'Alif-Lām -Rā Kitā bun 'Uĥkimat 'Ā yātuhu Th umm a Fuşşilat Min Ladun Ĥakī min Kh abī r in 011-001 አ.ለ.ረ (አሊፍ ላም ራ፤ ይህ ቁርኣን) አንቀጾቹ በጥንካሬ የተሰካኩ ከዚያም የተዘረዘሩ የሆነ መጽሐፍ ነው፡፡ ጥበበኛ ውስጠ ዐዋቂ ከሆነው ዘንድ (የተወረደ) ነው፡፡ أَلِف-لَام-رَا كِتَا بٌ أُحْكِمَتْ آيَاتُهُ ثُمّ َ فُصِّلَتْ مِن ْ لَدُنْ حَكِي مٍ خَبِي رٍ
'Allā Ta`budū 'Illā A l-Laha 'Inn anī Lakum Minhu Nadh ī r un Wa Bash ī r un 011-002 (እንዲህ በላቸው)፡- آ«አላህን እንጂ ሌላን አትገዙ፡፡ እኔ ለእናንተ ከርሱ (የተላክሁ) አስፈራሪና አብሳሪ ነኝ፡፡آ» أَلاَّ تَعْبُدُو ا إِلاَّ ا للَّهَ إِنّ َنِي لَكُم ْ مِنْهُ نَذِي رٌ وَبَشِي رٌ
Wa 'Ani A stagh firū Rab bakum Th umm a Tūbū 'Ilayhi Yumatti`kum Matā`āan Ĥasanāan 'Ilá 'Ajalin Musamm áan Wa Yu'uti Kulla Dh ī Fađlin Fađlahu Wa 'In Tawallaw Fa'inn ī 'Akh ā fu `Alaykum `Adh ā ba Yawmin Kabī r in 011-003 ጌታችሁንም ምሕረትን ለምኑት፡፡ ከዚያም ወደእርሱ ተመለሱ፡፡ እስከተወሰነ ጊዜ ድረስ መልካምን መጥቀም ይጠቅማችኋልና፡፡ የትሩፋትንም ባለቤት ሁሉ ችሮታውን (ምንዳውን) ይሰጠዋል፡፡ ብትሸሹም እኔ በእናንተ ላይ የታላቁን ቀን ቅጣት እፈራላችኋለሁ፡፡ وَأَنِ ا سْتَغْفِرُوا رَبَّكُمْ ثُمّ َ تُوبُو ا إِلَيْهِ يُمَتِّعْكُم ْ مَتَاعاً حَسَناً إِلَى أَجَلٍ مُسَمّ ىً وَيُؤْتِ كُلَّ ذِي فَضْلٍ فَضْلَهُ وَإِن ْ تَوَلَّوْا فَإِنّ 'Ilá A l-Lahi Marji`ukum Wa Huwa `Alá Kulli Sh ay'in Qadī r un 011-004 መመለሻችሁ ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ إِلَى ا للَّهِ مَرْجِعُكُمْ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِي رٌ
'Alā 'Inn ahum Yath nū na Şudūrahum Liyastakh fū Minhu 'Alā Ĥī na Yastagh sh ū na Th iyābahum Ya`lamu Mā Yusir rū na Wa Mā Yu`linū na 'Inn ahu `Alī mun Bidh ā ti A ş-Şudū r i 011-005 ንቁ! እነሱ ከእርሱ (ከአላህ) ይደበቁ ዘንድ ደረቶቻቸውን ያጥፋሉ፡፡ ንቁ! ልብሶቻቸውን በሚከናነቡ ጊዜ የሚደብቁትን የሚገልጹትንም ሁሉ ያውቃል፡፡ እርሱ በደረቶች ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነውና፡፡ أَلاَ إِنّ َهُمْ يَثْنُو نَ صُدُورَهُمْ لِيَسْتَخْفُوا مِنْهُ أَلاَ حِي نَ يَسْتَغْشُو نَ ثِيَابَهُمْ يَعْلَمُ مَا يُسِرُّو نَ وَمَا يُعْلِنُو نَ إِنّ َهُ عَلِي مٌ بِذَا تِ ا لصُّدُو ر ِ
Wa Mā Min Dā b batin Fī A l-'Arđi 'Illā `Alá A l-Lahi R izquhā Wa Ya`lamu Mustaqarrahā Wa Mustawda`ahā Kullun Fī Kitā bin Mubī nin 011-006 በምድርም ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ የለችም ምግቧ በአላህ ላይ ያለ ቢኾን እንጂ፡፡ ማረፊያዋንም መርጊያዋንም ያውቃል፡፡ ሁሉም ግልጽ በሆነው መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡ وَمَا مِن ْ دَا بَّةٍ فِي ا لأَرْضِ إِلاَّ عَلَى ا للَّهِ ر ِزْقُهَا وَيَعْلَمُ مُسْتَقَرَّهَا وَمُسْتَوْدَعَهَا كُلٌّ فِي كِتَا بٍ مُبِي نٍ
Wa Huwa A l-Ladh ī Kh alaqa A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđa Fī Sittati 'Ayyā min Wa Kā na `Arsh uhu `Alá A l-Mā 'i Liyab luwakum 'Ayyukum 'Aĥsanu `Amalāan Wa La'in Qulta 'Inn akum Mab `ūth ū na Min Ba`di A l-Mawti Layaqūlann a A l-Ladh ī na Kafarū 'In Hādh ā 'Illā Siĥrun Mubī nun 011-007 እርሱም ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ ነው፡፡ ዐርሹም በውሃ ላይ ነበር፡፡ የትኛችሁ ሥራው ያማረ መሆኑን ይፈትናችሁ ዘንድ (ፈጠራቸው)፡፡ آ«እናንተ ከሞት በኋላ በእርግጥ ተቀስቃሾች ናችሁآ» ብትልም እነዚያ የካዱት ይህ ግልጽ ድግምት እንጂ ሌላ አይደለም ይላሉ፡፡ وَهُوَ ا لَّذِي خَلَقَ ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضَ فِي سِتَّةِ أَيَّا مٍ وَكَا نَ عَرْشُهُ عَلَى ا لْمَا ءِ لِيَب ْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلاً وَلَئِ Wa La'in 'Akh kh arnā `Anhumu A l-`Adh ā ba 'Ilá 'Umm atin Ma`dūdatin Layaqūlunn a Mā Yaĥbisuhu 'Alā Yawma Ya'tīhim Laysa Maşrūfāan `Anhum Wa Ĥā qa Bihim Mā Kānū Bihi Yastahzi'ū n 011-008 ቅጣቱንም ወደ ተቆጠሩ (ጥቂት) ጊዜያቶች ከእነርሱ ብናቆይላቸው آ«(ከመውረድ) የሚከለክለው ምንድን ነውآ» ይላሉ፡፡ ንቁ! በሚመጣባቸው ቀን ከእነሱ ላይ ተመላሽ አይደለም፡፡ በእርሱ ይሳለቁበት የነበሩትም (ቅጣት) በእነርሱ ላይ ይወርድባቸዋል፡፡ وَلَئِنْ أَخَّرْنَا عَنْهُمُ ا لْعَذَا بَ إِلَى أُمّ َةٍ مَعْدُودَةٍ لَيَقُولُنّ َ مَا يَحْبِسُهُ أَلاَ يَوْمَ يَأْتِيهِمْ لَيْسَ مَصْرُوفاً عَنْهُمْ وَحَا قَ بِهِم ْ مَا كَانُوا بِهِ يَسْتَهْزِئُ ون
Wa La'in 'Adh aq nā A l-'In sā na Minn ā Raĥmatan Th umm a Naza`nāhā Minhu 'Inn ahu Laya'ū sun Kafū run 011-009 ሰውንም ከእኛ ችሮታን ብናቀምሰው ከዚያም ከርሱ ብንወስዳት እርሱ በእርግጥ ተስፋ ቆራጭ ክህደተ ብርቱ ነው፡፡ وَلَئِنْ أَذَق ْنَا ا لإِن سَا نَ مِنّ َا رَحْمَةً ثُمّ َ نَزَعْنَاهَا مِنْهُ إِنّ َهُ لَيَئُو سٌ كَفُو رٌ
Wa La'in 'Adh aq nā hu Na`mā 'a Ba`da Đarrā 'a Massat/hu Layaqūlann a Dh ahaba A s-Sayyi'ā tu `Ann ī 'Inn ahu Lafar iĥun Fakh ū run 011-010 ካገኘችውም ችግር በኋላ ጸጋዎችን ብናቀምሰው آ«ችግሮች ከኔ ላይ በእርግጥ ተወገዱآ» ይላል (አያመሰግንም)፡፡ እርሱ ተደሳች ጉረኛ ነውና፡፡ وَلَئِنْ أَذَق ْنَا هُ نَعْمَا ءَ بَعْدَ ضَرَّا ءَ مَسَّتْهُ لَيَقُولَنّ َ ذَهَبَ ا لسَّيِّئَا تُ عَنّ ِي إِنّ َهُ لَفَر ِحٌ فَخُو رٌ
'Illā A l-Ladh ī na Şabarū Wa `Amilū A ş-Şāliĥā ti 'Ū lā 'ika Lahum Magh firatun Wa 'Aj run Kabī r un 011-011 ግን እነዚያ የታገሱ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ እነዚያ ለእነሱ ምሕረትና ታላቅ ምንዳ አልላቸው፡፡ إِلاَّ ا لَّذِي نَ صَبَرُوا وَعَمِلُوا ا لصَّالِحَا تِ أُ وْلَا ئِكَ لَهُم ْ مَغْفِرَةٌ وَأَج ْرٌ كَبِي رٌ
Fala`allaka Tār ikun Ba`đa Mā Yūĥá 'Ilayka Wa Đā 'iqun Bihi Şad ruka 'An Yaqūlū Lawlā 'Un zila `Alayhi Kan zun 'Aw Jā 'a Ma`ahu Malakun 'Inn amā 'An ta Nadh ī r un Wa A ll ā hu `Alá Kulli Sh ay'in Wa Kī lun 011-012 በእርሱ ላይ የገንዘብ ድልብ ለምን አልተወረደም ወይም ከርሱ ጋር መልአክ ለምን አልመጣም ማለታቸውንም በመፍራት ወደ አንተ ከሚወርደው ከፊሉን ልትተው በእርሱም ልብህ ጠባብ ሊኾን ይፈራልሃል፡፡ አንተ አስፈራሪ ብቻ ነህ፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ተጠባባቂ ነው፡፡ فَلَعَلَّكَ تَار ِكٌ بَعْضَ مَا يُوحَى إِلَيْكَ وَضَا ئِقٌ بِهِ صَد ْرُكَ أَن ْ يَقُولُوا لَوْلاَ أُن زِلَ عَلَيْهِ كَن زٌ أَوْ جَا ءَ مَعَهُ مَلَكٌ إِنّ َمَ'Am Yaqūlū na A ftarā hu Qul Fa'tū Bi`ash r i Suwar in Mith lihi Muftarayā tin Wa A d `ū Mani A staţa`tum Min Dū ni A l-Lahi 'In Kun tum Şādiqī na 011-013 ይልቁንም آ«(ቁርኣንን) ቀጣጠፈውآ» ይላሉን፡- آ«እውነተኞች እንደሆናችሁ ብጤው የሆኑን ዐስር የተቀጣጠፉ ሱራዎች አምጡ፡፡ ከአላህም ሌላ የቻላችሁትን (ረዳት) ጥሩآ» በላቸው፡፡ أَمْ يَقُولُو نَ ا فْتَرَا هُ قُلْ فَأْتُوا بِعَشْر ِ سُوَرٍ مِثْلِهِ مُفْتَرَيَا تٍ وَا د ْعُوا مَنِ ا سْتَطَعْتُم ْ مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ إِن ْ كُن تُمْ صَادِق Fa'illam Yastajībū Lakum Fā`lamū 'Ann amā 'Un zila Bi`ilmi A l-Lahi Wa 'An Lā 'Ilā ha 'Illā Huwa Fahal 'An tum Muslimū na 011-014 ለእናንተም (ጥሪውን) ባይቀበሏችሁ የተወረደው በአላህ እውቀት ብቻ መሆኑንና ከእርሱ ሌላ አምላክ አለመኖሩን ዕወቁ፡፡ ታዲያ እናንተ የምትሰልሙ ናችሁን (ስለሙ በላቸው)፡፡ فَإِلَّمْ يَسْتَجِيبُوا لَكُمْ فَاعْلَمُو ا أَنّ َمَا أُن زِلَ بِعِلْمِ ا للَّهِ وَأَن ْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ هُوَ فَهَلْ أَن ْتُم ْ مُسْلِمُو نَ
