmilahum Qulta Lā 'Ajidu Mā 'Aĥmilukum `Alayhi Tawallaw Wa 'A`yunuhum Tafīđu Mina Ad-Dam`i Ĥazanāan 'Allā Yajidū Mā Yunfiqūna 009-092 በእነዚያም ልትጭናቸው በመጡህ ጊዜ آ«በርሱ ላይ የምጭናችሁ (አጋሰስ) አላገኝም፤آ» ያልካቸው ስትኾን የሚያወጡት ገንዘብ ባለማግኘታቸው ለማዘናቸው ዓይኖቻቸው እንባን እያፈሰሱ በዞሩት ላይ (የወቀሳ መንገድ የለባቸውም)፡፡ وَلاَ عَلَى ا‍لَّذ‍ِي‍نَ إِذَا مَ‍‍ا‍ أَتَوْكَ لِتَحْمِلَهُمْ قُلْتَ لاَ أَجِدُ مَ‍‍ا‍ أَحْمِلُكُمْ عَلَيْهِ تَوَلَّوا وَأَعْيُنُهُمْ تَف‍‍ِ‍ي‍ضُ مِنَ ا‍لدَّمْعِ حَزَناً أَلاَّ يَجِدُوا‍ مَا يُ‍‍ن‍فِق‍‍ُ‍و‍نَ
'Innamā As-Sabīlu `Alá Al-Ladhīna Yasta'dhinūnaka Wa Hum 'Aghniyā'u Rađū Bi'an Yakūnū Ma`a Al-Khawālifi Wa Ţaba`a Al-Lahu `Alá Qulūbihim Fahum Lā Ya`lamūna 009-093 (የወቀሳ) መንገዱ በእነዚያ እነሱ ባለጸጋዎች ኾነው ሳሉ ለመቅረት ፈቃድ በሚጠይቁህ ሰዎች ላይ ብቻ ነው፡፡ ከቀሪዎቹ ጋር መኾናቸውን ወደዱ፡፡ አላህም በልቦቻቸው ላይ አተመባቸው፤ ስለዚህ እነሱ አያውቁም፡፡ إِ‍نّ‍‍َمَا ا‍لسَّب‍‍ِ‍ي‍لُ عَلَى ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَسْتَأْذِنُونَكَ وَهُمْ أَغْنِي‍‍َ‍ا‍ءُ رَضُو‍‍ا‍ بِأَ‍ن‍ْ يَكُونُو‍‍ا‍ مَعَ ا‍لْخَوَالِفِ وَطَبَعَ ا‍للَّهُ عَلَى قُلُوبِهِمْ فَهُمْ لاَ يَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Ya`tadhirūna 'Ilaykum 'Idhā Raja`tum 'Ilayhim Qul Lā Ta`tadhirū Lan Nu'umina Lakum Qad Nabba'anā Al-Lahu Min 'Akhrikum Wa Sayará Al-Lahu `Amalakum Wa Rasūluhu Thumma Turaddūna 'Ilá `Ālimi Al-Ghaybi Wa Ash-Shahādati Fayunabbi'ukum Bimā Kuntum Ta`malūna 009-094 ወደእነሱ በተመለሳችሁ ጊዜ ምክንያታቸውን ያቀርቡላችኋል፡፡ አታመካኙ፤ እናንተን ፈጽሞ አናምንም፡፡ አላህ ከወሬዎቻችሁ በእርግጥ ነግሮናልና፡፡ አላህም ሥራችሁን በእርግጥ ያያል፡፡ መልክተኛውም (እንደዚሁ)፤ ከዚያም ሩቅንና ቅርብን ሁሉ ዐዋቂ ወደ ኾነው (አላህ) ትመለሳላችሁ ወዲያውም ትሠሩት የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል በላቸው፡፡ يَعْتَذِر‍ُو‍نَ إِلَيْكُمْ إِذَا رَجَعْتُمْ إِلَيْهِمْ قُ‍‍ل‍ْ لاَ تَعْتَذِرُوا‍ لَ‍‍ن‍ْ نُؤْمِنَ لَكُمْ قَ‍‍د‍ْ نَبَّأَنَا ا‍للَّهُ مِنْ أَخْبَا‍ر‍‍ِكُمْ وَسَيَرَى ا‍ Sayaĥlifūna Bil-Lahi Lakum 'Idhā Anqalabtum 'Ilayhim Litu`riđū `Anhum Fa'a`riđū `Anhum 'Innahum Rijsun Wa Ma'wāhum Jahannamu Jazā'an Bimā Kānū Yaksibūna 009-095 ወደእነሱ በተመለሳችሁ ጊዜ እንድትተውዋቸው ለእናንተ በእርግጥ በአላህ ይምላሉ፡፡ እነሱንም ተዋቸው፡፡ እነሱ እርኩሶች ናቸውና፡፡ ይሠሩትም በነበሩት ዋጋ መኖሪያቸው ገሀነም ነው፡፡ سَيَحْلِف‍‍ُ‍و‍نَ بِ‍‍ا‍للَّهِ لَكُمْ إِذَا ا‍ن‍قَلَ‍‍ب‍‍ْتُمْ إِلَيْهِمْ لِتُعْ‍‍ر‍‍ِضُو‍‍ا‍ عَنْهُمْ فَأَعْ‍‍ر‍‍ِضُو‍‍ا‍ عَنْهُمْ إِ‍نّ‍‍َهُمْ ‍ر‍‍ِ‍ج‍‍ْس‍‍‍ٌ وَمَأْوَاهُمْ جَهَ‍‍ن‍ّ‍‍َمُ جَز‍َا‍ء‍ً بِمَا كَانُو‍‍ا‍ Yaĥlifūna Lakum Litarđaw `Anhum Fa'in Tarđaw `Anhum Fa'inna Al-Laha Lā Yarđá `Ani Al-Qawmi Al-Fāsiqīna 009-096 ከእነሱ ትወዱላቸው ዘንድ ለናንተ ይምሉላችኋል፡፡ ከእነሱ ብትወዱም አላህ አመጸኞች ሕዝቦችን አይወድም፡፡ يَحْلِف‍‍ُ‍و‍نَ لَكُمْ لِتَرْضَوْا عَنْهُمْ فَإِ‍ن‍ْ تَرْضَوْا عَنْهُمْ فَإِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لاَ يَرْضَى عَنِ ا‍لْقَوْمِ ا‍لْفَاسِق‍‍ِ‍ي‍نَ