Man Kā na Yur ī du A l-Ĥayāata A d -Dun yā Wa Zīnatahā Nuwaffi 'Ilayhim 'A`mālahum Fīhā Wa Hum Fīhā Lā Yub kh asū na 011-015 ቅርቢቱን ሕይወትና ጌጧን የሚሹ የሆኑትን ሰዎች ሥራዎቻቸውን (ምንዳዋን) በእርሷ ውስጥ ወደነሱ እንሞላላቸዋለን፡፡ እነሱም በርሷ ውስጥ ምንም አይጎድልባቸውም፤ مَن ْ كَا نَ يُر ِي دُ ا لْحَيَا ةَ ا لدُّن ْيَا وَزِينَتَهَا نُوَفِّ إِلَيْهِمْ أَعْمَالَهُمْ فِيهَا وَهُمْ فِيهَا لاَ يُب ْخَسُو نَ
'Ū lā 'ika A l-Ladh ī na Laysa Lahum Fī A l-'Ā kh irati 'Illā A n -Nā ru Wa Ĥabiţa Mā Şana`ū Fīhā Wa Bāţilun Mā Kānū Ya`malū na 011-016 እነዚያ እነርሱ በመጨረሻይቱ ዓለም ለእነርሱ ከእሳት በቀር የሌላቸው ናቸው፡፡ የሠሩትም ሥራ በርሷ ውስጥ ተበላሸ፡፡ (በቅርቢቱ ዓለም) ይሠሩት የነበሩትም በጎ ሥራ ብልሹ ነው፡፡ أُ وْلَا ئِكَ ا لَّذِي نَ لَيْسَ لَهُمْ فِي ا لآخِرَةِ إِلاَّ ا لنّ َا رُ وَحَبِطَ مَا صَنَعُوا فِيهَا وَبَاطِلٌ مَا كَانُوا يَعْمَلُو نَ
'Afaman Kā na `Alá Bayyinatin Min Rab bihi Wa Yatlū hu Sh āhidun Minhu Wa Min Qab lihi Kitā bu Mūsá 'Imāmāan Wa Raĥmatan 'Ū lā 'ika Yu'uminū na Bihi Wa Man Yakfur Bihi Mina A l-'Aĥzā bi Fālnn ā ru Maw`iduhu Falā Takun Fī Mir yatin Minhu 'Inn ahu A l-Ĥaq qu Min Rab bika Wa Lakinn a 'Akth ara A n -Nā si Lā Yu'uminū na 011-017 ከጌታው ከአስረጅ ጋር የኾነ ሰው፤ ከእርሱም (ከአላህ) የኾነ መስካሪ የሚከተለው፣ ከእርሱ በፊትም የሙሳ መጽሐፍ መሪና እዝነት ሲኾን (የመሰከረለት) የቅርቢቱን ሕይወት እንደሚሻው ሰው ነውን እነዚያ በእርሱ (በቁርኣን) ያምናሉ፡፡ ከአሕዛቦቹም በእርሱ የሚክድ ሰው እሳት መመለሻው ናት፡፡ ከእርሱም በመጠራጠር ውስጥ አትሁን፡፡ እርሱ ከጌታህ የሆነ እውነት ነው፡፡ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያምኑም፡፡ أَفَمَن ْ كَا نَ عَلَى بَيِّنَةٍ مِن ْ رَبِّهِ وَيَتْلُو هُ شَاهِد Wa Man 'Ažlamu Mimm ani A ftará `Alá A l-Lahi Kadh ibāan 'Ū lā 'ika Yu`rađū na `Alá Rab bihim Wa Yaqū lu A l-'Ash /hā du Hā 'uulā ' A l-Ladh ī na Kadh abū `Alá Rab bihim 'Alā La`natu A l-Lahi `Alá A ž-Žālimī na 011-018 በአላህ ላይ እብለትን ከሚቀጣጥፍም ይበልጥ በዳይ ማነው እነዚያ በጌታቸው ላይ ይቀርባሉ፡፡ መስካሪዎቹም آ«እነዚህ በጌታቸው ላይ የዋሹት ናቸውآ» ይላሉ፡፡ ንቁ! የአላህ ርግማን በበዳዮች ላይ ይሁን፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمّ َنِ ا فْتَرَى عَلَى ا للَّهِ كَذِباً أُ وْلَا ئِكَ يُعْرَضُو نَ عَلَى رَبِّهِمْ وَيَقُو لُ ا لأَشْهَا دُ هَا ؤُلاَء ا لَّذِي نَ كَذَبُوا عَلَى رَبِّهِمْ أَلاَ لَعْنَةُ ا للَّهِ عَلَى ا لظَّالِم Al-Ladh ī na Yaşud dū na `An Sabī li A l-Lahi Wa Yab gh ūnahā `Iwajāan Wa Hum Bil-'Ā kh irati Hum Kāfirū na 011-019 (እነሱም) እነዚያ ከአላህ መንገድ የሚከለክሉ መጥመሟንም የሚፈልጓት ናቸው፡፡ እነሱም መጨረሻይቱን ዓለም እነሱ ከሓዲዎች ናቸው፡፤ ا لَّذِي نَ يَصُدُّو نَ عَن ْ سَبِي لِ ا للَّهِ وَيَب ْغُونَهَا عِوَجاً وَهُم ْ بِا لآخِرَةِ هُمْ كَافِرُو نَ
'Ū lā 'ika Lam Yakūnū Mu`jizī na Fī A l-'Arđi Wa Mā Kā na Lahum Min Dū ni A l-Lahi Min 'Awliyā 'a Yuđā`afu Lahumu A l-`Adh ā bu Mā Kānū Yastaţī`ū na A s-Sam `a Wa Mā Kānū Yub şirū na 011-020 እነዚያ በምድር ውስጥ (ከአላህ) የሚያመልጡ አልነበሩም፡፡ ከአላህም ሌላ ለእነርሱ ረዳቶች አልነበሯቸውም፡፡ ለእነሱ ቅጣቱ ይደራረብላቸዋል፡፡ (እውነትን) መስማትን የሚችሉ አልነበሩም የሚያዩም አልነበሩም፡፡ أُ وْلَا ئِكَ لَمْ يَكُونُوا مُعْجِزِي نَ فِي ا لأَرْضِ وَمَا كَا نَ لَهُم ْ مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ مِنْ أَوْلِيَا ءَ يُضَاعَفُ لَهُمُ ا لْعَذَا بُ مَا كَانُوا يَسْتَطِيعُو نَ
'Ū lā 'ika A l-Ladh ī na Kh asirū 'An fusahum Wa Đalla `Anhum Mā Kānū Yaftarū na 011-021 እነዚያ እነርሱ ነፍሶቻቸውን ያከሰሩ ከእነሱም ይቀጣጥፉት የነበሩት ነገር የጠፋቸው ናቸው፡፡ أُ وْلَا ئِكَ ا لَّذِي نَ خَسِرُو ا أَن فُسَهُمْ وَضَلَّ عَنْهُم ْ مَا كَانُوا يَفْتَرُو نَ
Lā Jarama 'Ann ahum Fī A l-'Ā kh irati Humu A l-'Akh sarū na 011-022 እነርሱ በመጨረሻይቱ ዓለም በጣም ከሳሪዎቹ እነሱ መሆናቸው ጥርጥር የለውም፡፡ لاَ جَرَمَ أَنّ َهُمْ فِي ا لآخِرَةِ هُمُ ا لأَخْسَرُو نَ
'Inn a A l-Ladh ī na 'Ā manū Wa `Amilū A ş-Şāliĥā ti Wa 'Akh batū 'Ilá Rab bihim 'Ū lā 'ika 'Aşĥā bu A l-Jann ati Hum Fīhā Kh ālidū na 011-023 እነዚያ ያመኑትና በጎ ሥራዎችን የሠሩት ወደ ጌታቸውም የተዋረዱት እነዚያ የገነት ሰዎች ናቸው፡፡ እነሱ በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ إِنّ َ ا لَّذِي نَ آمَنُوا وَعَمِلُوا ا لصَّالِحَا تِ وَأَخْبَتُو ا إِلَى رَبِّهِمْ أُ وْلَا ئِكَ أَصْحَا بُ ا لْجَنّ َةِ هُمْ فِيهَا خَالِدُو نَ
Math alu A l-Far īqayni Kāl'a`m á Wa A l-'Aşamm i Wa A l-Başī r i Wa A s-Samī `i Hal Yastawiyā ni Math alāan 'Afalā Tadh akkarū na 011-024 የሁለቱ ክፍሎች ምሳሌ እንደ ዕውርና እንደ ደንቆሮ እንደሚያይና እንደሚሰማም ብጤ ነው፡፡ በምሳሌ ይተካከላሉን አትገሰጹምን مَثَلُ ا لْفَر ِيقَيْنِ كَالأَعْمَى وَا لأَصَمّ ِ وَا لْبَصِي رِ وَا لسَّمِي عِ هَلْ يَسْتَوِيَا نِ مَثَلاً أَفَلاَ تَذَكَّرُو نَ
Wa Laqad 'Arsalnā Nūĥāan 'Ilá Qawmihi 'Inn ī Lakum Nadh ī r un Mubī nun 011-025 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክን፡፡ (አላቸውም)፡- آ«እኔ ለእናንተ ግልጽ አስፈራሪ (አስጠንቃቂ) ነኝ፡፡آ» وَلَقَد ْ أَرْسَلْنَا نُوحاً إِلَى قَوْمِهِ إِنّ ِي لَكُمْ نَذِي رٌ مُبِي نٌ
'An Lā Ta`budū 'Illā A l-Laha 'Inn ī 'Akh ā fu `Alaykum `Adh ā ba Yawmin 'Alī min 011-026 آ«አላህን እንጂ ሌላን አትገዙ፡፡ እኔ በእናንተ ላይ የአሳማሚን ቀን ቅጣት እፈራላችኋለሁና፡፡آ» أَن ْ لاَ تَعْبُدُو ا إِلاَّ ا للَّهَ إِنّ ِي أَخَا فُ عَلَيْكُمْ عَذَا بَ يَوْمٍ أَلِي مٍ
Faqā la A l-Mala'u A l-Ladh ī na Kafarū Min Qawmihi Mā Narā ka 'Illā Bash arāan Mith lanā Wa Mā Narā ka A ttaba`aka 'Illā A l-Ladh ī na Hum 'Arādh ilunā Bādiya A r-Ra'yi Wa Mā Nará Lakum `Alaynā Min Fađlin Bal Nažunn ukum Kādh ibī na 011-027 ከሕዝቦቹም እነዚያ የካዱት መሪዎቹ ብጤያችን ሰው ሆነህ እንጂ አናይህም፡፡ እነዚያም እነሱ ሐሳበ ጥሬዎች የሆኑት ወራዶቻችን እንጂ ሌላ ተከትሎህ አናይህም፡፡ ለእናንተም በእኛ ላይ ምንም ብልጫን አናይም፡፡ ከቶውንም ውሸታሞች መሆናችሁን እንጠረጥራችኋለን አሉ፡፡ فَقَا لَ ا لْمَلَأُ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا مِن ْ قَوْمِهِ مَا نَرَا كَ إِلاَّ بَشَراً مِثْلَنَا وَمَا نَرَا كَ ا تَّبَعَكَ إِلاَّ ا لَّذِي نَ هُمْ أَرَاذِلُنَا بَادِيَ Qā la Yā Qawmi 'Ara'aytum 'In Kun tu `Alá Bayyinatin Min Rab bī Wa 'Ā tānī Raĥmatan Min `In dihi Fa`umm iyat `Alaykum 'Anulzimukumūhā Wa 'An tum Lahā Kār ihū na 011-028 آ«ሕዝቦቼ ሆይ! ንገሩኝ ከጌታዬ በግልጽ ማስረጃ ላይ ብሆን ከእርሱም ዘንድ የሆነን ችሮታ (ነብይነት) ቢሰጠኝና በእናንተ ላይ ብትደበቅባችሁ እናንተ ለርቯ ጠይዎች ስትሆኑ እርቯን (በመቀበል) እናስገድዳችኋለንآ» አላቸው፡፡ قَا لَ يَاقَوْمِ أَرَأَيْتُمْ إِن ْ كُن تُ عَلَى بَيِّنَةٍ مِن ْ رَبِّي وَآتَانِي رَحْمَةً مِنْ عِن ْدِهِ فَعُمّ ِيَتْ عَلَيْكُمْ أَنُلْزِمُكُمُوهَا وَأَن ْتُمْ لَهَا كَار ِهُو نَ
Wa Yāqawmi Lā 'As'alukum `Alayhi Mālāan 'In 'Aj r iya 'Illā `Alá A l-Lahi Wa Mā 'Anā Biţār idi A l-Ladh ī na 'Ā manū 'Inn ahum Mulāqū Rab bihim Wa Lakinn ī 'Arākum Qawmāan Taj halū na 011-029 آ«ሕዝቦቼም ሆይ! በርሱ (በተላክሁበት ማድረስ) ላይ ገንዘብን አልጠይቃችሁም፡፡ ምንዳዬ በአላህ ላይ እንጂ በሌላ ላይ አይደለም፡፡ እኔም እነዚያን ያመኑትን አባራሪ አይደለሁም፡፡ እነርሱ ጌታቸውን የሚገናኙ ናቸውና፡፡ ግን እኔም የምትሳሳቱ ሕዝቦች ሆናችሁ አያችኋለሁ፡፡آ» وَيَاقَوْمِ لاَ أَسْأَلُكُمْ عَلَيْهِ مَالاً إِنْ أَج ْر ِيَ إِلاَّ عَلَى ا للَّهِ وَمَا أَنَا بِطَار ِدِ ا لَّذِي نَ آمَنُو ا إِنّ َهُم ْ مُلاَقُو رَبِّهِمْ وَلَكِ Wa Yāqawmi Man Yan şurunī Mina A l-Lahi 'In Ţarad tuhum 'Afalā Tadh akkarū na 011-030 آ«ሕዝቦቼም ሆይ ባባርራቸው ከአላህ (ቅጣት) የሚያድነኝ ማን ነው አትገሰጹምንآ» وَيَاقَوْمِ مَن ْ يَن صُرُنِي مِنَ ا للَّهِ إِن ْ طَرَد ْتُهُمْ أَفَلاَ تَذَكَّرُو نَ
Wa Lā 'Aqū lu Lakum `In dī Kh azā 'inu A l-Lahi Wa Lā 'A`lamu A l-Gh ayba Wa Lā 'Aqū lu 'Inn ī Malakun Wa Lā 'Aqū lu Lilladh ī na Tazdar ī 'A`yunukum Lan Yu'utiyahumu A l-Lahu Kh ayrāan A l-Lahu 'A`lamu Bimā Fī 'An fusihim 'Inn ī 'Idh āan Lamina A ž-Žālimī na 011-031 آ«ለእናንተም እኔ ዘንድ የአላህ ግምጃ ቤቶች አልሉ ሩቅንም ዐውቃለሁ አልላችሁም፡፡ እኔም መልአክ ነኝ አልላችሁም፡፡ ለእነዚያም ዓይኖቻችሁ ለሚያዋርዷቸው አላህ ደግ ነገርን (እምነትን) አይሰጣቸውም አልልም፡፡ አላህ በነፍሶቻቸው ውስጥ ያለውን ነገር አዋቂ ነው፡፡ እኔ ያን ጊዜ ከበደለኞች እሆናለሁናآ» (አላቸው)፡፡ وَلاَ أَقُو لُ لَكُمْ عِن دِي خَزَا ئِنُ ا للَّهِ وَلاَ أَعْلَمُ ا لْغَيْبَ وَلاَ أَقُو لُ إِنّ ِي مَلَكٌ وَلاَ أَقُو لُ لِلَّذQālū Yā Nū ĥu Qad Jādaltanā Fa'akth arta Jidālanā Fa'tinā Bimā Ta`idunā 'In Kun ta Mina A ş-Şādiqī na 011-032 آ«ኑህ ሆይ! በእርግጥ ተከራከርከን፡፡ እኛን መከራከርህንም አበዛኸው፡፡ ከእውነተኞቹም እንደሆንክ የምታስፈራራብንን ቅጣት አምጣውآ» አሉ፡ قَالُوا يَانُو حُ قَد ْ جَادَلْتَنَا فَأَكْثَرْتَ جِدَالَنَا فَأْتِنَا بِمَا تَعِدُنَا إِن ْ كُن تَ مِنَ ا لصَّادِقِي نَ
Qā la 'Inn amā Ya'tīkum Bihi A l-Lahu 'In Sh ā 'a Wa Mā 'An tum Bimu`jizī na 011-033 آ«እርሱን የሚያመጣባችሁ የሻ እንደ ሆነ አላህ ብቻ ነው፡፡ እናንተም የምታቅቱ አይደላችሁምآ» አላቸው፡፡ قَا لَ إِنّ َمَا يَأْتِيكُم ْ بِهِ ا للَّهُ إِن ْ شَا ءَ وَمَا أَن ْتُم ْ بِمُعْجِزِي نَ
Wa Lā Yan fa`ukum Nuşĥī 'In 'Arad tu 'An 'An şaĥa Lakum 'In Kā na A l-Lahu Yur ī du 'An Yugh wiyakum Huwa Rab bukum Wa 'Ilayhi Turja`ū na 011-034 آ«ለእናንተም ልመክራችሁ ብሻ አላህ ሊያጠማችሁ ሽቶ እንደ ኾነ ምክሬ አይጠቅማችሁም፡፡ እርሱ ጌታችሁ ነው፡፡ ወደ እርሱም ትመለሳላችሁآ» (አላቸው)፡፡ وَلاَ يَن فَعُكُمْ نُصْحِي إِنْ أَرَد ْتُ أَنْ أَن صَحَ لَكُمْ إِن ْ كَا نَ ا للَّهُ يُر ِي دُ أَن ْ يُغْوِيَكُمْ هُوَ رَبُّكُمْ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُو نَ
'Am Yaqūlū na A ftarā hu Qul 'Ini A ftaraytuhu Fa`alayya 'Ij rāmī Wa 'Anā Bar ī 'un Mimm ā Tuj r imū na 011-035 آ«ይልቁንም ቀጠፈው ይላሉን ብቀጥፈው ኃጢኣቴ (ቅጣቱ) በኔ ላይ ነው፡፡ እኔም ከምታጠፉት (ጥፋት) ንጹሕ ነኝآ» በላቸው፡፡ أَمْ يَقُولُو نَ ا فْتَرَا هُ قُلْ إِنِ ا فْتَرَيْتُهُ فَعَلَيَّ إِج ْرَامِي وَأَنَا بَر ِي ءٌ مِمّ َا تُج ْر ِمُو نَ
Wa 'Ū ĥiya 'Ilá Nūĥin 'Ann ahu Lan Yu'umina Min Qawmika 'Illā Man Qad 'Ā mana Falā Tab ta'is Bimā Kānū Yaf`alū na 011-036 ወደ ኑሕም እነሆ آ«ከሕዝቦችህ በእርግጥ ካመኑት በስተቀር (ወደፊት) አያምኑም፡፡ ይሠሩትም በነበሩት (ክህደት) አትዘን ማለት ተወረደ፡፡آ» وَأُ وحِيَ إِلَى نُو حٍ أَنّ َهُ لَن ْ يُؤْمِنَ مِن ْ قَوْمِكَ إِلاَّ مَن ْ قَد ْ آمَنَ فَلاَ تَب ْتَئِسْ بِمَا كَانُوا يَفْعَلُو نَ
Wa A şna`i A l-Fulka Bi'a`yuninā Wa Waĥyinā Wa Lā Tukh āţib nī Fī A l-Ladh ī na Žalamū 'Inn ahum Mugh raqū na 011-037 (አላህም) آ«በጥበቃችንና በትእዛዛችንም ሆነህ መርከቢቱን ሥራ፡፡ በእነዚያም በበደሉት ሰዎች ነገር አታናግረኝ እነሱ በእርግጥ ሰማጮች ናቸውናآ» (አለው)፡፡ وَاصْنَعِ ا لْفُلْكَ بِأَعْيُنِنَا وَوَحْيِنَا وَلاَ تُخَاطِب ْنِي فِي ا لَّذِي نَ ظَلَمُو ا إِنّ َهُم ْ مُغْرَقُو نَ
Wa Yaşna`u A l-Fulka Wa Kullamā Marra `Alayhi Mala'un Min Qawmihi Sakh irū Minhu Qā la 'In Taskh arū Minn ā Fa'inn ā Naskh aru Min kum Kamā Taskh arū na 011-038 ከወገኖቹም መሪዎቹ በእርሱ አጠገብ ባለፉ ቁጥር ከእርሱ እየተሳለቁ መርከቢቱን ይሠራል፡፡ آ«ከእኛ ብትሳለቁ እኛም እንደተሳለቃችሁብን ከናንተ እንሳለቅባችኋለንآ» አላቸው፡፡ وَيَصْنَعُ ا لْفُلْكَ وَكُلَّمَا مَرَّ عَلَيْهِ مَلَأٌ مِن ْ قَوْمِهِ سَخِرُوا مِنْهُ قَا لَ إِن ْ تَسْخَرُوا مِنّ َا فَإِنّ َا نَسْخَرُ مِن ْكُمْ كَمَا تَسْخَرُو نَ
Fasawfa Ta`lamū na Man Ya'tī hi `Adh ā bun Yukh zī hi Wa Yaĥillu `Alayhi `Adh ā bun Muqī mun 011-039 آ«የሚያዋርደው ቅጣት የሚመጣበትን በእርሱም ላይ ዘውታሪ ቅጣት የሚሰፍርበት ሰው (ማን እንደ ሆነ) ወደፊት ታውቃላችሁآ» (አላቸው)፡፡ فَسَوْفَ تَعْلَمُو نَ مَن ْ يَأْتِي هِ عَذَا بٌ يُخْزِي هِ وَيَحِلُّ عَلَيْهِ عَذَا بٌ مُقِي مٌ
Ĥattá 'Idh ā Jā 'a 'Am runā Wa Fā ra A t-Tann ū ru Qulnā A ĥmil Fīhā Min Kullin Zawjayni A th nayni Wa 'Ahlaka 'Illā Man Sabaqa `Alayhi A l-Qawlu Wa Man 'Ā mana Wa Mā 'Ā mana Ma`ahu 'Illā Qalī lun 011-040 ትእዛዛችንም በመጣና እቶኑም በገነፈለ ጊዜ آ«በእርሷ ውስጥ ከየዓይነቱ ሁሉ ሁለት ሁለት (ወንድና ሴት) ፤ ቤተሰቦችህንም ቃል ያለፈበት ብቻ ሲቀር ያመነንም ሰው ሁሉ ጫንآ» አልነው፡፡ ከእርሱም ጋር ጥቂቶች እንጂ አላመኑም፡፡ حَتَّى إِذَا جَا ءَ أَمْرُنَا وَفَا رَ ا لتَّنّ ُو رُ قُلْنَا ا حْمِلْ فِيهَا مِن ْ كُلٍّ زَوْجَيْنِ ا ثْنَيْنِ وَأَهْلَكَ إِلاَّ مَن ْ سَبَقَ عَلَيْهِ ا لْقَوْلُ وَمَن ْ آمَنَ وَمَا آمَنَ مَعَهُ إِلاَّ قَل&z
Wa Qā la A rkabū Fīhā Bismi A l-Lahi Maj rāhā Wa Mursāhā 'Inn a Rab bī Lagh afū run Raĥī mun 011-041 آ«መሄዷም መቆሟም በአላህ ስም ነው እያላችሁም በውስጧ ተሳፈሩ፡፡ ጌታ መሓሪ አዛኝ ነውናآ» አላቸው፡፡ وَقَا لَ ا رْكَبُوا فِيهَا بِسْمِ ا للَّهِ مَج ْرَاهَا وَمُرْسَاهَا إِنّ َ رَبِّي لَغَفُو رٌ رَحِي مٌ
Wa Hiya Taj r ī Bihim Fī Mawjin Kāljibā li Wa Nād á Nūĥun A b nahu Wa Kā na Fī Ma`zilin Yā Bunayya A rkab Ma`anā Wa Lā Takun Ma`a A l-Kāfir ī na 011-042 እርሷም እንደ ተራራዎች በሆነ ማዕበል ውስጥ በእነርሱ (ይዛቸው) የምትንሻለል ስትሆን (በአላህ ስም ተቀመጡባት)፡፡ ኑሕም ልጁን ከመርከቢቱ የራቀ ሆኖ ሳለ آ«ልጄ ሆይ! ከኛ ጋር ተሳፈር ከከሓዲዎቹም አትሁንآ» ሲል ጠራው፡፡ وَهِيَ تَج ْر ِي بِهِمْ فِي مَوْجٍ كَالْجِبَا لِ وَنَادَى نُو حٌ ا ب ْنَهُ وَكَا نَ فِي مَعْزِلٍ يَابُنَيَّ ا رْكَب ْ مَعَنَا وَلاَ تَكُن ْ مَعَ ا لْكَافِر Qā la Sa'ā wī 'Ilá Jabalin Ya`şimunī Mina A l-Mā 'i Qā la Lā `Āşima A l-Yawma Min 'Am r i A l-Lahi 'Illā Man Raĥima Wa Ĥā la Baynahumā A l-Mawju Fakā na Mina A l-Mugh raqī na 011-043 (ልጁም) آ«ከውሃው ወደሚጠብቀኝ ተራራ እጠጋለሁآ» አለ፡፡ (አባቱም)፡- آ«ዛሬ ከአላህ ትዕዛዝ ምንም ጠባቂ የለም (እርሱ) ያዘነለት ካልሆነ በቀርآ» አለው፡፡ ማዕበሉም በመካከላቸው ጋረደ፡፡ ከሰጣሚዎቹም ሆነ፡፡ قَا لَ سَآوِي إِلَى جَبَلٍ يَعْصِمُنِي مِنَ ا لْمَا ءِ قَا لَ لاَ عَاصِمَ ا لْيَوْمَ مِنْ أَمْر ِ ا للَّهِ إِلاَّ مَن ْ رَحِمَ وَحَا لَ بَيْنَهُمَا ا لْمَوْجُ فَكَا نَ مِنَ ا لْمُغْرَقِي نَ
Wa Qī la Yā 'Arđu A b la`ī Mā 'aki Wa Yā Samā 'u 'Aq li`ī Wa Gh ī đa A l-Mā 'u Wa Quđiya A l-'Am ru Wa A stawat `Alá A l-Jūdī yi Wa Qī la Bu`dāan Lilqawmi A ž-Žālimī na 011-044 ተባለም፡- آ«ምድር ሆይ! ውሃሽን ዋጪ፡፡ ሰማይም ሆይ (ዝናብሽን) ያዢ፡፡ ውሃውም ሰረገ፡፡ ቅጣቱም ተፈጸም፡፡ ጁዲይ በሚባልም ተራራ ላይ (መርከቢቱ) ተደላደለች፡፡ ለከሓዲዎችም ሰዎች ጥፋት ተገባቸው (ጠፉ)آ» ተባለ፡፡ وَقِي لَ يَا أَرْضُ ا ب ْلَعِي مَا ءَكِ وَيَاسَمَا ءُ أَق ْلِعِي وَغِي ضَ ا لْمَا ءُ وَقُضِيَ ا لأَمْرُ وَا سْتَوَتْ عَلَى ا لْجُودِيِّ وَقِي لَ بُعْداً لِلْقَوْمِ Wa Nād á Nūĥun Rab bahu Faqā la Rab bi 'Inn a A b nī Min 'Ahlī Wa 'Inn a Wa`daka A l-Ĥaq qu Wa 'An ta 'Aĥkamu A l-Ĥākimī na 011-045 ኑሕም ጌታውን ጠራ፡፡ አለም آ«ጌታዬ ሆይ! ልጄ ከቤተሰቤ ነው፡፡ ኪዳንህም እውነት ነው፡፡ አንተም ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ዐዋቂ ነህ፡፡آ» وَنَادَى نُو حٌ رَبَّهُ فَقَا لَ رَبِّ إِنّ َ ا ب ْنِي مِنْ أَهْلِي وَإِنّ َ وَعْدَكَ ا لْحَقُّ وَأَن ْتَ أَحْكَمُ ا لْحَاكِمِي نَ
Qā la Yā Nū ĥu 'Inn ahu Laysa Min 'Ahlika 'Inn ahu `Amalun Gh ayru Şāliĥin Falā Tas'alni Mā Laysa Laka Bihi `Ilmun 'Inn ī 'A`ižuka 'An Takū na Mina A l-Jāhilī na 011-046 (አላህም) آ«ኑሕ ሆይ! እርሱ ከቤተሰብህ አይደለም፤ እርሱ መልካም ያልሆነ ሥራ ነው፤ በርሱ ዕውቀት የሌለህንም ነገር አትጠይቀኝ፤ እኔ ከሚሳሳቱት ሰዎች እንዳትሆን እገስጽሀለሁآ» አለ፡፡ قَا لَ يَانُو حُ إِنّ َهُ لَيْسَ مِنْ أَهْلِكَ إِنّ َهُ عَمَلٌ غَيْرُ صَالِحٍ فَلاَ تَسْأَلْنِ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ إِنّ ِي أَعِظُكَ أَن ْ تَكُو نَ مِنَ ا لْجَاهِلِي نَ
Qā la Rab bi 'Inn ī 'A`ūdh u Bika 'An 'As'alaka Mā Laysa Lī Bihi `Ilmun Wa 'Illā Tagh fir Lī Wa Tarĥam nī 'Akun Mina A l-Kh āsir ī na 011-047 آ«ጌታዬ ሆይ! በእርሱ ለእኔ ዕውቀት የሌለኝን ነገር የምጠይቅህ ከመሆን እኔ ባንተ እጠበቃለሁ፡፡ ለእኔም ባትምረኝና ባታዝንልኝ ከከሳሪዎቹ እሆናለሁآ» አለ፡፡ قَا لَ رَبِّ إِنّ ِي أَعُو ذُ بِكَ أَنْ أَسْأَلَكَ مَا لَيْسَ لِي بِهِ عِلْمٌ وَإِلاَّ تَغْفِرْ لِي وَتَرْحَمْنِي أَكُن ْ مِنَ ا لْخَاسِر ِي نَ
Qī la Yā Nū ĥu A hbiţ Bisalā min Minn ā Wa Barakā tin `Alayka Wa `Alá 'Umamin Mimm an Ma`aka Wa 'Umamun Sanumatti`uhum Th umm a Yamassuhum Minn ā `Adh ā bun 'Alī mun 011-048 آ«ኑሕ ሆይ! ከእኛ በሆነ ሰላም ባንተ ላይና አንተም ጋር ባሉት ሕዝቦች (ትውልድ) ላይ በሆኑ በረከቶችም የተጎናጸፍክ ሆነህ ውረድ፡፡ (ከእነሱው ዘሮች የሆኑ) ሕዝቦችም በቅርቢቱ ዓለም በእርግጥ እናስመቻቸዋለን፡፡ ከዚያም ከኛ የሆነ አሳማሚ ቅጣት ይነካቸዋልآ» ተባለ፡፡ قِي لَ يَا نُو حُ ا هْبِط ْ بِسَلاَمٍ مِنّ َا وَبَرَكَا تٍ عَلَيْكَ وَعَلَى أُمَمٍ مِمّ َن ْ مَعَكَ وَأُمَمٌ سَنُمَتِّعُهُمْ ثُمّ َ يَمَسُّهُ&
Tilka Min 'An bā 'i A l-Gh aybi Nūĥīhā 'Ilayka Mā Kun ta Ta`lamuhā 'An ta Wa Lā Qawmuka Min Qab li Hādh ā Fāşbir 'Inn a A l-`Āqibata Lilmuttaqī na 011-049 ይህቺ ከሩቁ ወሬዎች ናት፡፡ ወደ አንተ እናወርዳታለን፡፡ አንተም ሕዝቦችህም ከዚህ በፊት የምታውቋት አልነበራችሁም፡፡ ታገስም፤ ምስጉን የሆነችው ፍጻሜ ለሚጠነቀቁት ናትና፡፡ تِلْكَ مِنْ أَن ْبَا ءِ ا لْغَيْبِ نُوحِيهَا إِلَيْكَ مَا كُن تَ تَعْلَمُهَا أَن ْتَ وَلاَ قَوْمُكَ مِن ْ قَب ْلِ هَذَا فَاصْبِرْ إِنّ َ ا لعَاقِبَةَ لِلْمُتَّقِي نَ
Wa 'Ilá `Ā din 'Akh āhum Hūdāan Qā la Yā Qawmi A `budū A l-Laha Mā Lakum Min 'Ilahin Gh ayruhu 'In 'An tum 'Illā Muftarū na 011-050 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን (ላክን)፡፡ አላቸው፡- آ«ወገኖቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ እናንተም ቀጣፊዎች እንጂ ሌላ አይደላችሁም፡፡ وَإِلَى عَا دٍ أَخَاهُمْ هُوداً قَا لَ يَاقَوْمِ ا عْبُدُوا ا للَّهَ مَا لَكُم ْ مِن ْ إِلَهٍ غَيْرُهُ إِنْ أَن ْتُمْ إِلاَّ مُفْتَرُو نَ
Yā Qawmi Lā 'As'alukum `Alayhi 'Aj rāan 'In 'Aj r iya 'Illā `Alá A l-Ladh ī Faţaranī 'Afalā Ta`qilū na 011-051 آ«ሕዝቦቼ ሆይ! በእርሱ (በማድረሴ) ላይ ምንዳን አልጠይቃችሁም፡፡ ምንዳዬ በዚህ በፈጠረኝ ላይ እንጂ በሌላ ላይ አይደለም፡፡ አታውቁምን يَا قَوْمِ لاَ أَسْأَلُكُمْ عَلَيْهِ أَج ْراً إِنْ أَج ْر ِيَ إِلاَّ عَلَى ا لَّذِي فَطَرَنِي أَفَلاَ تَعْقِلُو نَ
Wa Yā Qawmi A stagh firū Rab bakum Th umm a Tūbū 'Ilayhi Yursili A s-Samā 'a `Alaykum Mid rārāan Wa Yazid kum Qūwatan 'Ilá Qūwatikum Wa Lā Tatawallaw Muj r imī na 011-052 آ«ሕዝቦቼም ሆይ! ጌታችሁን ምሕረትን ለምኑት፡፡ ከዚያም ወደርሱ ተጸጸቱ፡፡ ዝናብን በእናንተ ላይ ተከታታይ አድርጎ ይልክላችኋልና፡፡ ወደ ኃይላችሁም ኃይልን ይጨምርላችኋል፡፡ አመጸኞችም ሆናችሁ አትሽሹ፡፡آ» وَيَا قَوْمِ ا سْتَغْفِرُوا رَبَّكُمْ ثُمّ َ تُوبُو ا إِلَيْهِ يُرْسِلِ ا لسَّمَا ءَ عَلَيْكُم ْ مِد ْرَاراً وَيَزِد ْكُمْ قُوَّةً إِلَى قُوَّتِكُمْ وَلاَ تَتَوَلَّوْا مُج ْر ِمِي نَ
Qālū Yā Hū du Mā Ji'tanā Bibayyinatin Wa Mā Naĥnu Bitār ikī 'Ā lihatinā `An Qawlika Wa Mā Naĥnu Laka Bimu'uminī na 011-053 አሉ፡- آ«ሁድ ሆይ! በአስረጅ አልመጣህልንም፡፡ እኛም ላንተ ንግግር ብለን አማልክቶቻችንን የምንተው አይደለንም፡፡ እኛም ለአንተ አማኞች አይደለንም፡፡ قَالُوا يَا هُو دُ مَا جِئْتَنَا بِبَيِّنَةٍ وَمَا نَحْنُ بِتَار ِكِي آلِهَتِنَا عَن ْ قَوْلِكَ وَمَا نَحْنُ لَكَ بِمُؤْمِنِي نَ
'In Naqū lu 'Illā A `tarā ka Ba`đu 'Ā lihatinā Bisū 'in Qā la 'Inn ī 'Ush /hidu A l-Laha Wa A sh /hadū 'Ann ī Bar ī 'un Mimm ā Tush r ikū na 011-054 آ«ከፊሎቹ አማልክቶቻችን በክፉ ነገር (በዕብደት) ለክፈውሃል እንጂ ሌላን አንልምآ» (አሉ)፡፡ آ«እኔ አላህን አስመሰክራለሁ፡፡ ከምታጋሩትም እኔ ንጹሕ መሆኔን መስክሩآ» አላቸው፡፡ إِن ْ نَقُو لُ إِلاَّ ا عْتَرَا كَ بَعْضُ آلِهَتِنَا بِسُو ءٍ قَا لَ إِنّ ِي أُشْهِدُ ا للَّهَ وَا شْهَدُو ا أَنّ ِي بَر ِي ءٌ مِمّ َا تُشْ Min Dūnihi Fakīdūnī Jamī`āan Th umm a Lā Tun žirū ni 011-055 ከእርሱ ሌላ (አማልክትን ከምታጋሩት ንጹህ ነኝ)፡፡ ሁላችሁም ሆናችሁ ተንኮልን ሥሩብኝ፤ ከዚያም አታቆዩኝ፡፡ مِن ْ دُونِهِ فَكِيدُونِي جَمِيعاً ثُمّ َ لاَ تُن ْظِرُو نِ
'Inn ī Tawakkaltu `Alá A l-Lahi Rab bī Wa Rab bikum Mā Min Dā b batin 'Illā Huwa 'Ā kh idh un Bināşiyatihā 'Inn a Rab bī `Alá Şirāţin Mustaqī min 011-056 آ«እኔ በጌታዬና በጌታችሁ በአላህ ላይ ተጠጋሁ፡፡ በምድር ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ የለችም እርሱ አናትዋን የያዛት ብትሆን እንጂ፡፡ ጌታዬ (ቃሉም ሥራውም) በቀጥተኛው መንገድ ላይ ነውآ» (አላቸው)፡፡ إِنّ ِي تَوَكَّلْتُ عَلَى ا للَّهِ رَبِّي وَرَبِّكُم ْ مَا مِن ْ دَا بَّةٍ إِلاَّ هُوَ آخِذٌ بِنَاصِيَتِهَا إِنّ َ رَبِّي عَلَى صِرَا طٍ مُسْتَقِي مٍ
Fa'in Tawallaw Faqad 'Ab lagh tukum Mā 'Ursiltu Bihi 'Ilaykum Wa Yastakh lifu Rab bī Qawmāan Gh ayrakum Wa Lā Tađurrūnahu Sh ay'ā an 'Inn a Rab bī `Alá Kulli Sh ay'in Ĥafīžun 011-057 آ«ብትዞሩም በእርሱ ወደእናንተ የተላክሁበትን ነገር በእርግጥ አድርሼላችኋለሁ፡፡ ጌታዬ ከእናንተ ሌላ ሕዝብም ይተካል ምንም አትጎዱትምም፡፡ ጌታዬ በነገሩ ሁሉ ላይ ተጠባባቂ ነውናآ» (አላቸው)፡፡ فَإِن ْ تَوَلَّوْا فَقَد ْ أَب ْلَغْتُكُم ْ مَا أُرْسِلْتُ بِهِ إِلَيْكُمْ وَيَسْتَخْلِفُ رَبِّي قَوْماً غَيْرَكُمْ وَلاَ تَضُرُّونَهُ شَيْئاً إِنّ َ رَبِّي عَلَى كُلِّ شَيْءٍ حَفِي ظٌ
Wa Lamm ā Jā 'a 'Am runā Naj jaynā Hūdāan Wa A l-Ladh ī na 'Ā manū Ma`ahu Biraĥmatin Minn ā Wa Naj jaynāhum Min `Adh ā bin Gh alīžin 011-058 ትዕዛዛችንም በመጣ ጊዜ ሁድንና እነዚያን ከእሱ ጋር ያመኑትን ከእኛ በሆነው ችሮታ አዳን፡፡ ከብርቱ ቅጣትም አዳናቸው፡፡ وَلَمّ َا جَا ءَ أَمْرُنَا نَجَّيْنَا هُوداً وَا لَّذِي نَ آمَنُوا مَعَهُ بِرَحْمَةٍ مِنّ َا وَنَجَّيْنَاهُم ْ مِنْ عَذَا بٍ غَلِي ظٍ