Al-'A`rābu 'Ashaddu Kufrāan Wa Nifāqāan Wa 'Ajdaru 'Allā Ya`lamū Ĥudūda Mā 'Anzala Al-Lahu `Alá Rasūlihi Wa Allāhu `Alīmun Ĥakīmun 009-097 አዕራቦች በክህደትና በንፍቅና በጣም የበረቱ፤ አላህም በመልክተኛው ላይ ያወረደውን ሕግጋት ባለማወቅ የተገቡ ናቸው፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ ا‍لأَعْر‍َا‍بُ أَشَدُّ كُفْرا‍ً وَنِفَاقا‍ً وَأَ‍ج‍‍ْدَرُ أَلاَّ يَعْلَمُو‍‍ا‍ حُد‍ُو‍دَ مَ‍‍ا‍ أَن‍زَلَ ا‍للَّهُ عَلَى رَسُولِهِ وَا‍للَّهُ عَل‍‍ِ‍ي‍مٌ حَك‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Wa Mina Al-'A`rābi Man Yattakhidhu Mā Yunfiqu Maghramāan Wa Yatarabbaşu Bikumu Ad-Dawā'ira `Alayhim Dā'iratu As-Saw'i Wa Allāhu Samī`un `Alīmun 009-098 ከአዕራቦችም (በአላህ መንገድ) የሚወጣውን (ገንዘብ) ዕዳ አድርጎ የሚይዝ በእናንተም ላይ የጊዜን መገለባበጥ የሚጠባበቅ ሰው አልለ፡፡ በእነሱ ላይ ጥፋቱ ይዙርባቸው፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ وَمِنَ ا‍لأَعْر‍َا‍بِ مَ‍‍ن‍ْ يَتَّخِذُ مَا يُ‍‍ن‍فِقُ مَغْرَما‍ً وَيَتَرَبَّصُ بِكُمُ ا‍لدَّو‍َا‍ئِ‍‍ر‍َ عَلَيْهِمْ د‍َا‍ئِرَةُ ا‍لسَّوْءِ وَا‍للَّهُ سَم‍‍ِ‍ي‍عٌ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Wa Mina Al-'A`rābi Man Yu'uminu Bil-Lahi Wa Al-Yawmi Al-'Ākhiri Wa Yattakhidhu Mā Yunfiqu Qurubātin `Inda Al-Lahi Wa Şalawāti Ar-Rasūli 'Alā 'Innahā Qurbatun Lahum Sayudkhiluhumu Al-Lahu Fī Raĥmatihi 'Inna Al-Laha Ghafūrun Raĥīmun 009-099 ከአዕራቦችም በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምን የሚሰጣቸውንም (ምጽዋቶች) አላህ ዘንድ መቃረቢያዎችና ወደ መልክተኛው ጸሎቶች መዳረሻ አድርጎ የሚይዝ ሰው አልለ፡፡ ንቁ! እርሷ ለእነሱ በእርግጥ አቃራቢ ናት፡፡ አላህ በችሮታው ውስጥ (በገነቱ) በእርግጥ ያስገባቸዋል፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ وَمِنَ ا‍لأَعْر‍َا‍بِ مَ‍‍ن‍ْ يُؤْمِنُ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَا‍لْيَوْمِ ا‍لآخِرِ وَيَتَّخِذُ مَا يُ‍‍ن‍فِقُ قُرُب‍‍َ‍ا‍تٍ عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍للَّهِ وَصَلَو‍َ
Wa As-Sābiqūna Al-'Awwalūna Mina Al-Muhājirīna Wa Al-'Anşāri Wa Al-Ladhīna Attaba`ūhum Bi'iĥsānin Rađiya Al-Lahu `Anhum Wa Rađū `Anhu Wa 'A`adda Lahum Jannātin Tajrī Taĥtahā Al-'Anhāru Khālidīna Fīhā 'Abadāan Dhālika Al-Fawzu Al-`Ažīmu 009-100 ከስደተኞቹና ከረዳቶቹም ሲኾኑ የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ ሥራ የተከተሏቸው አላህ ከእነሱ ወዷል ከእርሱም ወደዋል፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲኾኑ ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ ታላቅ ዕድል ነው፡፡ وَالسَّابِق‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لأَوَّل‍‍ُ‍و‍نَ مِنَ ا‍لْمُهَاجِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ وَا‍لأَن‍ص‍‍َ‍ا‍ر‍ِ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍تَّ
Wa Mimman Ĥawlakum Mina Al-'A`rābi Munāfiqūna Wa Min 'Ahli Al-Madīnati Maradū `Alá An-Nifāqi Lā Ta`lamuhum Naĥnu Na`lamuhum Sanu`adhdhibuhum Marratayni Thumma Yuraddūna 'Ilá `Adhābin `Ažīmin 009-101 በዙሪያችሁም ካሉት ከዐረብ ዘላኖች መናፍቃን አልሉ፡፡ ከመዲና ሰዎችም በንፍቅና ላይ በማመጽ የዘወተሩ አልሉ፡፡ አታውቃቸውም፡፡ እኛ እናውቃቸዋለን፡፡ ሁለት ጊዜ እንቀጣቸዋለን፡፡ ከዚያም ወደታላቅ ቅጣት ይመለሳሉ፡፡ وَمِ‍‍م‍ّ‍‍َنْ حَوْلَكُ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍لأَعْر‍َا‍بِ مُنَافِق‍‍ُ‍و‍نَ وَمِنْ أَهْلِ ا‍لْمَدِينَةِ مَرَدُوا‍ عَلَى ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍ِف‍‍َ‍ا‍قِ لاَ تَعْلَمُهُمْ نَحْنُ نَعْلَمُهُمْ سَنُعَذِّبُهُ‍‍م‍ْ مَرَّتَيْنِ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ يُرَدّ‍ُو‍نَ إِلَى عَذ&zwj
Wa 'Ākharūna A`tarafū Bidhunūbihim Khalaţū `Amalāan Şāliĥāan Wa 'Ākhara Sayyi'āan `Asá Al-Lahu 'An Yatūba `Alayhim 'Inna Al-Laha Ghafūrun Raĥīmun 009-102 ሌሎችም በኃጢአቶቻቸው የተናዘዙ መልካም ሥራንና ሌላን መጥፎ ሥራ የቀላቀሉ አልሉ፡፡ አላህ ከእነሱ ጸጸታቸውን ሊቀበል ይከጀላል፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ وَآخَر‍ُو‍نَ ا‍عْتَرَفُو‍‍ا‍ بِذُنُوبِهِمْ خَلَطُو‍‍ا‍ عَمَلا‍ً صَالِحا‍ً وَآخَرَ سَيِّئاً عَسَى ا‍للَّهُ أَ‍ن‍ْ يَت‍‍ُ‍و‍بَ عَلَيْهِمْ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ غَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Khudh Min 'Amwālihim Şadaqatan Tuţahhiruhum Wa Tuzakkīhim Bihā Wa Şalli `Alayhim 'Inna Şalātaka Sakanun Lahum Wa Allāhu Samī`un `Alīmun 009-103 ከገንዘቦቻቸው ስትኾን በእርሷ የምታጠራቸውና የምታፋፋቸው የኾነችን ምጽዋት ያዝ፡፡ ለነሱም ጸልይላቸው፡፡ ጸሎትህ ለእነሱ እርጋታ ነውና አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ خُذْ مِنْ أَمْوَالِهِمْ صَدَقَة‍‍‍ً تُطَهِّرُهُمْ وَتُزَكِّيهِ‍‍م‍ْ بِهَا وَصَلِّ عَلَيْهِمْ إِ‍نّ‍‍َ صَلاَتَكَ سَكَن‍‍‍ٌ لَهُمْ وَا‍للَّهُ سَم‍‍ِ‍ي‍عٌ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
'Alam Ya`lamū 'Anna Al-Laha Huwa Yaqbalu At-Tawbata `An `Ibādihi Wa Ya'khudhu Aş-Şadaqāti Wa 'Anna Al-Laha Huwa At-Tawwābu Ar-Raĥīmu 009-104 አላህ እርሱ ከባሮቹ ንስሓን የሚቀበል ምጽዋቶችንም የሚወስድ መኾኑን አላህም እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ መኾኑን አያውቁም أَلَمْ يَعْلَمُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ هُوَ يَ‍‍ق‍‍ْبَلُ ا‍لتَّوبَةَ عَنْ عِبَادِهِ وَيَأْخُذُ ا‍لصَّدَق‍‍َ‍ا‍تِ وَأَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ هُوَ ا‍لتَّوّ‍َا‍بُ ا‍لرَّح‍‍ِ‍ي‍مُ
Wa Quli A`malū Fasayará Al-Lahu `Amalakum Wa Rasūluhu Wa Al-Mu'uminūna Wa Saturaddūna 'Ilá `Ālimi Al-Ghaybi Wa Ash-Shahādati Fayunabbi'ukum Bimā Kuntum Ta`malūna 009-105 በላቸውም ሥሩ አላህ ሠራችሁን በእርግጥ ያያልና፡፡ መልክተኛውና ምእምናንም (እንደዚሁ ያያሉ)፡፡ ሩቁንና ቅርቡን ሁሉ ዐዋቂ ወደ ኾነውም (አላህ) በእርግጥ ትመለሳላችሁ፡፡ ትሠሩትም የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ وَقُلِ ا‍عْمَلُو‍‍ا‍ فَسَيَرَى ا‍للَّهُ عَمَلَكُمْ وَرَسُولُهُ وَا‍لْمُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ وَسَتُرَدّ‍ُو‍نَ إِلَى عَالِمِ ا‍لْغَيْبِ وَا‍لشَّهَادَةِ فَيُنَبِّئُكُ‍‍م‍ْ بِمَا كُ‍‍ن‍تُمْ تَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'Ākharūna Murjawna Li'amri Al-Lahi 'Immā Yu`adhdhibuhum Wa 'Immā Yatūbu `Alayhim Wa Allāhu `Alīmun Ĥakīmun 009-106 ሌሎችም ለአላህ ትዕዛዝ የተቆዩ ሕዝቦች አልሉ፡፡ ወይ ይቀጣቸዋል ወይም ከነሱ ላይ ጸጸትን ይቀበላል፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ وَآخَر‍ُو‍نَ مُرْجَوْنَ لِأَمْ‍‍ر‍ِ ا‍للَّهِ إِ‍مّ‍‍َا يُعَذِّبُهُمْ وَإِ‍مّ‍‍َا يَت‍‍ُ‍و‍بُ عَلَيْهِمْ وَا‍للَّهُ عَل‍‍ِ‍ي‍مٌ حَك‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Wa Al-Ladhīna Attakhadhū Masjidāan Đirārāan Wa Kufrāan Wa Tafrīqāan Bayna Al-Mu'uminīna Wa 'Irşādāan Liman Ĥāraba Al-Laha Wa Rasūlahu Min Qablu Wa Layaĥlifunna 'In 'Aradnā 'Illā Al-Ĥusná Wa Allāhu Yash/hadu 'Innahum Lakādhibūna 009-107 እነዚያም (ምእምናንን) ለመጉዳት፣ ክህደትንም ለማበርታት፣ በምእምናንም መካከል ለመለያየት፣ ከአሁን በፊት አላህንና መልክተኛውን የተዋጋውንም ሰው ለመጠባበቅ መስጊድን የሠሩት (ከነሱ ናቸው)፡፡ መልካምን ሥራ እንጂ ሌላ አልሻንም ሲሉም በእርግጥ ይምላሉ፡፡ አላህም እነሱ በእርግጥ ውሸታሞች መኾናቸውን ይመሰክራል፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ ا‍تَّخَذُوا‍ مَسْجِدا‍ً ضِرَارا‍ً وَكُفْرا‍ً وَتَفْ‍‍ر‍‍ِيقا‍ً بَيْنَ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ وَإِرْصَاداLā Taqum Fīhi 'Abadāan Lamasjidun 'Ussisa `Alá At-Taqwá Min 'Awwali Yawmin 'Aĥaqqu 'An Taqūma Fīhi Fīhi Rijālun Yuĥibbūna 'An Yataţahharū Wa Allāhu Yuĥibbu Al-Muţţahhirīna 009-108 በእርሱ ውስጥ በፍጹም አትስገድ፡፡ ከመጀመሪያ ቀን ይዞ በአላህ ፍራቻ ላይ የተመሠረተው (የቁባ) መስጊድ በውስጡ ልትሰግድበት ይልቅ የተገባው ነው፡፡ በእሱ ውስጥ መጥራራትን የሚወዱ ወንዶች አልሉ፡፡ አላህም ተጥራሪዎችን ይወዳል፡፡ لاَ تَقُمْ ف‍‍ِ‍ي‍هِ أَبَدا‍ً لَمَسْجِدٌ أُسِّسَ عَلَى ا‍لتَّ‍‍ق‍‍ْوَى مِنْ أَوَّلِ يَوْمٍ أَحَقُّ أَ‍ن‍ْ تَق‍‍ُ‍و‍مَ ف‍‍ِ‍ي‍هِ ف‍‍ِ‍ي‍هِ ‍ر‍‍ِج‍‍َ‍ا‍ل‍‍‍ٌ يُحِبّ‍‍ُ‍و‍نَ أَ‍ن‍ْ يَتَطَهَّرُو'Afaman 'Assasa Bunyānahu `Alá Taqwá Mina Al-Lahi Wa Riđwānin Khayrun 'Am Man 'Assasa Bunyānahu `Alá Shafā Jurufin Hārin Fānhāra Bihi Fī Nāri Jahannama Wa Allāhu Lā Yahdī Al-Qawma Až-Žālimīna 009-109 አላህን በመፍራትና ውዴታውን በመፈለግ ላይ ግንቡን የመሠረተው ሰው ይበልጣልን ወይስ ጎርፍ በሸረሸረው ለመናድ በተቃረበ ገደል አፋፍ ላይ ግንቡን የመሠረተውና በርሱ (ይዞት) በገሀነም እሳት ውስጥ የወደቀ (ይበልጣል)፡፡ አላህም በደለኞች ሕዝቦችን አይመራም፡፡ أَفَمَنْ أَسَّسَ بُ‍‍ن‍‍ْيَانَهُ عَلَى تَ‍‍ق‍‍ْوَى مِنَ ا‍للَّهِ وَر‍‍ِضْو‍َا‍نٍ خَيْرٌ أَ‍م‍ْ مَنْ أَسَّسَ بُ‍‍ن‍‍ْيَانَهُ عَلَى شَفَا جُرُفٍ ه‍‍َ‍ا‍ر‍ٍ فَانْه‍‍َ‍ا‍رَ بِهِ فِي ن‍‍َ‍ا‍ر‍ِ جَهَ‍ Lā Yazālu Bunyānuhumu Al-Ladhī Banaw Rībatan Fī Qulūbihim 'Illā 'An Taqaţţa`a Qulūbuhum Wa Allāhu `Alīmun Ĥakīmun 009-110 ያ የካቡት ግንባቸው ልቦቻቸው (በሞት) ካልተቆራረጡ በቀር በልቦቻቸው ውስጥ የመጠራጠር ምክንያት ከመኾን አይወገድም፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ لاَ يَز‍َا‍لُ بُ‍‍ن‍‍ْيَانُهُمُ ا‍لَّذِي بَنَوْا ‍ر‍‍ِيبَة‍‍‍ً فِي قُلُوبِهِمْ إِلاَّ أَ‍ن‍ْ تَقَطَّعَ قُلُوبُهُمْ وَا‍للَّهُ عَل‍‍ِ‍ي‍مٌ حَك‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