Wa Tilka `Ā dun Jaĥadū Bi'ā yā ti Rab bihim Wa `Aşaw Rusulahu Wa A ttaba`ū 'Am ra Kulli Jab bā r in `Anī d in 011-059 ይህች (ነገድ) ዓድ ናት፡፡ በጌታቸው ታምራት ካዱ፡፡ መልክተኞቹንም አመጹ፤ የኃያል ሞገደኛን ሁሉ ትዕዛዝም ተከተሉ፡፡ وَتِلْكَ عَا دٌ جَحَدُوا بِآيَا تِ رَبِّهِمْ وَعَصَوْا رُسُلَهُ وَا تَّبَعُو ا أَمْرَ كُلِّ جَبَّا رٍ عَنِي د ٍ
Wa 'Utbi`ū Fī Hadh ihi A d -Dun yā La`natan Wa Yawma A l-Qiyāmati 'Alā 'Inn a `Ādāan Kafarū Rab bahum 'Alā Bu`dāan Li`ā din Qawmi Hū d in 011-060 በዚህች በቅርቢቱ ዓለምም እርግማን እንዲከተላቸው ተደረጉ፡፡ በትንሣኤም ቀን (እንደዚሁ)፡፡ ንቁ! ዓዶች ጌታቸውን ካዱ፡፡ ንቁ! የሁድ ሕዝቦች ለሆኑት ዓዶች (ከእዝነት) መራቅ ይገባቸው፡፡ وَأُتْبِعُوا فِي هَذِهِ ا لدُّن ْيَا لَعْنَةً وَيَوْمَ ا لْقِيَامَةِ أَلاَ إِنّ َ عَاداً كَفَرُوا رَبَّهُمْ أَلاَ بُعْداً لِعَا دٍ قَوْمِ هُو د ٍ
Wa 'Ilá Th amū da 'Akh āhum Şāliĥāan Qā la Yā Qawmi A `budū A l-Laha Mā Lakum Min 'Ilahin Gh ayruhu Huwa 'An sh a'akum Mina A l-'Arđi Wa A sta`marakum Fīhā Fāstagh firū hu Th umm a Tūbū 'Ilayhi 'Inn a Rab bī Qar ī bun Mujī b un 011-061 ወደ ሰሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን (ላክን)፡፡ آ«ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ ከእርሱ ሌላ ለእናንተ አምላክ የላችሁም፡፡ እርሱ ከምድር ፈጠራችሁ፡፡ በውስጧ እንድታለሟትም አደረጋችሁ፡፡ ምሕረቱንም ለምኑት፡፡ ከዚህም ወደእርሱ ተመለሱ፡፡ ጌታዬ ቅርብ (ለለመነው) ተቀባይ ነውናآ» አላቸው፡፡ وَإِلَى ثَمُو دَ أَخَاهُمْ صَالِحاً قَا لَ يَا قَوْمِ ا عْبُدُوا ا للَّهَ مَا لَكُم ْ مِن ْ إِلَهٍ غَيْرُهُ هُوَ أَن شَأَكُم ْ مِنَ ا لأَرْضِ وَ Qālū Yā Şāliĥu Qad Kun ta Fīnā Marjūwāan Qab la Hādh ā 'Atanhānā 'An Na`buda Mā Ya`budu 'Ā bā 'uunā Wa 'Inn anā Lafī Sh akkin Mimm ā Tad `ūnā 'Ilayhi Mur ī b in 011-062 آ«ሷሊህ ሆይ! ከዚህ በፊት በእኛ ውስጥ (መሪ ልትሆን) በእርግጥ የምትከጅል ነበርክ፡፡ አባቶቻችን የሚገዙትን ከመገዛት ትከለክለናለህን እኛም ወደርሱ ከምትጠራን ነገር በእርግጥ አወላዋይ በሆነ መጠራጠር ውስጥ ነንآ» አሉ፡፡ قَالُوا يَا صَالِحُ قَد ْ كُن تَ فِينَا مَرْجُوّاً قَب ْلَ هَذَا أَتَنْهَانَا أَن ْ نَعْبُدَ مَا يَعْبُدُ آبَا ؤُنَا وَإِنّ َنَا لَفِي شَكٍّ مِمّ َا تَد ْعُونَا إِلَيْهِ مُر
Qā la Yā Qawmi 'Ara'aytum 'In Kun tu `Alá Bayyinatin Min Rab bī Wa 'Ā tānī Minhu Raĥmatan Faman Yan şurunī Mina A l-Lahi 'In `Aşaytuhu Famā Tazīdūnanī Gh ayra Takh sī r in 011-063 آ«ሕዝቦቼ ሆይ! ንገሩኝ ከጌታዬ በሆነ ማስረጃ ላይ ብሆን ከእርሱም የሆነን ችሮታ (ነቢይነት) ቢሰጠኝና ባልታዘዘው ከአላህ (ቅጣት) የሚያድነኝ ማነው ከማሳሳትም በስተቀር ምንም አትጨምሩልኝምآ» አላቸው፡፡ قَا لَ يَا قَوْمِ أَرَأَيْتُمْ إِن ْ كُن تُ عَلَى بَيِّنَةٍ مِن ْ رَبِّي وَآتَانِي مِنْهُ رَحْمَةً فَمَن ْ يَن صُرُنِي مِنَ ا للَّهِ إِنْ عَصَيْتُهُ فَمَا تَزِيدُونَنِي غَيْرَ تَخْسِي رٍ
Wa Yā Qawmi Hadh ihi Nāqatu A l-Lahi Lakum 'Ā yatan Fadh arūhā Ta'kul Fī 'Arđi A l-Lahi Wa Lā Tamassūhā Bisū 'in Faya'kh udh akum `Adh ā bun Qar ī b un 011-064 ሕዝቦቼም ሆይ! ይህቺ ለእናንተ ተዓምር ስትሆን የአላህ ግመል ናት፡፡ ተውዋትም፡፡ በአላህ ምድር ውስጥ ትብላ፡፡ በክፉም አትንኳት፡፡ ቅርብ የሆነ ቅጣት ይይዛችኋልናآ» (አላቸው)፡፡ وَيَا قَوْمِ هَذِهِ نَاقَةُ ا للَّهِ لَكُمْ آيَةً فَذَرُوهَا تَأْكُلْ فِي أَرْضِ ا للَّهِ وَلاَ تَمَسُّوهَا بِسُو ءٍ فَيَأْخُذَكُمْ عَذَا بٌ قَر ِي ب ٌ
Fa`aqarūhā Faqā la Tamatta`ū Fī Dār ikum Th alāth ata 'Ayyā min Dh ālika Wa`dun Gh ayru Makdh ū b in 011-065 ወግተው ገደሏትም፡፡ (ሷሊህ) آ«በአገራችሁም ሶስትን ቀናት (ብቻ) ተጠቀሙ፡፡ ይህ የማይዋሽ ቀጠሮ ነውآ» አላቸው፡፡ فَعَقَرُوهَا فَقَا لَ تَمَتَّعُوا فِي دَار ِكُمْ ثَلاَثَةَ أَيَّا مٍ ذَلِكَ وَعْدٌ غَيْرُ مَكْذُو ب ٍ
Falamm ā Jā 'a 'Am runā Naj jaynā Şāliĥāan Wa A l-Ladh ī na 'Ā manū Ma`ahu Biraĥmatin Minn ā Wa Min Kh izyi Yawmi'idh in 'Inn a Rab baka Huwa A l-Qawī yu A l-`Azī zu 011-066 ትዕዛዛችንም በመጣ ጊዜ ሷሊህንና እነዚያን ከሱ ጋር ያመኑትን ከእኛ በሆነው እዝነት አዳን፡፡ ከዚያም ቀን ውርደት (አዳንናቸው)፡፡ ጌታህ እርሱ ብርቱው አሸናፊው ነውና፡፡ فَلَمّ َا جَا ءَ أَمْرُنَا نَجَّيْنَا صَالِحاً وَا لَّذِي نَ آمَنُوا مَعَهُ بِرَحْمَةٍ مِنّ َا وَمِنْ خِزْيِ يَوْمِئِذٍ إِنّ َ رَبَّكَ هُوَ ا لْقَوِيُّ ا لْعَزِي زُ
Wa 'Akh adh a A l-Ladh ī na Žalamū A ş-Şayĥatu Fa'aşbaĥū Fī Diyār ihim Jāth imī na 011-067 እነዚያንም የበደሉትን ጩኸት ያዛቸው፡፡ በቤቶቻቸውም ውስጥ የተንበረከኩ ሆነው ሞተው አነጉ፡፡ وَأَخَذَ ا لَّذِي نَ ظَلَمُوا ا لصَّيْحَةُ فَأَصْبَحُوا فِي دِيَار ِهِمْ جَاثِمِي نَ
Ka'an Lam Yagh naw Fīhā 'Alā 'Inn a Th amū da Kafarū Rab bahum 'Alā Bu`dāan Lith amū d a 011-068 በእሷ ውስጥ እንዳልኖሩባት ሆኑ፡፡ ንቁ! ሰሙዶች ጌታቸውን በእርግጥ ካዱ፡፡ ንቁ! ለሰሙዶች (ከአላህ እዝነት) መራቅ ተገባቸው፡፡ كَأَن ْ لَمْ يَغْنَوْا فِيهَا أَلاَ إِنّ َ ثَمُو دَ كَفَرُوا رَبَّهُمْ أَلاَ بُعْداً لِثَمُو د َ
Wa Laqad Jā 'at Rusulunā 'Ib rāhī ma Bil-Bush rá Qālū Salāmāan Qā la Salā mun Famā Labith a 'An Jā 'a Bi`ij lin Ĥanīdh in 011-069 መልክተኞቻችንም ኢብራሂምን በ(ልጅ) ብስራት በእርግጥ መጡት፡፡ ሰላም አሉት፡፡ ሰላም አላቸው፡፡ ጥቂትም ሳይቆይ ወዲያውኑ የተጠበሰን የወይፈን ስጋ አመጣ፡፡ وَلَقَد ْ جَا ءَتْ رُسُلُنَا إِب ْرَاهِي مَ بِا لْبُشْرَى قَالُوا سَلاَماً قَا لَ سَلاَمٌ فَمَا لَبِثَ أَن ْ جَا ءَ بِعِج ْلٍ حَنِي ذٍ
Falamm ā Ra'á 'Aydiyahum Lā Taşilu 'Ilayhi Nakirahum Wa 'Awjasa Minhum Kh īfatan Qālū Lā Takh af 'Inn ā 'Ursilnā 'Ilá Qawmi Lūţin 011-070 እጆቻቸውም ወደ እርሱ የማይደርሱ መኾነቸውን ባየ ጊዜ ሸሻቸው፡፡ ከነሱም ፍርሃት ተሰማው፡፡ آ«አትፍራ እኛ ወደ ሉጥ ሕዝቦች ተልከናልናآ» አሉት፡፡ فَلَمّ َا رَأَى أَيْدِيَهُمْ لاَ تَصِلُ إِلَيْهِ نَكِرَهُمْ وَأَوْجَسَ مِنْهُمْ خِيفَةً قَالُوا لاَ تَخَفْ إِنّ َا أُرْسِلْنَا إِلَى قَوْمِ لُو ط ٍ
Wa A m ra'atuhu Qā 'imatun Fađaĥikat Fabash sh arnāhā Bi'isĥā qa Wa Min Warā 'i 'Isĥā qa Ya`qū b a 011-071 ሚስቱም የቆመች ስትኾን (አትፍራ አሉት) ሳቀችም፡፡ በኢስሐቅም አበሰርናት፡፡ ከኢስሐቅም በኋላ (በልጁ) በያዕቁብ (አበሰርናት)፡፡ وَامْرَأَتُهُ قَا ئِمَةٌ فَضَحِكَتْ فَبَشَّرْنَاهَا بِإِسْحَا قَ وَمِن ْ وَرَا ءِ إِسْحَا قَ يَعْقُو ب َ
Qālat Yā Waylatā 'A'alidu Wa 'Anā `Ajū zun Wa Hadh ā Ba`lī Sh aykh āan 'Inn a Hādh ā Lash ay'un `Ajī b un 011-072 (እርሷም) ዋልኝ! እኔ አሮጊት ይህም ባሌ ሽማግሌ ሆኖ ሳለ እወልዳለሁን ይህ በእርግጥ አስደናቂ ነገር ነው አለች፡፡ قَالَتْ يَا وَيْلَتَا أَأَلِدُ وَأَنَا عَجُو زٌ وَهَذَا بَعْلِي شَيْخاً إِنّ َ هَذَا لَشَيْءٌ عَجِي ب ٌ
Qālū 'Ata`jabī na Min 'Am r i A l-Lahi Raĥmatu A l-Lahi Wa Barakātuhu `Alaykum 'Ahla A l-Bayti 'Inn ahu Ĥamī dun Majī d un 011-073 آ«ከአላህ ትዕዛዝ ትደነቂያለሽን የአላህ ችሮታና በረከቶቹ በእናንተ በኢብራሂም ቤተሰቦች ላይ ይሁን እርሱ ምስጉን ለጋስ ነውናآ» አሉ፡፡ قَالُو ا أَتَعْجَبِي نَ مِنْ أَمْر ِ ا للَّهِ رَحْمَةُ ا للَّهِ وَبَرَكَاتُهُ عَلَيْكُمْ أَهْلَ ا لْبَيْتِ إِنّ َهُ حَمِي دٌ مَجِي د ٌ
Falamm ā Dh ahaba `An 'Ib rāhī ma A r-Raw`u Wa Jā 'at/hu A l-Bush rá Yujādilunā Fī Qawmi Lūţin 011-074 ከኢብራሂም ፍራቻው በሌደለትና ብስራት በመጣችለትም ጊዜ በሉጥ ሕዝቦች (ነገር) ይከራከረን ጀመር፡፡ فَلَمّ َا ذَهَبَ عَن ْ إِب ْرَاهِي مَ ا لرَّوْعُ وَجَا ءَتْهُ ا لْبُشْرَى يُجَادِلُنَا فِي قَوْمِ لُو ط ٍ
'Inn a 'Ib rāhī ma Laĥalī mun 'Awwā hun Munī b un 011-075 ኢብራሂም በእርግጥ ታጋሽ አልቃሻ መላሳ ነውና፡፡ إِنّ َ إِب ْرَاهِي مَ لَحَلِي مٌ أَوَّا هٌ مُنِي ب ٌ
Yā 'Ib rāhī mu 'A`r iđ `An Hādh ā 'Inn ahu Qad Jā 'a 'Am ru Rab bika Wa 'Inn ahum 'Ā tīhim `Adh ā bun Gh ayru Mardū d in 011-076 آ«ኢብራሂም ሆይ! ከዚህ (ክርክር) ተው፡፡ እነሆ የጌታህ ትዕዛዝ በእርግጥ መጥቷል፡፡ እነሱም የማይመለስ ቅጣት የሚመጣባቸው ናቸውآ» (አሉት)፡፡ يَا إِب ْرَاهِي مُ أَعْر ِضْ عَنْ هَذَا إِنّ َهُ قَد ْ جَا ءَ أَمْرُ رَبِّكَ وَإِنّ َهُمْ آتِيهِمْ عَذَا بٌ غَيْرُ مَرْدُو د ٍ
Wa Lamm ā Jā 'at Rusulunā Lūţāan Sī 'a Bihim Wa Đā qa Bihim Dh ar`āan Wa Qā la Hādh ā Yawmun `Aşī b un 011-077 መልክተኞቻችንም ሉጥን በመጡት ጊዜ በነሱ (ምክንያት) አዘነ፡፡ ልቡም በነሱ ተጨነቀ፡፡ آ«ይህ ብርቱ ቀን ነውምآ» አለ፡፡ وَلَمّ َا جَا ءَتْ رُسُلُنَا لُوطاً سِي ءَ بِهِمْ وَضَا قَ بِهِمْ ذَرْعاً وَقَا لَ هَذَا يَوْمٌ عَصِي ب ٌ
Wa Jā 'ahu Qawmuhu Yuhra`ū na 'Ilayhi Wa Min Qab lu Kānū Ya`malū na A s-Sayyi'ā ti Qā la Yā Qawmi Hā 'uulā ' Banātī Hunn a 'Aţ haru Lakum Fa A ttaqū A l-Laha Wa Lā Tukh zūnī Fī Đayfī 'Alaysa Min kum Rajulun Rash ī d un 011-078 ሕዝቦቹም ወደርሱ እየተጣደፉ መጡት፡፡ ከዚህም በፊት መጥፎ ሥራዎችን ይሠሩ ነበር፡፡ آ«ሕዝቦቼ ሆይ! እኝህ ሴቶች ልጆቼ ናቸው፡፡ እነሱ ለእናንተ ይልቅ በጣም የጸዱ ናቸው፤ (አግቧቸው)፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ በእንግዶቼም አታሳፍሩኝ፡፡ ከእናንተ ውስጥ ቅን ሰው የለምንآ» አላቸው፡፡ وَجَا ءَهُ قَوْمُهُ يُهْرَعُو نَ إِلَيْهِ وَمِن ْ قَب ْلُ كَانُوا يَعْمَلُو نَ ا لسَّيِّئَا تِ قَا لَ يَا قَوْمِ هَا ؤُلاَء بَنَاتِي هُنّ
Qālū Laqad `Alim ta Mā Lanā Fī Banātika Min Ĥaq qin Wa 'Inn aka Lata`lamu Mā Nur ī d u 011-079 آ«ከሴቶች ልጆችህ ለእኛ ምንም ጉዳይ የለንም፡፡ አንተም የምንሻውን በእርግጥ ታውቃለህآ» አሉት፡፡ قَالُوا لَقَد ْ عَلِمْتَ مَا لَنَا فِي بَنَاتِكَ مِنْ حَقٍّ وَإِنّ َكَ لَتَعْلَمُ مَا نُر ِي د ُ
Qā la Law 'Ann a Lī Bikum Qūwatan 'Aw 'Ā wī 'Ilá Ruknin Sh adī d in 011-080 آ«በእናንተ ላይ ለኔ ኀይል በኖረኝ ወይም ወደ ብርቱ ወገን ብጠጋ ኖሮ (የምሠራውን በሠራሁ ነበር)آ» አላቸው፡፡ قَا لَ لَوْ أَنّ َ لِي بِكُمْ قُوَّةً أَوْ آوِي إِلَى رُكْنٍ شَدِي د ٍ
Qālū Yā Lū ţu 'Inn ā Rusulu Rab bika Lan Yaşilū 'Ilayka Fa'asr i Bi'ahlika Biqiţ `in Mina A l-Layli Wa Lā Yaltafit Min kum 'Aĥadun 'Illā A m ra'ataka 'Inn ahu Muşībuhā Mā 'Aşābahum 'Inn a Maw`idahumu A ş-Şub ĥu 'Alaysa A ş-Şub ĥu Biqar ī b in 011-081 آ«ሉጥ ሆይ! እኛ የጌታህ መልክተኞች ነን፡፡ (ሕዝቦችህ) ወደ አንተ (በክፉ) አይደርሱብህም፡፡ ቤተሰብህንም ይዘህ ከሌሊቱ በከፊሉ ውስጥ ሊድ፡፡ ከእናንተም አንድም (ወደኋላው) አይገላመጥ፡፡ ሚስትህ ብቻ ስትቀር፡፡ እነሆ እርሷን (እነሱን) የሚያገኛቸው ስቃይ ያገኛታልና፡፡ ቀጠሯቸው እንጋቱ ላይ ነው፡፡ ንጋቱ ቅርብ አይደለምንآ» አሉት፡፡ قَالُوا يَا لُو طُ إِنّ َا رُسُلُ رَبِّكَ لَن ْ يَصِلُو ا إِلَيْكَ فَأَسْر ِ بِأَهْلِكَ بِقِط ْعٍ
Falamm ā Jā 'a 'Am runā Ja`alnā `Āliyahā Sāfilahā Wa 'Am ţarnā `Alayhā Ĥijāratan Min Sij jī lin Man đū d in 011-082 ትዕዛዛችንም በመጣ ጊዜ (ከተማይቱን) ላይዋን ከታችዋ አደረግን (ገለበጥናት)፡፡ ተከታታይም የሆነን የሸክላ ድንጋይ በርሷ ላይ አዘነብን፡፡ فَلَمّ َا جَا ءَ أَمْرُنَا جَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهَا حِجَارَةً مِن ْ سِجِّي لٍ مَن ْضُو د ٍ
Musawwamatan `In da Rab bika Wa Mā Hiya Mina A ž-Žālimī na Biba`ī d in 011-083 ከጌታህ ዘንድ ምልክት የተደረገባት ስትሆን (አዘነብናት)፡፡ እርሷም ከበደለኞቹ ሩቅ አይደለችም፡፡ مُسَوَّمَةً عِن ْدَ رَبِّكَ وَمَا هِيَ مِنَ ا لظَّالِمِي نَ بِبَعِي د ٍ
Wa 'Ilá Mad yana 'Akh āhum Sh u`aybāan Qā la Yā Qawmi A `budū A l-Laha Mā Lakum Min 'Ilahin Gh ayruhu Wa Lā Tan quşū A l-Mikyā La Wa A l-Mīzā na 'Inn ī 'Arākum Bikh ayr in Wa 'Inn ī 'Akh ā fu `Alaykum `Adh ā ba Yawmin Muĥīţin 011-084 ወደ መድየንም ወንድማቸውን ሹዐይብን (ላክን)፡፡ አላቸው آ«ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ ከእርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም፡፡ ስፍርንና ሚዛንንም አታጉድሉ፤ እኔ በጸጋ ላይ ሆናችሁ አያችኋለሁ፡፡ እኔም በእናንተ ላይ የከባቢን ቀን ቅጣት እፈራለሁ፡፡ وَإِلَى مَد ْيَنَ أَخَاهُمْ شُعَيْباً قَا لَ يَاقَوْمِ ا عْبُدُوا ا للَّهَ مَا لَكُم ْ مِن ْ إِلَهٍ غَيْرُهُ وَلاَ تَن قُصُوا ا لْمِكْيَا لَ وَا لْمِيز Wa Yā Qawmi 'Awfū A l-Mikyā la Wa A l-Mīzā na Bil-Qisţi Wa Lā Tab kh asū A n -Nā sa 'Ash yā 'ahum Wa Lā Ta`th aw Fī A l-'Arđi Mufsidī na 011-085 آ«ሕዝቦቼም ሆይ! ስፍርንና ሚዛንን በትክክል ሙሉ፡፡ ሰዎችንም ምንም ነገራቸውን አታጉድሉባቸው፡፡ በምድርም ውስጥ አጥፊዎች ሆናችሁ አታበላሹ፡፡ وَيَا قَوْمِ أَوْفُوا ا لْمِكْيَا لَ وَا لْمِيزَا نَ بِا لْقِسْطِ وَلاَ تَب ْخَسُوا ا لنّ َا سَ أَشْيَا ءَهُمْ وَلاَ تَعْثَوْا فِي ا لأَرْضِ مُفْسِدِي نَ
Baqīyatu A l-Lahi Kh ayrun Lakum 'In Kun tum Mu'uminī na Wa Mā 'Anā `Alaykum Biĥafīžin 011-086 አላህ ያስቀረላችሁ ለእናንተ የተሻለ ነው፡፡ ምእመናን እንደሆናችሁ (አላህ በሰጣችሁ ውደዱ)፡፡ እኔም (መካሪ እንጅ) በናንተ ላይ ተጠባባቂ አይደለሁም፡፡آ» بَقِيَّةُ ا للَّهِ خَيْرٌ لَكُمْ إِن ْ كُن تُم ْ مُؤْمِنِي نَ وَمَا أَنَا عَلَيْكُم ْ بِحَفِي ظٍ
Qālū Yā Sh u`aybu 'Aşalātuka Ta'muruka 'An Natruka Mā Ya`budu 'Ā bā 'uunā 'Aw 'An Naf`ala Fī 'Am wālinā Mā Nash ā 'u 'Inn aka La'an ta A l-Ĥalī mu A r-Rash ī d u 011-087 آ«ሹዐይብ ሆይ! ስግደትህ አባቶቻችን የሚገዙትን ጣዖታት እንድንተው ወይም በገንዘቦቻችን የምንሻውን መሥራትን (እንድንተው) ታዝሃለችን አንተ በእርግጥ ታጋሹ ቅኑ አንተ ነህናآ» አሉት፡፡ قَالُوا يَا شُعَيْبُ أَصَلاَتُكَ تَأْمُرُكَ أَن ْ نَتْرُكَ مَا يَعْبُدُ آبَا ؤُنَا أَوْ أَن ْ نَفْعَلَ فِي أَمْوَالِنَا مَا نَشَا ءُ إِنّ َكَ لَأَن ْتَ ا لْحَلِي مُ ا لرَّشِي د ُ
Qā la Yā Qawmi 'Ara'aytum 'In Kun tu `Alá Bayyinatin Min Rab bī Wa Razaqanī Minhu R izqāan Ĥasanāan Wa Mā 'Ur ī du 'An 'Ukh ālifakum 'Ilá Mā 'Anhākum `Anhu 'In 'Ur ī du 'Illā A l-'Işlā ĥa Mā A staţa`tu Wa Mā Tawfīqī 'Illā Bil-Lahi `Alayhi Tawakkaltu Wa 'Ilayhi 'Unī b u 011-088 آ«ሕዝቦቼ ሆይ! ንገሩኝ፤ ከጌታዬ በሆነ አስረጅ ላይ ብሆንና ከእርሱም የሆነን መልካም ሲሳይ ቢሰጠኝ (በቅጥፈት ልቀላቅለው ይገባልን) ከእርሱ ወደ ከለከልኳችሁም ነገር ልለያችሁ አልሻም፡፡ በተቻለኝ ያክል ማበጀትን እንጂ አልሻም (ለደግ ሥራ) መገጠሜም በአላህ እንጂ በሌላ አይደለም፡፡ በእርሱ ላይ ተመካሁ፡፡ ወደእርሱም እመለሳለሁ፤آ» አላቸው፡፡ قَا لَ يَا قَوْمِ أَرَأَيْتُمْ إِن ْ كُن تُ عَلَى بَيِّنَةٍ مِن ْ رَبِّي وَرَزَقَنِي مِنْهُ ر ِزْقاً حَسَناً وَمَا أُ
Wa Yā Qawmi Lā Yaj r imann akum Sh iqāqī 'An Yuşībakum Mith lu Mā 'Aşā ba Qawma Nūĥin 'Aw Qawma Hū din 'Aw Qawma Şāliĥin Wa Mā Qawmu Lūţin Min kum Biba`ī d in 011-089 آ«ወገኖቼም ሆይ! እኔን መከራከራችሁ የኑሕን ሕዝቦች ወይም የሁድን ሕዝቦች ወይም የሷሊሕን ሕዝቦች ያገኛቸው (ቅጣት) ብጤ እንዲያገኛችሁ አይገፋፋችሁ፡፡ የሉጥም ሕዝቦች ከእናንተ ሩቅ አይደሉም፡፡ وَيَا قَوْمِ لاَ يَج ْر ِمَنّ َكُمْ شِقَاقِي أَن ْ يُصِيبَكُم ْ مِثْلُ مَا أَصَا بَ قَوْمَ نُو حٍ أَوْ قَوْمَ هُو دٍ أَوْ قَوْمَ صَالِحٍ وَمَا قَوْمُ لُو طٍ مِن ْكُم ْ بِبَع&zw