'Inna Al-Laha Ashtará Mina Al-Mu'uminīna 'Anfusahum Wa 'Amwālahum Bi'anna Lahumu Al-Jannata Yuqātilūna Fī Sabīli Al-Lahi Fayaqtulūna Wa Yuqtalūna Wa`dāan `Alayhi Ĥaqqāan At-Tawrāati Wa Al-'Injīli Wa Al-Qur'āni Wa Man 'Awfá Bi`ahdihi Mina Al-Lahi Fāstabshirū Bibay`ikumu Al-Ladhī Bāya`tum Bihi Wa Dhalika Huwa Al-Fawzu Al-`Ažīmu 009-111 አላህ ከምእምናን ነፍሶቻቸውንና ገንዘቦቻቸውን ገነት ለእነሱ ብቻ ያላቸው በመኾን ገዛቸው፡፡ በአላህ መንገድ ላይ ይጋደላሉ፡፡ ይገድላሉም፤ ይገደላሉም፡፡ በተውራት በኢንጅልና በቁርኣንም (የተነገረውን) ተስፋ በእርሱ ላይ አረጋገጠ፡፡ ከአላህም የበለጠ በኪዳኑ የሚሞላ ማነው በዚያም በእርሱ በተሻሻጣችሁበት ሽያጫችሁ ተደሰቱ፡፡ ይህም እርሱ ታላቅ ዕድል ነው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ ا‍شْتَرَى مِنَ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ أَن‍فُسَهُمْ وَأَمْوَالَهُ‍‍م‍ْ بِأَ‍ At-Tā'ibūna Al-`Ābidūna Al-Ĥāmidūna As-Sā'iĥūna Ar-Rāki`ūna As-Sājidūna Al-'Āmirūna Bil-Ma`rūfi Wa An-Nāhūna `Ani Al-Munkari Wa Al-Ĥāfižūna Liĥudūdi Al-Lahi Wa Bashshiri Al-Mu'uminīna 009-112 (እነርሱ) ተጸጻቺዎች፣ ተገዢዎች፣ አመስጋኞች፣ ጿሚዎች፣ አጎንባሾች፣ በግንባር ተደፊዎች፣ በበጎ ሥራ አዛዦች ከክፉም ከልካዮች፣ የአላህንም ሕግጋት ጠባቂዎች ናቸው ምእምናንንም አብስር፡፡ ا‍لتّ‍‍َ‍ا‍ئِب‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لْعَابِد‍ُو‍نَ ا‍لْحَامِد‍ُو‍نَ ا‍لسّ‍‍َ‍ا‍ئِح‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لرَّاكِع‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لسَّاجِد‍ُو‍نَ ا‍لآمِر‍ُو‍نَ بِ‍‍ا‍لْمَعْرMā Kāna Lilnnabīyi Wa Al-Ladhīna 'Āmanū 'An Yastaghfirū Lilmushrikīna Wa Law Kānū 'Ūlī Qurbá Min Ba`di Mā Tabayyana Lahum 'Annahum 'Aşĥābu Al-Jaĥīmi 009-113 ለነቢዩና ለነዚያ ላመኑት ለአጋሪዎቹ የዝምድና ባለቤቶች ቢኾኑም እንኳ እነሱ (ከሓዲዎቹ) የእሳት ጓዶች መኾናቸው ከተገለጸላቸው በኋላ ምሕረትን ሊለምኑ የሚገባ አልነበረም፡፡ مَا ك‍‍َ‍ا‍نَ لِل‍‍ن‍ّ‍‍َبِيِّ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍ن‍ْ يَسْتَغْفِرُوا‍ لِلْمُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍ِ‍ي‍نَ وَلَوْ كَانُ‍‍و‍‍ا‍ أ‍ُ‍وْلِي قُرْبَى مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ مَا تَبَيَّنَ لَهُمْ أَ‍نّ‍‍َهُمْ أَصْح‍‍َ‍ا‍بُ ا‍لْجَح‍ Wa Mā Kāna Astighfāru 'Ibrāhīma Li'abīhi 'Illā `An Maw`idatin Wa`adahā 'Īyāhu Falammā Tabayyana Lahu 'Annahu `Adūwun Lillahi Tabarra'a Minhu 'Inna 'Ibrāhīma La'awwāhun Ĥalīmun 009-114 የኢብራሂምም ለአባቱ ምሕረትን መለመን ለእርሱ ገብቶለት ለነበረችው ቃል (ለመሙላት) እንጂ ለሌላ አልነበረም፡፡ እርሱም የአላህ ጠላት መኾኑ ለእርሱ በተገለጸለት ጊዜ ከርሱ ራቀ፤ (ተወው)፡፡ ኢብራሂም በእርግጥ በጣም ርኅሩኅ ታጋሽ ነውና፡፡ وَمَا ك‍‍َ‍ا‍نَ ا‍سْتِغْف‍‍َ‍ا‍رُ إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مَ لِأَب‍‍ِ‍ي‍هِ إِلاَّ عَ‍‍ن‍ْ مَوْعِدَة‍‍‍ٍ وَعَدَهَ‍‍ا إِيّ‍‍َ‍ا‍هُ فَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا تَبَيَّنَ لَهُ أَ‍نّ‍‍َهُ عَدُوّ‍ٌ لِلَّهِ تَبَرّ