Wa A stagh firū Rab bakum Th umm a Tūbū 'Ilayhi 'Inn a Rab bī Raĥī mun Wadū d un 011-090 آ«ጌታችሁንም ምሕረትን ለምኑት፡፡ ከዚያም ወደርሱ ተመለሱ፡፡ ጌታዬ አዛኝ ወዳድ ነውና (አላቸው)፡፡ وَاسْتَغْفِرُوا رَبَّكُمْ ثُمّ َ تُوبُو ا إِلَيْهِ إِنّ َ رَبِّي رَحِي مٌ وَدُو د ٌ
Qālū Yā Sh u`aybu Mā Nafqahu Kath īrāan Mimm ā Taqū lu Wa 'Inn ā Lanarā ka Fīnā Đa`īfāan Wa Lawlā Rahţuka Larajam nā ka Wa Mā 'An ta `Alaynā Bi`azī zin 011-091 آ«ሹዐይብ ሆይ! ከምትለው ነገር ብዙውን አናውቀውም፡፡ እኛም አንተን በእኛ ውስጥ ደካማ ሆነህ እናይሃለን፡፡ ጎሳዎችህም ባልኖሩ ኖሮ በወገርንህ ነበር፤ አንተም በእኛ ላይ የተከበርክ አይደለህምآ» አሉት፡፡ قَالُوا يَا شُعَيْبُ مَا نَفْقَهُ كَثِيراً مِمّ َا تَقُو لُ وَإِنّ َا لَنَرَا كَ فِينَا ضَعِيفاً وَلَوْلاَ رَهْطُكَ لَرَجَمْنَا كَ وَمَا أَن ْتَ عَلَيْنَا بِعَزِي زٍ
Qā la Yā Qawmi 'Arahţī 'A`azzu `Alaykum Mina A l-Lahi Wa A ttakh adh tumū hu Warā 'akum Žihr īyāan 'Inn a Rab bī Bimā Ta`malū na Muĥīţun 011-092 آ«ሕዝቦቼ ሆይ! ጎሳዎቼ በእናንተ ላይ ከአላህ ይልቅ የከበሩ ናቸውን (አላህን) ከኋላችሁ ወደ ጀርባ አድርጋችሁም ያዛችሁት፡፡ ጌታዬ በምትሠሩት ሁሉ ከባቢ ነውآ» አላቸው፡፡ قَا لَ يَا قَوْمِ أَرَهْطِي أَعَزُّ عَلَيْكُم ْ مِنَ ا للَّهِ وَا تَّخَذْتُمُو هُ وَرَا ءَكُمْ ظِهْر ِيّاً إِنّ َ رَبِّي بِمَا تَعْمَلُو نَ مُحِي ط ٌ
Wa Yā Qawmi A `malū `Alá Makānatikum 'Inn ī `Āmilun Sawfa Ta`lamū na Man Ya'tī hi `Adh ā bun Yukh zī hi Wa Man Huwa Kādh ibun Wa A rtaqibū 'Inn ī Ma`akum Raqī b un 011-093 آ«ሕዝቦቼም ሆይ! በችሎታችሁ ልክ ሥሩ፡፡ እኔ ሠሪ ነኝና፡፡ የሚያዋርደው ቅጣት የሚመጣበትና እርሱ ውሸታም የሆነው ማን እንደኾነ ወደ ፊት ታውቃላችሁ፡፡ ጠብቁም እኔ ከናንተ ጋር ተጠባባቂ ነኝናآ»(አላቸው)፡፡ وَيَا قَوْمِ ا عْمَلُوا عَلَى مَكَانَتِكُمْ إِنّ ِي عَامِلٌ سَوْفَ تَعْلَمُو نَ مَن ْ يَأْتِي هِ عَذَا بٌ يُخْزِي هِ وَمَنْ هُوَ كَاذِبٌ وَا رْتَقِبُو ا إِنّ ِي مَعَكُمْ رَق Wa Lamm ā Jā 'a 'Am runā Naj jaynā Sh u`aybāan Wa A l-Ladh ī na 'Ā manū Ma`ahu Biraĥmatin Minn ā Wa 'Akh adh ati A l-Ladh ī na Žalamū A ş-Şayĥatu Fa'aşbaĥū Fī Diyār ihim Jāth imī na 011-094 ትዕዛዛችንም በመጣ ጊዜ ሹዐይብንና እነዚያን ከርሱ ጋር ያመኑትን ከእኛ በሆነው ችሮታ አዳን፡፡ እነዚያን የበደሉትንም (የጂብሪል) ጩኸት ያዘቻቸው፡፡ በቤቶቻቸውም ውስጥ ተንከፍርረው አደሩ፡፡ وَلَمّ َا جَا ءَ أَمْرُنَا نَجَّيْنَا شُعَيْباً وَا لَّذِي نَ آمَنُوا مَعَهُ بِرَحْمَةٍ مِنّ َا وَأَخَذَتِ ا لَّذِي نَ ظَلَمُوا ا لصَّيْحَةُ فَأَصْبَحُوا فِي دِيَار ِهِمْ جَاثِمِي نَ
Ka'an Lam Yagh naw Fīhā 'Alā Bu`dāan Limad yana Kamā Ba`idat Th amū d u 011-095 በእርሷ ውስጥ እንዳልነበሩ ሆኑ፡፡ ንቁ! ሰሙድ (ከአላህ እዝነት) እንደ ራቀች መድየንም ትራቅ፡፡ كَأَن ْ لَمْ يَغْنَوْا فِيهَا أَلاَ بُعْداً لِمَد ْيَنَ كَمَا بَعِدَتْ ثَمُو د ُ
Wa Laqad 'Arsalnā Mūsá Bi'ā yātinā Wa Sulţā nin Mubī nin 011-096 ሙሳንም በተዓምራታችንና በግልጽ ብርሃን በእርግጥ ላክነው፡፡ وَلَقَد ْ أَرْسَلْنَا مُوسَى بِآيَاتِنَا وَسُلْطَا نٍ مُبِي نٍ
'Ilá Fir `awna Wa Mala'ihi Fa A ttaba`ū 'Am ra Fir `awna Wa Mā 'Am ru Fir `awna Birash ī d in 011-097 ወደ ፈርዖንና ወደ ሰዎቹ (ላክነው)፡፡ የፈርዖንንም ነገር (ሕዝቦቹ) ተከተሉ፡፡ የፈርዖን ነገርም ቀጥተኛ አልነበረም፡፡ إِلَى فِرْعَوْنَ وَمَلَئِهِ فَاتَّبَعُو ا أَمْرَ فِرْعَوْنَ وَمَا أَمْرُ فِرْعَوْنَ بِرَشِي د ٍ
Yaq dumu Qawmahu Yawma A l-Qiyāmati Fa'awradahumu A n -Nā ra Wa Bi'sa A l-Wir du A l-Mawrū d u 011-098 በትንሣኤ ቀን ሕዝቦቹን ይቀድማል፡፡ ወደ እሳትም ያወርዳቸዋል፡፡ የሚገቡትም አገባብ ምንኛ ከፋ! يَق ْدُمُ قَوْمَهُ يَوْمَ ا لْقِيَامَةِ فَأَوْرَدَهُمُ ا لنّ َا رَ وَبِئْسَ ا لْوِرْدُ ا لْمَوْرُو د ُ
Wa 'Utbi`ū Fī Hadh ihi La`natan Wa Yawma A l-Qiyāmati Bi'sa A r-R ifdu A l-Marfū d u 011-099 በዚችም (በቅርቢቱ ዓለም) እርግማንን አስከተልናቸው፡፡ በትንሣኤም ቀን (እንደዚሁ)፡፡ የተሰጡት ስጦታ ምንኛ ከፋ! وَأُتْبِعُوا فِي هَذِهِ لَعْنَةً وَيَوْمَ ا لْقِيَامَةِ بِئْسَ ا لرِّفْدُ ا لْمَرْفُو د ُ
Dh ālika Min 'An bā 'i A l-Qurá Naquşşuhu `Alayka Minhā Qā 'imun Wa Ĥaşī d un 011-100 ይህ (የተነገረው) ከከተሞቹ ወሬዎች ነው፡፡ ባንተ ላይ እንተርከዋለን፡፡ ከእርሷ ፋናው የቀረና ሙሉ በሙሉ የተደመሰሰ አለ፡፡ ذَلِكَ مِنْ أَن ْبَا ءِ ا لْقُرَى نَقُصُّهُ عَلَيْكَ مِنْهَا قَا ئِمٌ وَحَصِي د ٌ
Wa Mā Žalam nāhum Wa Lakin Žalamū 'An fusahum Famā 'Agh nat `Anhum 'Ā lihatuhumu A llatī Yad `ū na Min Dū ni A l-Lahi Min Sh ay'in Lamm ā Jā 'a 'Am ru Rab bika Wa Mā Zādūhum Gh ayra Tatbī b in 011-101 እኛም አልበደልናቸውም፡፡ ግን ነፍሶቻቸውን በደሉ፡፡ የአላህም ትእዛዝ በመጣ ጊዜ እነዚያ ከአላህ ሌላ የሚገዙዋቸው አማልክቶቻቸው በምንም አላዳኗቸውም፡፡ ከማክሰርም በቀር ምንም አልጨመሩላቸውም፡፡ وَمَا ظَلَمْنَاهُمْ وَلَكِن ْ ظَلَمُو ا أَن فُسَهُمْ فَمَا أَغْنَتْ عَنْهُمْ آلِهَتُهُمُ ا لَّتِي يَد ْعُو نَ مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ مِن ْ شَيْءٍ لَمّ َا جَا ءَ أَمْرُ رَبِّكَ وَمَا زَادُوهُمْ غَيْ
Wa Kadh alika 'Akh dh u Rab bika 'Idh ā 'Akh adh a A l-Qurá Wa Hiya Žālimatun 'Inn a 'Akh dh ahu 'Alī mun Sh adī d un 011-102 የጌታህም ቅጣት የከተሞችን ሰዎች እነሱ በዳዮች ሲሆኑ በቀጣቸው ጊዜ እንደዚህ ነው፡፡ ቅጣቱ በእርግጥ አሳማሚ ብርቱ ነው፡፡ وَكَذَلِكَ أَخْذُ رَبِّكَ إِذَا أَخَذَ ا لْقُرَى وَهِيَ ظَالِمَةٌ إِنّ َ أَخْذَهُ أَلِي مٌ شَدِي د ٌ
'Inn a Fī Dh ālika La'ā yatan Liman Kh ā fa `Adh ā ba A l-'Ā kh irati Dh ālika Yawmun Maj mū `un Lahu A n -Nā su Wa Dh alika Yawmun Mash /hū d un 011-103 በዚህ ውስጥ የመጨረሻውን ቀን ቅጣት ለሚፈሩ ሁሉ መገሰጫ አለ፡፡ ይህ (የትንሣኤ ቀን) ሰዎች በርሱ የሚሰበሰቡበት ቀን ነው፡፡ ይህም የሚጣዱት ቀን ነው፡፡ إِنّ َ فِي ذَلِكَ لَآيَةً لِمَنْ خَا فَ عَذَا بَ ا لآخِرَةِ ذَلِكَ يَوْمٌ مَج ْمُو عٌ لَهُ ا لنّ َا سُ وَذَلِكَ يَوْمٌ مَشْهُو د ٌ
Wa Mā Nu'uakh kh iruhu 'Illā Li'jalin Ma`dū d in 011-104 (ይህንን ቀን) ለተቆጠረም ጊዜ እንጂ አናቆየውም፡፡ وَمَا نُؤَخِّرُهُ إِلاَّ لِأجَلٍ مَعْدُو د ٍ
Yawma Ya'ti Lā Takallamu Nafsun 'Illā Bi'idh nihi Faminhum Sh aqī yun Wa Sa`ī d un 011-105 በሚመጣ ቀን ማንኛዋም ነፍስ በእርሱ ፈቃድ ቢሆን እንጂ አትናገርም፡፡ ከነሱም መናጢና ዕድለኛም አልለ፡፡ يَوْمَ يَأْتِ لاَ تَكَلَّمُ نَفْسٌ إِلاَّ بِإِذْنِهِ فَمِنْهُمْ شَقِيٌّ وَسَعِي د ٌ
Fa'amm ā A l-Ladh ī na Sh aqū Fafī A n -Nā r i Lahum Fīhā Zafī r un Wa Sh ahī q un 011-106 እነዚያ መናጢ የሆኑትማ፡ በእሳት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱ በእርሷ ውስጥ ማናፋትና መንሰቅሰቅ አላቸው፡፡ فَأَمّ َا ا لَّذِي نَ شَقُوا فَفِي ا لنّ َا ر ِ لَهُمْ فِيهَا زَفِي رٌ وَشَهِي ق ٌ
Kh ālidī na Fīhā Mā Dāmati A s-Samāwā tu Wa A l-'Arđu 'Illā Mā Sh ā 'a Rab buka 'Inn a Rab baka Fa``ā lun Limā Yur ī d u 011-107 ጌታህ ከሻው (ጭማሬ) ሌላ ሰማያትና ምድር እስከ ዘወተሩ ድረስ በውስጧ ዘውተሪዎች ሲኾኑ (በእሳት ይኖራሉ)፡፡ ጌታህ የሚሻውን ሠሪ ነውና፡፡ خَالِدِي نَ فِيهَا مَا دَامَتِ ا لسَّمَاوَا تُ وَا لأَرْضُ إِلاَّ مَا شَا ءَ رَبُّكَ إِنّ َ رَبَّكَ فَعَّا لٌ لِمَا يُر ِي د ُ