Wa Mā Kāna Al-Lahu Liyuđilla Qawmāan Ba`da 'Idh Hadāhum Ĥattá Yubayyina Lahum Mā Yattaqūna 'Inna Al-Laha Bikulli Shay'in `Alīmun 009-115 አላህም ሕዝቦችን ከአቀናቸው በኋላ የሚጠነቀቁትን (ሥራ) ለእነሱ እስከሚገልጸላቸው (እስከሚተውትም) ድረስ ጥፋተኛ የሚያደርግ አይደለም፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነውና፡፡ وَمَا ك‍‍َ‍ا‍نَ ا‍للَّهُ لِيُضِلَّ قَوْما‍ً بَعْدَ إِذْ هَدَاهُمْ حَتَّى يُبَيِّنَ لَهُ‍‍م‍ْ مَا يَتَّق‍‍ُ‍و‍نَ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
'Inna Al-Laha Lahu Mulku As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Yuĥyī Wa Yumītu Wa Mā Lakum Min Dūni Al-Lahi Min Wa Līyin Wa Lā Naşīrin 009-116 አላህ የሰማያትና የምድር ንግስና የርሱ ብቻ ነው፡፡ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፡፡ ለእናንተም ከርሱ በቀር ጠባቂም ረዳትም የላችሁም፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لَهُ مُلْكُ ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضِ يُحْيِي وَيُم‍‍ِ‍ي‍تُ وَمَا لَكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ د‍ُو‍نِ ا‍للَّهِ مِ‍‍ن‍ْ وَلِيّ‍‍‍ٍ وَلاَ نَص‍‍ِ‍ي‍ر‍ٍ
Laqad Tāba Al-Lahu `Alá An-Nabīyi Wa Al-Muhājirīna Wa Al-'Anşāri Al-Ladhīna Attaba`ūhu Fī Sā`ati Al-`Usrati Min Ba`di Mā Kāda Yazīghu Qulūbu Farīqin Minhum Thumma Tāba `Alayhim 'Innahu Bihim Ra'ūfun Raĥīmun 009-117 በነቢዩ በነዚያም በችግሪቱ ጊዜያት (በተቡክ ዘመቻ) ከእነሱ የከፊሎቹ ልቦች (ለመቅረት) ሊዘነበሉ ከተቃረቡ በኋላ በተከተሉት ስደተኞችና ረዳቶች ላይ አላህ በእርግጥ ጸጸታቸውን ተቀበለ፡፡ ከዚያም ከእነሱ ንስሓ መግባታቸውን ተቀበለ፡፡ እርሱ ለእነሱ ርኅሩኅ አዛኝ ነውና፡፡ لَقَ‍‍د‍ْ ت‍‍َ‍ا‍بَ ا‍للَّهُ عَلَى ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َبِيِّ وَا‍لْمُهَاجِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ وَا‍لأَن‍ص‍‍َ‍ا‍ر‍ِ ا‍لَّذ Wa `Alá Ath-Thalāthati Al-Ladhīna Khullifū Ĥattá 'Idhā Đāqat `Alayhimu Al-'Arđu Bimā Raĥubat Wa Đāqat `Alayhim 'Anfusuhum Wa Žannū 'An Lā Malja'a Mina Al-Lahi 'Illā 'Ilayhi Thumma Tāba `Alayhim Liyatūbū 'Inna Al-Laha Huwa At-Tawwābu Ar-Raĥīmu 009-118 በእነዚያም በሦስቱ ሰዎች ላይ ምድር ከስፋትዋ ጋር በእነሱ ላይ እስከ ጠበበች፣ ነፍሶቻቸውም በርሳቸው ላይ እስከተጠበቡ፣ ከአላህም ወደርሱ ቢኾን እንጂ ሌላ መጠጊያ አለመኖሩን እስከ አረጋገጡ ድረስ በተቆዩት ላይ (አላህ ጸጸትን ተቀበለ)፡፡ ከዚያም ይጸጸቱ ዘንድ ወደ ጸጸት መራቸው፡፡ አላህ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ وَعَلَى ا‍لثَّلاَثَةِ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ خُلِّفُو‍‍ا‍ حَتَّى إِذَا ضَاقَتْ عَلَيْهِمُ ا‍لأَرْضُ بِمَا رَحُبَتْ وَضَاقَتْ عَلَيْهِمْ أَن‍فُسُهُمْ وَظَ‍‍ن‍ّ‍‍ُ‍‍و‍‍ا‍ Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Attaqū Al-Laha Wa Kūnū Ma`a Aş-Şādiqīna 009-119 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ ከእውነተኞቹም ጋር ኹኑ፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ ا‍تَّقُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ وَكُونُو‍‍ا‍ مَعَ ا‍لصَّادِق‍‍ِ‍ي‍نَ
Mā Kāna Li'hli Al-Madīnati Wa Man Ĥawlahum Mina Al-'A`rābi 'An Yatakhallafū `An Rasūli Al-Lahi Wa Lā Yarghabū Bi'anfusihim `An Nafsihi Dhālika Bi'annahum Lā Yuşībuhum Žama'un Wa Lā Naşabun Wa Lā Makhmaşatun Fī Sabīli Al-Lahi Wa Lā Yaţa'ūna Mawţi'āan Yaghīžu Al-Kuffāra Wa Lā Yanālūna Min `Adūwin Naylāan 'Illā Kutiba Lahum Bihi `Amalun Şāliĥun 'Inna Al-Laha Lā Yuđī`u 'Ajra Al-Muĥsinīna 009-120 ለመዲና ሰዎችና ከአዕራብም በዙሪያቸው ላሉት ሰዎች ከአላህ መልክተኛ ወደኋላ ሊቀሩ ነፍሶቻቸውንም ከነፍሱ አብልጠው ሊወዱ አይገባቸውም ነበር፡፡ ይህ (ከመቅረት መከልከል) ለእነርሱ መልካም ሥራ የሚጻፍላቸው ቢኾን እንጅ፡፡ በአላህ መንገድ ላይ ጥምም፣ ድካምም፣ ረኃብም፣ የማይነካቸው ከሐዲዎችንም የሚያስቆጭን ስፍራ የማይረግጡ፣ ከጠላትም የሚጎዳን ነገር (መግደልን መማረክን መዝረፍን) የማያገኙ በመኾናቸው ነው፡፡ አላህ የመልካም ሠሪዎችን ምንዳ አያጠፋምና፡፡ مَا ك‍‍َ‍ا‍نَ لِأهْلِ ا‍ Wa Lā Yunfiqūna Nafaqatan Şaghīratan Wa Lā Kabīratan Wa Lā Yaqţa`ūna Wa Adīāan 'Illā Kutiba Lahum Liyajziyahumu Al-Lahu 'Aĥsana Mā Kānū Ya`malūna 009-121 ትንሽንም ትልቅንም ልግስና አይለግሱም ወንዝንም አያቋርጡም አላህ ይሠሩት ከነበረው የበለጠን ምንዳ ይመነዳቸው ዘንድ ለእነሱ የሚጻፍላቸው ቢሆን እንጅ፡፡ وَلاَ يُ‍‍ن‍فِق‍‍ُ‍و‍نَ نَفَقَة‍‍‍ً صَغِيرَة‍‍‍ً وَلاَ كَبِيرَة‍‍‍ً وَلاَ يَ‍‍ق‍‍ْطَع‍‍ُ‍و‍نَ وَا‍د‍ِي‍ا‍ً إِلاَّ كُتِبَ لَهُمْ لِيَ‍‍ج‍‍ْزِيَهُمُ ا‍للَّهُ أَحْسَنَ مَا كَانُو‍‍ا‍ يَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Mā Kāna Al-Mu'uminūna Liyanfirū Kāffatan Falawlā Nafara Min Kulli Firqatin Minhum Ţā'ifatun Liyatafaqqahū Fī Ad-Dīni Wa Liyundhirū Qawmahum 'Idhā Raja`ū 'Ilayhim La`allahum Yaĥdharūna 009-122 ምእምናንም (ከነቢዩ ጋር ካልኾነ) በሙሉ ሊወጡ አይገባም፡፡ ከእነሱ ውስጥ ከየክፍሉ አንዲት ጭፍራ ለምን አትወጣም፡፡ (ሌሎቹ) ሃይማኖትን እንዲማሩና ወገኖቻቸው ወደነርሱ በተመለሱ ጊዜ እንዲጠነቀቁ ይገስጹዋቸው ዘንድ (ለምን አይቀሩም)፡፡ وَمَا ك‍‍َ‍ا‍نَ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ لِيَ‍‍ن‍فِرُوا‍ كَافَّة‍‍‍ً فَلَوْلاَ نَفَرَ مِ‍‍ن‍ْ كُلِّ فِرْقَة‍‍‍ٍ مِنْهُمْ ط‍‍َ‍ا‍ئِفَة‍‍‍ٌ لِيَتَفَقَّهُو‍‍ا‍ فِي ا‍لدّ‍ِي‍نِ وَلِيُ‍Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Qātilū Al-Ladhīna Yalūnakum Mina Al-Kuffāri Wa Līajidū Fīkum Ghilžatan Wa A`lamū 'Anna Al-Laha Ma`a Al-Muttaqīna 009-123 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያን በአቅራቢያችሁ ያሉትን ከሓዲዎች ተዋጉ፡፡ ከእናንተም ብርታትን ያግኙ፡፡ አላህም ከሚጠነቀቁት ጋር መኾኑን ዕወቁ፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ قَاتِلُو‍‍ا‍ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَلُونَكُ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍لْكُفّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ وَلْيَجِدُوا‍ فِيكُمْ غِلْظَة‍‍‍ً وَا‍عْلَمُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ مَعَ ا‍لْمُتَّق‍ Wa 'Idhā Mā 'Unzilat Sūratun Faminhum Man Yaqūlu 'Ayyukum Zādat/hu Hadhihi 'Īmānāan Fa'ammā Al-Ladhīna 'Āmanū Fazādat/hum 'Īmānāan Wa Hum Yastabshirūna 009-124 ሱራም (ምዕራፍ) በተወረደች ጊዜ ከእነሱ (ከመናፍቃን) ውስጥ ማንኛችሁ ነው ይህች (ምዕራፍ) እምነትን የጨመረችለት የሚል ሰው አልለ፡፡ እነዚያ ያመኑትማ የሚደሰቱ ሲኾኑ እምነትን ጨመረችላቸው፡፡ وَإِذَا مَ‍‍ا‍ أُن‍زِلَتْ سُورَة‍‍‍ٌ فَمِنْهُ‍‍م‍ْ مَ‍‍ن‍ْ يَق‍‍ُ‍و‍لُ أَيُّكُمْ زَادَتْهُ هَذِهِ إِيمَانا‍ً فَأَ‍مّ‍‍َا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ فَزَادَتْهُمْ إِيمَانا‍ً وَهُمْ يَسْتَ‍‍ب‍‍ْشِر‍ُو‍نَ