Wa 'Amm ā A l-Ladh ī na Su`idū Fafī A l-Jann ati Kh ālidī na Fīhā Mā Dāmati A s-Samāwā tu Wa A l-'Arđu 'Illā Mā Sh ā 'a Rab buka `Aţā 'an Gh ayra Maj dh ūdh in 011-108 እነዚያም ዕድለኞቹማ ጌታህ ከሻው (ጭማሬ) ሌላ ሰማያትና ምድር እስከ ዘወተሩ ድረስ በውስጧ ዘውታሪዎች ኾነው በገነት ውስጥ ይኖራሉ፡፡ የማይቋረጥ ስጦታን ተሰጡ፡፡ وَأَمّ َا ا لَّذِي نَ سُعِدُوا فَفِي ا لْجَنّ َةِ خَالِدِي نَ فِيهَا مَا دَامَتِ ا لسَّمَاوَا تُ وَا لأَرْضُ إِلاَّ مَا شَا ءَ رَبُّكَ عَطَا ءً غَيْرَ مَج ْذُو ذٍ
Falā Taku Fī Mir yatin Mimm ā Ya`budu Hā 'uulā ' Mā Ya`budū na 'Illā Kamā Ya`budu 'Ā bā 'uuhum Min Qab lu Wa 'Inn ā Lamuwaffūhum Naşībahum Gh ayra Man qūşin 011-109 እነዚህ (ከሓዲዎች) ከሚገዙት ጣዖት በመጠራጠር ውስጥ አትሁን፤ አባቶቻቸው ከዚህ በፊት እንደሚግገዙት እንጂ አይግገዙም፡፡ እኛም (እነዚህን) ፈንታቸውን የማይጓደል ሲሆን የምንሞላላቸው ነን፡፡ فَلاَ تَكُ فِي مِرْيَةٍ مِمّ َا يَعْبُدُ هَا ؤُلاَء مَا يَعْبُدُو نَ إِلاَّ كَمَا يَعْبُدُ آبَا ؤُهُم ْ مِن ْ قَب ْلُ وَإِنّ َا لَمُوَفُّوهُمْ نَصِيبَهُمْ غَيْرَ مَن قُو صٍ
Wa Laqad 'Ā taynā Mūsá A l-Kitā ba Fākh tulifa Fī hi Wa Lawlā Kalimatun Sabaqat Min Rab bika Laquđiya Baynahum Wa 'Inn ahum Lafī Sh akkin Minhu Mur ī b in 011-110 ለሙሳም መጽሐፍን በእርግጥ ሰጠነው፡፡ በእርሱም ተለያዩበት፡፡ ከጌታህም ያለፈች ቃል ባልነበረች ኖሮ በመካከላቸው (አሁን) ይፈረድ ነበር፡፡ እነሱም ከእርሱ (ከቁርኣን) አወላዋይ በሆነ መጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ وَلَقَد ْ آتَيْنَا مُوسَى ا لْكِتَا بَ فَاخْتُلِفَ فِي هِ وَلَوْلاَ كَلِمَةٌ سَبَقَتْ مِن ْ رَبِّكَ لَقُضِيَ بَيْنَهُمْ وَإِنّ َهُمْ لَفِي شَكٍّ مِنْهُ مُر ِي ب ٍ
Wa 'Inn a Kullā Lamm ā Layuwaffiyann ahum Rab buka 'A`mālahum 'Inn ahu Bimā Ya`malū na Kh abī r un 011-111 ሁሉንም ጌታህ ሥራዎቻቸውን (ምንዳቸውን) በእርግጥ ይሞላላቸዋል፡፡ እርሱ በሚሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነውና፡፡ وَإِنّ َ كُلاَّ لَمّ َا لَيُوَفِّيَنّ َهُمْ رَبُّكَ أَعْمَالَهُمْ إِنّ َهُ بِمَا يَعْمَلُو نَ خَبِي رٌ
Fāstaqim Kamā 'Umir ta Wa Man Tā ba Ma`aka Wa Lā Taţ gh aw 'Inn ahu Bimā Ta`malū na Başī r un 011-112 እንደ ታዘዝከውም ቀጥ በል፡፡ ከአንተ ጋር ያመኑትም (ቀጥ ይበሉ)፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ እርሱ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና፡፡ فَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ وَمَن ْ تَا بَ مَعَكَ وَلاَ تَط ْغَوْا إِنّ َهُ بِمَا تَعْمَلُو نَ بَصِي رٌ
Wa Lā Tarkanū 'Ilá A l-Ladh ī na Žalamū Fatamassakumu A n -Nā ru Wa Mā Lakum Min Dū ni A l-Lahi Min 'Awliyā 'a Th umm a Lā Tun şarū na 011-113 ወደእነዚያም ወደ በደሉት አትጠጉ፡፡ እሳት ትነካችኋለችና፡፡ ከአላህም ሌላ ጠባቂዎች የሏችሁም፡፡ ከዚያም አትረድዱም፡፡ وَلاَ تَرْكَنُو ا إِلَى ا لَّذِي نَ ظَلَمُوا فَتَمَسَّكُمُ ا لنّ َا رُ وَمَا لَكُم ْ مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ مِنْ أَوْلِيَا ءَ ثُمّ َ لاَ تُن صَرُو نَ
Wa 'Aqimi A ş-Şalāata Ţarafayi A n -Nahā r i Wa Zulafāan Mina A l-Layli 'Inn a A l-Ĥasanā ti Yudh /hib na A s-Sayyi'ā ti Dh ālika Dh ikrá Lildh dh ākir ī na 011-114 ሶላትንም በቀን ጫፎች ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም፡፡ መልካም ሥራዎች ኀጢአቶችን ያስወገድዳሉና፡፡ ይህ ለተገሳጮች ግሳጼ ነው፡፡ وَأَقِمِ ا لصَّلاَةَ طَرَفَيِ ا لنّ َهَا ر ِ وَزُلَفاً مِنَ ا للَّيْلِ إِنّ َ ا لْحَسَنَا تِ يُذْهِب ْنَ ا لسَّيِّئَا تِ ذَلِكَ ذِكْرَى لِلذَّاكِر ِي نَ
Wa A şbir Fa'inn a A l-Laha Lā Yuđī `u 'Aj ra A l-Muĥsinī na 011-115 ታገስም፤ አላህ የበጎ ሠሪዎችን ምንዳ አያጠፋምና፡፡ وَاصْبِرْ فَإِنّ َ ا للَّهَ لاَ يُضِي عُ أَج ْرَ ا لْمُحْسِنِي نَ
Falawlā Kā na Mina A l-Qurū ni Min Qab likum 'Ū lū Baqīyatin Yanhawna `Ani A l-Fasā di Fī A l-'Arđi 'Illā Qalīlāan Mimm an 'An jaynā Minhum Wa A ttaba`a A l-Ladh ī na Žalamū Mā 'Utr ifū Fī hi Wa Kānū Muj r imī na 011-116 ከእናንተም በፊት ከነበሩት ከክፍለ ዘመናት ሰዎች ውስጥ በምድር ላይ ከማበላሸት የሚከለክሉ የመልካም ቀሪ ሥራዎች ባለቤቶች ለምን አልነበሩም ግን ከእነሱ ያዳንናቸው ጥቂቶቹ (ከለከሉና ዳኑ)፡፡ እነዚያም የበደሉት ሰዎች (አልከለከሉም)፡፡ በእርሱ የተቀማጠሉበትን ተድላ ተከተሉ፡፡ አመጸኞችም ነበሩ፡፡ فَلَوْلاَ كَا نَ مِنَ ا لْقُرُو نِ مِن ْ قَب ْلِكُمْ أُ وْلُوا بَقِيَّةٍ يَنْهَوْنَ عَنِ ا لْفَسَا دِ فِي ا&zw
Wa Mā Kā na Rab buka Liyuhlika A l-Qurá Bižulmin Wa 'Ahluhā Muşliĥū na 011-117 ጌታህም ከተሞችን ባለቤቶቻቸው መልካም ሠሪዎች ሆነው ሳሉ በመበደል የሚያጠፋቸው አልነበረም፡፡ وَمَا كَا نَ رَبُّكَ لِيُهْلِكَ ا لْقُرَى بِظُلْمٍ وَأَهْلُهَا مُصْلِحُو نَ
Wa Law Sh ā 'a Rab buka Laja`ala A n -Nā sa 'Umm atan Wāĥidatan Wa Lā Yazālū na Mukh talifī na 011-118 ጌታህም በሻ ኖሮ ሰዎችን ሁሉ አንድ ሕዝብ ባደረጋቸው ነበር፡፡ የተለያዩም ከመሆን አይወገዱም፡፡ وَلَوْ شَا ءَ رَبُّكَ لَجَعَلَ ا لنّ َا سَ أُمّ َةً وَا حِدَةً وَلاَ يَزَالُو نَ مُخْتَلِفِي نَ
'Illā Man Raĥima Rab buka Wa Lidh alika Kh alaqahum Wa Tamm at Kalimatu Rab bika La'am la'ann a Jahann ama Mina A l-Jinn ati Wa A n -Nā si 'Aj ma`ī na 011-119 ጌታህ ያዘነለት ብቻ ሲቀር፤ (ከመለያየት አይወገዱም)፡፡ ለዚሁም ፈጠራቸው፡፡ የጌታህም ቃል ገሀነምን ከአጋንንትና ከሰዎች ከሁሉም በእርግጥ እሞላታለሁ በማለት ተፈጸመች፡፡ إِلاَّ مَن ْ رَحِمَ رَبُّكَ وَلِذَلِكَ خَلَقَهُمْ وَتَمّ َتْ كَلِمَةُ رَبِّكَ لَأَمْلَأَنّ َ جَهَنّ َمَ مِنَ ا لْجِنّ َةِ وَا لنّ َا سِ أَج ْمَعِي نَ
Wa Kullāan Naquşşu `Alayka Min 'An bā 'i A r-Rusuli Mā Nuth ab bitu Bihi Fu'uādaka Wa Jā 'aka Fī Hadh ihi A l-Ĥaq qu Wa Maw`ižatun Wa Dh ikrá Lilmu'uminī na 011-120 ከመልክተኞቹም ዜናዎች (ተፈላጊውን) ሁሉንም ልብህን በርሱ የምናረካበትን እንተርክልሃለን፡፡ በዚህችም (ሱራ) እውነቱ ነገር ለምእምናን ግሳጼና ማስታወሻ መጥቶልሃል፡፡ وَكُلاًّ نَقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَن ْبَا ءِ ا لرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِ فُؤَ ادَكَ وَجَا ءَكَ فِي هَذِهِ ا لْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌ وَذِكْرَى لِلْمُؤْمِنِي نَ
Wa Qul Lilladh ī na Lā Yu'uminū na A `malū `Alá Makānatikum 'Inn ā `Āmilū na 011-121 ለእነዚያም ለማያምኑት ባላችሁበት ሁኔታ ላይ ሥሩ፤ እኛ ሠሪዎች ነንና በላቸው፡፡ وَقُل ْ لِلَّذِي نَ لاَ يُؤْمِنُو نَ ا عْمَلُوا عَلَى مَكَانَتِكُمْ إِنّ َا عَامِلُو نَ
Wa A n tažirū 'Inn ā Mun tažirū na 011-122 ተጠባበቁም እኛ ተጠባባቂዎች ነንና (በላቸው)፡፡ وَان تَظِرُو ا إِنّ َا مُن تَظِرُو نَ
Wa Lillahi Gh aybu A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi Wa 'Ilayhi Yurja`u A l-'Am ru Kulluhu Fā`bud /hu Wa Tawakkal `Alayhi Wa Mā Rab buka Bigh āfilin `Amm ā Ta`malū na 011-123 /p> وَلِلَّهِ غَيْبُ ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضِ وَإِلَيْهِ يُرْجَعُ ا لأَمْرُ كُلُّهُ فَاعْبُد ْهُ وَتَوَكَّلْ عَلَيْهِ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمّ َا تَعْمَلُو نَ