Wa 'Ammā Al-Ladhīna Fī Qulūbihim Marađun Fazādat/hum Rijsāan 'Ilá Rijsihim Wa Mātū Wa Hum Kāfirūna 009-125 እነዚያም በልቦቻቸው ውስጥ በሽታ ያለባቸውማ በርክሰታቸው ላይ ርክሰትን ጨመረችላቸው፡፡ እነርሱም ከሓዲዎች ኾነው ሞቱ፡፡ وَأَ‍مّ‍‍َا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ فِي قُلُوبِهِ‍‍م‍ْ مَرَض‍‍‍ٌ فَزَادَتْهُمْ ‍ر‍‍ِ‍ج‍‍ْسا‍ً إِلَى ‍ر‍‍ِ‍ج‍‍ْسِهِمْ وَمَاتُو‍‍ا‍ وَهُمْ كَافِر‍ُو‍نَ
'Awalā Yarawna 'Annahum Yuftanūna Fī Kulli `Āmin Marratan 'Aw Marratayni Thumma Lā Yatūbūna Wa Lā Hum Yadhdhakkarūna 009-126 በየዓመቱ አንድ ወይም ሁለት ጊዜ እነርሱ የሚሞከሩ መኾናቸውን አያዩምን ከዚያም አይጸጸቱምን እነሱም አይገሰጹምን أَوَلاَ يَرَوْنَ أَ‍نّ‍‍َهُمْ يُفْتَن‍‍ُ‍و‍نَ فِي كُلِّ ع‍‍َ‍ا‍م‍‍‍ٍ مَرَّةً أَوْ مَرَّتَيْنِ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ لاَ يَتُوب‍‍ُ‍و‍نَ وَلاَ هُمْ يَذَّكَّر‍ُو‍نَ
Wa 'Idhā Mā 'Unzilat Sūratun Nažara Ba`đuhum 'Ilá Ba`đin Hal Yarākum Min 'Aĥadin Thumma Anşarafū Şarafa Al-Lahu Qulūbahum Bi'annahum Qawmun Lā Yafqahūna 009-127 (እነሱን የምታነሳ) ምዕራፍም በተወረደች ጊዜ አንድ ሰው ያያችኋልን እያሉ ከፊሎቻቸው ወደ ከፊሉ ይመለከታሉ፡፡ ከዚያም (ተደብቀው) ይኼዳሉ፡፡ እነርሱ የማያውቁ ሕዝቦች በመኾናቸው አላህ ልቦቻቸውን አዞረ፡፡ وَإِذَا مَ‍‍ا‍ أُن‍زِلَتْ سُورَة‍‍‍ٌ نَظَرَ بَعْضُهُمْ إِلَى بَعْضٍ هَلْ يَرَاكُ‍‍م‍ْ مِنْ أَحَد‍ٍ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ ا‍ن‍صَرَفُو‍‍ا‍ صَرَفَ ا‍للَّهُ قُلُوبَهُ‍‍م‍ْ بِأَ‍نّ‍‍َهُمْ قَوْم‍‍‍ٌ لاَ يَفْقَه‍‍ُ‍و‍نَ
Laqad Jā'akum Rasūlun Min 'Anfusikum `Azīzun `Alayhi Mā `Anittum Ĥarīşun `Alaykum Bil-Mu'uminīna Ra'ūfun Raĥīmun 009-128 ከጎሳችሁ የሆነ ችግራችሁ በእርሱ ላይ ጽኑ የሆነ፣ በእናንተ (እምነት) ላይ የሚጓጓ፣ በምእምናን (ላይ) ርኅሩኅ አዛኝ የኾነ መልክተኛ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ لَقَ‍‍د‍ْ ج‍‍َ‍ا‍ءَكُمْ رَس‍‍ُ‍و‍ل‍‍‍ٌ مِنْ أَن‍فُسِكُمْ عَز‍ِي‍زٌ عَلَيْهِ مَا عَنِتُّمْ حَ‍‍ر‍‍ِي‍صٌ عَلَيْكُ‍‍م‍ْ بِ‍‍ا‍لْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ رَء‍ُو‍ف‍‍‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Fa'in Tawallaw Faqul Ĥasbī Al-Lahu Lā 'Ilāha 'Illā Huwa `Alayhi Tawakkaltu Wa Huwa Rabbu Al-`Arshi Al-`Ažīmi 009-129 ቢያፈገፍጉም አላህ በቂዬ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ በእርሱ ላይ ተጠጋሁ እርሱም የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው በላቸው፡፡ فَإِ‍ن‍ْ تَوَلَّوْا فَقُلْ حَسْبِي ا‍للَّهُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ هُوَ عَلَيْهِ تَوَكَّلْتُ وَهُوَ رَبُّ ا‍لْعَرْشِ ا‍لْعَظ‍‍ِ‍ي‍مِ
Next Sūrah